Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ኣብ "ጽምዶ 5.1" ጋዜጠይና ስታሊን ምስ ኣወል ስዒድ ‘ስንዝሮ’ ዝገበሮ ቃለምልልስ ሰሚዕናዮ። ስታሊን ንመራሕቲ ኤርትራ ንጀነራል ፍሊጶስ ንሚኒስተር ዬማነ ካብ ህግደፍ’ ውን ንሓጐስን ንዬማነን “ዶብ ጠርርዎ” ከምዝበሎም ኣጻዕድዩ ነጊሩና። ግርም ገበርካ። ሓቀይና “ጽምዶ” ንፊዚካል ዲማርኬሽን ብቀዳምነት ዚሰርዕ ኪኸውን ይግብኦ ኢዩ። ንብረዚደንት ኢሳይያስ’ከ ብዛዕባ እዚ ጉዳይ ተቢዕኻ ሓቲትካ ‘ዶ፧ እንተ ዓወል ስዒድ፡ ኣብ ሞንጎ ቨርቺዋል ዲማርኬሽንን ፊዚካል ዲማርኬሽንን ዘሎ ፍልልይ ዚርድኦ ኣይመስልን። ተተግቢሩ ኢዩ ቢሉ ኪካትዓኻ ፈቲኑ ነቢሩ፡ ምስኪናይ!
ትግባረ “ፊዚካል ዲማርኼሽን” ግን ንመን ኢዩ ዚጐድእ? ዚረኣይን ዚድሕሰስን ምልክት ዶብ፡ ብመሰረት ብይን ሄግ ኣብ 146 ነቁጣታት ምትካል ንመን ይጐድእ? መን ይህሰ? ሰብ ፍሉይ ረብሓታት (ሰ.ፍ.ረ.) ጥራሕ ኢዮም በዚ ተግባር ዚጉድኡ፡ ዕንቕፋት እዉን ዚዀኑ ዚብል ኢዩ መትከል ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን! ንዝበለጸ ትንታነ በዡይ ዕለት ንዝቀረበ ርእይቶና ኣብዡይ ንበቡ። viewtopic.php?f=2&t=310610&p=1562890#p1562890
እንተ ልባዊ ድሌት ሃልዩ ግን መዳውብቲ ሰራዊት፡ መዳውብቲ ህዝብታት ኮፒ ናይ ብይን ሄግ ዓቲሮም ፊዚካል ዲማርኬሽን ንምግባር ጂፒኤስ ጥራይ ኢዩ ዘድልዮም። ህዝብታትና ባዕሎም ንፊዚካል ዲማርኬሽን ብጭውነትን ሰላማዊ መንፈስን ተግቢሮም ዓለም ከዛርቡ ይኽእሉ ኢዮም፡ ቦተሊከኛታት ድማ ነዚ ቅዱስ ተግባር ከተባብዑ እምበር ከይኮልፉ ንምዕዶም፡ በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።
ትግባረ “ፊዚካል ዲማርኼሽን” ግን ንመን ኢዩ ዚጐድእ? ዚረኣይን ዚድሕሰስን ምልክት ዶብ፡ ብመሰረት ብይን ሄግ ኣብ 146 ነቁጣታት ምትካል ንመን ይጐድእ? መን ይህሰ? ሰብ ፍሉይ ረብሓታት (ሰ.ፍ.ረ.) ጥራሕ ኢዮም በዚ ተግባር ዚጉድኡ፡ ዕንቕፋት እዉን ዚዀኑ ዚብል ኢዩ መትከል ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን! ንዝበለጸ ትንታነ በዡይ ዕለት ንዝቀረበ ርእይቶና ኣብዡይ ንበቡ። viewtopic.php?f=2&t=310610&p=1562890#p1562890
እንተ ልባዊ ድሌት ሃልዩ ግን መዳውብቲ ሰራዊት፡ መዳውብቲ ህዝብታት ኮፒ ናይ ብይን ሄግ ዓቲሮም ፊዚካል ዲማርኬሽን ንምግባር ጂፒኤስ ጥራይ ኢዩ ዘድልዮም። ህዝብታትና ባዕሎም ንፊዚካል ዲማርኬሽን ብጭውነትን ሰላማዊ መንፈስን ተግቢሮም ዓለም ከዛርቡ ይኽእሉ ኢዮም፡ ቦተሊከኛታት ድማ ነዚ ቅዱስ ተግባር ከተባብዑ እምበር ከይኮልፉ ንምዕዶም፡ በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
የኢትዮጵያ ሆኑ የኤርትራ የሃይማኖት ኣባቶች፡ የሃገር ሽማግሌዎች፡ ምሁራን ወዘተ መሪዎቻቸውን “ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኣሁኑኑ በማለት ለሰላም መትጋት ይጠበቅባቸዋል። የሁለቱ ሃገራት ፖለቲከኞችም ከጥቂት ዓመታት በፊት ፍቅር በፍቅር ነን “ፍቅር ያሸንፋል” እያሉ ህዝቡን ሲያዘፍኑና ምድሪቱን ቀውጢ ሲያስደርጉ የነበሩ፡ ኣሁን ለመወነጃጀል መቀዳደም ኣይገባቸውም! ኣሳፋሪ ተግባርም ነው። ስንታረቅ ኣብራችሁን ደንሱ፡ ስንጣላ ደግሞ ተቧቀሱልን ሊባል ኣይገባውም የሁለቱ ሃገራት ምስኪን ህዝብ። በመሆኑም የሁለቱ ሃገራት ቦተሊከኞች በጨዋ ደንብ የኣልጀርሱን ስምምነትና የሄጉን ብይን በመተግበር ለቀጠናው ዘለቄታዊ ሰላም እንዲተጉ ደግመን ደጋግመን እናሳስባለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር!Meleket wrote: ↑05 Jul 2025, 02:56Meleket wrote: ↑27 Jun 2025, 04:50አንት ብልጽግና እንዲሁም ወይን፡
ምን ያጣላናል በሄጉ ብይን?
ይልቅ እንትጋ ለጋራ ፍቅር፡
ችካል ቸክለን ሰላም እንኑር!
ይብቃ መናቆር እንዲያው ለከንቱ፡
ትብብር ይንገስ ይመር ውጤቱ፡
መማር ይበጃል ከባለፉቱ!![]()
viewtopic.php?f=2&t=308857
viewtopic.php?f=2&t=364184
Zmeselo wrote: ↑04 Jul 2025, 11:27@TheNation1993Mr. Secretary,
On this 4th of July—America’s Day of independence and sovereign dignity—we urge you to reject Ethiopia’s desperate letter of distortion. Eritrea has honored international law, respected borders, and pursued peace. Ethiopia, meanwhile, defies the EEBC ruling, occupies sovereign Eritrean land, and fuels proxy wars while blaming others. This manipulative appeal is not a cry for peace—it’s a plea for cover.
As America celebrates liberty, truth, and restraint, we ask you to stand on principle: truth first, law first, peace first, sovereignty first—Fourth for Marco.
Eritrea seeks no war, no interference—only mutual respect. Ethiopia’s regime can not be allowed to drag the region into another needless conflict through false victimhood.
With respect.
The, "daddy pls help" letter.
Ridiculous people!
![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ሳዕስዕ እሞ ሓዳርካ ኣይትረስዕ!Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑27 Jun 2025, 04:50አንት ብልጽግና እንዲሁም ወይን፡
ምን ያጣላናል በሄጉ ብይን?
ይልቅ እንትጋ ለጋራ ፍቅር፡
ችካል ቸክለን ሰላም እንኑር!
ይብቃ መናቆር እንዲያው ለከንቱ፡
ትብብር ይንገስ ይመር ውጤቱ፡
መማር ይበጃል ከባለፉቱ!![]()
viewtopic.php?f=2&t=308857
viewtopic.php?f=2&t=364184
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ታሪኽ ኣመዓባብላ ዶባት ሃገረ ኤርትራ፡ ግሩም ጌሮም ካብታ “የኢትዮጵያ አንድነትና ኢጣሊያ” እትብል መጸሓፎም ብዕምቖት መርሚሮም ካብ ገጽ 154-189 ክንዲ ዝሰነዱልና፡ ፍረማሕጸን ብሩኽ ምድሪባሕርና ማለት ኤርትራና ንዝዀኑ ንሃኪምን ተመራማሪ ታሪኽን ዶ/ር ተወልደ ትኹእ፡ ቦለቲካዊ መርገጺኦም ብዘየገድስ፡ ልዑል ምስጋናን ኣኽብሮት ንህቦም፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።
ሃዬ፡ ንስኻትኹም ከኣ ኣይትሕመቑ፡ ነቱይ ታሪኽ ንበብዎ ኢኹም! https://debretsioneotc.org/YeEthiopia%20Andinet.pdf
ሃዬ፡ ንስኻትኹም ከኣ ኣይትሕመቑ፡ ነቱይ ታሪኽ ንበብዎ ኢኹም! https://debretsioneotc.org/YeEthiopia%20Andinet.pdf
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
viewtopic.php?f=2&t=308857&ቢቢሲ፤ ዛዕባ ምትእትታው ሃገራት ወይ ሓይልታት ኣብዚ ዞባ እንታይ ዕላማ ንምፍጻም እዩ፤ እቲ ኣሰላልፍታታትከ እንታይ ይመስል ብዝብል ነዊሕ ትንታነ ዘድልዮ እዩ፤ ስለዚ፡ እቲ ጉዳይ ብገጽ ኤርትራ ምልስ ኣቢልና ከኣ ክንርእዮ። ቅድሚ ሕጂ ኣብ መጽሓፍካ እውን ጠቒስካዮ ከም ዘለኻ፡ ኣብቲ ናይ '1998 ምስ ኢትዮጵያ ዝተፈጥረ ኵነታት ብወገን ኤርትራ ዝግብኦ 'ዲፕሎማቲክ ኢስካሌሽን' ዘይምግባር ዋጋ ከም ዘኽፈላ ትምጕት ኢኻ፤ ሕጂ'ውን ኣብዚ ጉዳይ ተመሳሳሊ ኣተሓሕዛ ከም ዘሎ ኢኻ ትእምት። ምስኡ ተተሓሒዙ ድማ እቲ ኣብ 2018 ዝተፈጥረ ኵነታት ሰላም፡ ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ሓንሳእ ንሓዋሩን መዕለቢ ክግበረሉ ዘኽእል ዝነበረ ዝተኸስረ ዕድል ምዃኑ፤ ነቲ ጉዳይ ብምፍታሕ ድማ ብወገንካ ገለ ተበግሶታት ከም ዝወሰድካን ከም ዘይሰመረን ኣብ ዳሕረዋይ ጽሑፍካ ኣመልኪትካ ኣለኻ። ስለዚ፡ ነዚታት ኣጠቓሊልካ ነቲ ብወገን ኤርትራ ዘሎ ግብረመልሊ ዝምልከት ርእይቶኻ እንታይ እዩ?
ኣምባሳደር ዓንደብርሃን፤ ብወገን ኤርትራ፡ ብፍላይ ከም ልምዲ ናይ ህዝባዊ ግንባር፤ ዋላ ኣብ ሜዳ እንከለና፡ ኣብ ምምልላስ ኣይነተኵርን ነይርና። ትም ምባል ይምረጽ ነይሩ። ከም ልምዲ'ውን፡ ትም ዝበልና ዝብሃል ዘይብልና ኰይኑ ዘይኰነስ ትም ክንብል ስለ ዝመረጽና እዩ፡ ይበሃል ነይሩ።
ኤርትራ ከም ሃገር ኣብ ዝተመስረተትሉ ግን፡ ክንዮ ዜናውን ፕሮፓጋንዳውን ስርሓት ዕቱብ፡ ኣድማዒ ዲፕሎማስያዊ ስርሓት ክካየድ ነይርዎ። እቲ ናይ ዶብ ጉዳይ - ብሓቂ ዶብ ክምልከት ዝነበሮ መጀመርታ ኤርትራ ሓራ ኣብ ወጽአትሉ እዋን ቅድሚ ረፈረንደም እዩ፤ ዝዀነ ዘሰሓሕብ ጉዳይ እንተ ነይሩ ድማ ሽዑ መዕለቢ ክግበረሉ ነይርዎ። ከምኡ ንምግባር'ውን ሓሳባት ነይሩ፤ ግን ቅቡል ክኸውን ኣይከኣለን፣ ሳዕቤኑ ድማ ርኢናዮ።
ከም ካልኣይ፡ ድሕሪ ኲናት ስምምዕ ኣልጀርስ መጺኡ። ስምምዕ ኣልጀርስ ግን እቲ ኣብ ኢትዮጵያ ዝነበረ ስርዓት ስለ ዝነጸጎ፡ ነቲ ኣብ ባይታ ምምልካት'ውን ስለ ዝዓንቀፎ፡ እቲ ናይ ኤርትራን ኢትዮጵያን ናይ ዶብ ኮምሽን ቨርቹዋል ዲማርኬሽን ወይ ማንዛዊ ምምልካት ኣዊጁ ከይዱ። እቲ ቨርቹዋል ዲማርኬሽን ነቲ ጉዳይ ፈቲሕዎ እዩ፤ ክልቲአን ሃገራት ከኣ ግድን ክቕበልኦ ኣለወን እዩ ዝብል። ብሓፈሽኡ ግን ማንዛዊ ምምልካት ዶብ፡ ኣብ ባይታ ኣካላዊ ምምልካት ከስዕብ ኣዝዩ ኣገዳሲ እዩ።
እዚ ዕድል'ዚ ኣብቲ 2018 ክሳዕ 2020 ዝነበረ ብሮማንስ ኣብ መንጎ ኢሳይያስን ኣቢይ ኣሕመድን ምቹእ ሃዋሁ ነይሩ። ሽዑ ክልቲኦም ሃገራት ነቲ መግዛእታዊ ዶብ ኣብ ባይታ ከመልክትዎ ብዝተፈላለዩ ወገናት ሓሳብ ይቐርብ ነይሩ እዩ። እቲ ዶብ ናይዘን ክልተ ሃገራት፡ ፈለማ ክምልከት እንከሎ እዞም ናይ ሎሚ ስርዓታት ዝዀነ ተራ ኣይነበሮምን ኣብ ምምልካቱ፡ ወይ ኣብ ምድራቱ፤ ተደሪቱ እዩ ጸኒሑ ውዕላት ኣሎ ናይ 1900፡ 1902፤ 1908፡ ስለዚ ዝጸንሐ እዩ። ብመሰረት እዚ ውዕላት'ዚ ሓባራዊ ተፈላጥነት ክህባኦ ብተወሳኺ፡ ኣብ ዝሓጸረ ግዜ ድማ ኣብ ባይታ ክምልከት፣ ናይ ኢምግረይሽንን ጉምሩክን ነቝጣታታት ኣብ መተሓላለፊ ዶብ ክልቲአን ሃገራት ክትከል፡ ሓገዝ'ውን ክግበር እማመታት ቀሪቡ ነይሩ። እንተዀነ፡ ኣብቲ ብስቱር ዝተገብረ ርክባት ጥራይ ዘይኰነ ብወግዒ'ውን ፕረዚደንት ኢሳይያስ እዚ ናይ ዶብ ጉዳይ ናይ ሕጂ ቀዳምነትና ኣይኰነን ኢሉ ዕሽሽ ኢሉ ነቲ ዝነበረ ዕድል ኣባኺንዎ እዩ።
ቢቢሲ፤ ምናልባት ሽዑ እንተ ዝምልከት ነይሩ፡ ነቲ ሕጂ ዝመጽእ ዘሎ ሕቶታት - ብወገን ኢትዮጵያ - ምገትኦ ነይሩ ዝብል እምነት ወይ ምጕት ድዩ ዘለካ?
ኣምባሳደር ዓንደብርሃን፤ ንኤርትራ ተወሳኺ ሓያል ሕጋዊ መካትዒ ነጥቢ ምሃባ። እምበር፡ እዚ ኣቢይ ዝብሎ ዘሎ ሃገር ናይ ምጕባጥ ፕሮጀክት፡ ንሕና ብዙሓት ኢና፣ ብዕስለ ወሪርና ክንሕዘኩም ኢና ዝብል ኣብ ዝዀነ ግዜ ከምጽኦ ይኽእል እዩ። እቲ ዶብ ተመልኪቱ ነይሩ እንተ ዝኸውን ግን፡ ዶብ ክሰግር እንከሎ ኣህጉራዊ ዶብ ሰጊሩ፡ ልዑላውነትን ግዝኣታዊ ምሉእነትን ናይ ሓንቲ ኣባል ሕቡራት ሃገራት ዝዀነት ናጻ ሃገር ይግህስ ምህላው ተወሳኺ መርትዖ ኰይኑ፡ ነቲ ምጕት ናይ ኤርትራ መሐየለ እምበር፡ ክገትኦ ምኸኣለ ዝብል ርእይቶ የብለይን።
https://www.bbc.com/tigrinya/articles/cgknp4532gdo
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Yemane G. Meskel
@hawelti •
https://x.com/hawelti
Another vivid display of the Potemkin Party's incorrigible preference for optics, political duplicity, and hollow posturing instead of substance. Let us revert to the fundamentals:
1. The Five-Point Peace Agreement - Joint Declaration of Peace and Friendship between Eritrea and Ethiopia - that was signed in Asmara on July 9, 2018, was anchored on cardinal pillars of international law; i.e. full respect of each-others sovereignty and territorial integrity.
2. Indeed, Article 1. of the Agreement explicitly heralds the "end of the state of war between Ethiopia and Eritrea and the ushering in of "a new era of peace and friendship". Articles 4 & 5 announce the "full implementation" of the EEBC Award; and, the "joint endeavor of both countries to ensure regional peace, development and cooperation", respectively.
3. This Agreement occurred 18 years after the "final and binding" EEBC Arbitral Award that was rendered in April 2002. The state of continued hostility that prevailed between the two countries stemmed from the willful decision of the incumbent Ethiopia regimes not to abide by the international agreements they had signed as well as the failure of the relevant international powers/guarantors to take punitive measures against the recalcitrant party.
4. But the positive and sensible stance that the new Ethiopian government took, even if belatedly, in 2018 was sadly and suddenly reversed in December 2023 when it reverted to a more virulent variant of the expansionist and irredentist agendas of its predecessors; dashing the optimism and euphoria that the 2018 Peace Agreement had engendered for a new chapter of enduring regional stability and cooperation between the two neighbouring peoples and countries.
5. The Potemkin Party went beyond illicit claims of "sovereign access to the sea.. and reclaiming by force the stolen port of Assab", to desecrate and "delegitimize" Eritrea's inalienable and hard-won independence, publicly setting its mission as "the correction of the historical event that transpired in 1991 - i.e. Eritrea's independence". The daily barrage of media campaigns to whip up "national sentiment"; the provocative saber-rattling have been, and remain, intensive and boundless to this day.
6. As we have emphasized repeatedly, the incubator and epicenter of the unnecessary and avoidable tension; the party that is bracing for renewed conflict is the Potemkin Party alone. In the event, the panacea or antidote for the looming crisis is crystal clear: adherence to fundamental pillars of international law in good-faith and respecting the sovereignty and territorial integrity of thy neighbour! "ካብ ጉይይ ምውዓል፡ ክሳድ ምሓዝ"፥ከም ዝበሃል።
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

ጎበዝ፡ ይህን 25 ዓመታት ያስቆጠረውን የአልጀርስ ስምምነት ተከትሎ፡ የተበየነው የሄግ ውሳኔ ይተግበር ለማለት እንጂ፡ ቁመት ከእድሜ ጋር ግንኙነት አለው በማለት ኢትዮጵያዊዉን ጠቅላይ ኣብዪ ለማስደንገጥ ኣይደለም ይህንን ፎቶ ያጋራናችሁ!
በነገራችን ላይ ምነዉሳ ኣበሾቹ ፎቶ እዬተነሱ መሬት መሬት የሚያዩት? ፈገግታዎቻቸውስ የልብ ነበሩ ወይስ የቁጩ! በቃ የሃበሻ ነገር፡ ነገር ማንከራተት ሆኖ ቀረ ማለት ነዉን ኣንልም፡ ምክንያቱም በፍቅር ስሜት ይህን ውል ተከትሎ የመጣዉ የሄጉ ብያኔ ትላንትና ዛሬ ባይተገበርም፡ ነገ ከነገ ወድይ ስለሚተገበር!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ላለይ ላሎ፡ ላለይ ላሎ፡
ቁምነገር ዲማርኬሽን ይረኣዬኒ’ሎ!
ቁምነገር ዲማርኬሽን ይረኣዬኒ’ሎ!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
ታሪከኛዋን ‘ኣብሪል 13’ ለማስታወስ ያህል ነው!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
13 ሚያዝያ 2026 ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ ሓዳስ ኤርትራ፡ ነዛ ታሪካዊት ዕለት ዘኪርዋ’ዶ፧ ብዛዕባ ማንዛዊን ግብራዊን ምጥራር ዶብ እንታይ ቢሉ፧ ዶስ ብበዓለ ትንሳኤ ክርስቶስ ዝሓቦ ሸፈነ ነታ ንመስዋእቲ ኣሽሓት ብሕጋዊ ዓወት ዘሰነየት ታሪካዊት ዕለት ‘13 ኣብሪል’ ዕሽሽ ቢሉ ሓሊፍዋ።
“እሽ እኳ እንተተፋተና ሸሸሓኒና” ይብሉ ነቢሮም ዓዲ ገሊኣቶም ፡ ሕዪ ድማ “ሽሕ እኳ እንተተጻመድና፡ ደዶብና ደኣ!” ይብሉ ኣለዉ ደቂ ኤርትራ “ንግብራዊ ምምልካት ዶብ ኣብ ብይታ ሕጂውን እናጸውዑ”፡ ነዡይ 'ኣይፋል' ዚብሉ እንተልዮም ናይ ከባቢና ሰ.ፍ.ረ. (ሰብ ፍሉይ ረብሓታት) ጥራሕ ኢዮም እንተወሰኽና፡ ሕዝቢ ኤርትራ ኮነ ኢትዮጵያዉያን ሕዝቢ ዓፋር፡ ሕዝቢ ኣምሓራ ኮነ ሕዝቢ ትግራይ ዚሰማምዑሉ ነጥቢ ምዃኑ ንፈልጥ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን!
“እሽ እኳ እንተተፋተና ሸሸሓኒና” ይብሉ ነቢሮም ዓዲ ገሊኣቶም ፡ ሕዪ ድማ “ሽሕ እኳ እንተተጻመድና፡ ደዶብና ደኣ!” ይብሉ ኣለዉ ደቂ ኤርትራ “ንግብራዊ ምምልካት ዶብ ኣብ ብይታ ሕጂውን እናጸውዑ”፡ ነዡይ 'ኣይፋል' ዚብሉ እንተልዮም ናይ ከባቢና ሰ.ፍ.ረ. (ሰብ ፍሉይ ረብሓታት) ጥራሕ ኢዮም እንተወሰኽና፡ ሕዝቢ ኤርትራ ኮነ ኢትዮጵያዉያን ሕዝቢ ዓፋር፡ ሕዝቢ ኣምሓራ ኮነ ሕዝቢ ትግራይ ዚሰማምዑሉ ነጥቢ ምዃኑ ንፈልጥ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን!
Meleket wrote: ↑05 Apr 2025, 04:58ኣብ ዕለት ዝኽሪ ብይን ዶብ፡ ጸሓፊ ናይ ሎሚዘመን ርእሰ ዓንቀጽ ብዛዕባ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንታይ ኪብል ኢዩ፧
ማንዛዊ ዲማርኬሽን፡ ቨርቺዋል ዲማርኬሽን ቢሉ ሸፈፍ ብሉ’ዶ ይሓልፋ ወላስ ሓዲሽ ሓሳብ የፍልቕ!
Meleket wrote: ↑13 Apr 2023, 04:32
“ሎሚ 13 ሚያዝያ እዩ። ቅድሚ 21 ዓመት፡ ኮምስን ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን፡ ብመሰረት ስምምዕ ኣልጀርስ ናይ መወዳእታን ቀያዲን ዉሳነ ዝሃበሉ ዕለት። ብመሰረት’ቲ ዳናዪ ኮምሽን ዜውጽኦ ዝርዝራት ኣፈጻጽማ፡ እቲ ብይን ኣብ ሕዳር 2003 ኣብ ባይታ ተተግቢሩ ክውዳእ ነይሩዎ። የግዳስ ኣመሓደርቲ ቅልውላው ኣይደለዩን። መንግስቲ ኤርትራ፡ ኣብዚ ነዊሕ ግዜ፡ ካብ ሕጊ ንምህዳም ዝግበር ምዕልባጥ ፋይዳ ከምዘይብሉ ኣኽሪሩ እናዘኻኸረ፡ ውዒሉ ሓዲሩ እቲ ውሳነ ከምዘለዎ ከይተሸራረፈ ክትግበር ግድነት ምዃኑ እናገለጸ፡ ብዓቕልን ትዕግስትን ኣብ ሕጋዊ መኸተ ጸኒዑ’ዩ ሓሊፉዎ። ግዜ ድማ ናቱ መልሲ ሒዙ መጺኡ።” ሓሙስ 13 ሚያዝያ 2023 ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ ሓዳስ ኤርትራ
ብምባል 'ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ'
"ብይን ኣብ ባይታ ተተግቢሩ ከምዘይተወደኣ" ይእመን
"ካብ ሕጊ ንምህዳም ዝግበር ምዕልባጥ ፋይዳ ከምዘይብሉ" ይእመን
"ውዒሉ ሓዲሩ እቲ ውሳነ ከምዘለዎ ከይተፈ ክትግበር ግድነት ምዃኑ" ይእመን
"ግዜ ድማ ናቱ መልሲ ሒዙ መጺኡ" ይብል ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ ሓዳስ ኤርትራ ፡ ግዜ ዘምጽኦ መልሲ ትግባረ ብዪን እንታይ ኢዩ? እቲ ግዜ ኣምጺእዎ ዝበሃል ዛሎ መልሲ’ከ ሕጋዊ ዲዩ? ቢልና ንሓትት ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከል መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።![]()
እሞ’ከ ደኣ ክልቲአን ሃገራት ኣብ ሰላም ሃዋህዉ ካብ ዝኣትዋ ዓመታት ተቕዕጺረን ኣለዋ። ኣብ ቅድሚ ዓለም ስለምንታይ ኢዮም መንግስቲ ኤርትራን ኢትዮጵያን “ዶባት ኣነጺሮም ኣብ ባይታ ብምምልካት ንጉዳይ ዶብ ንሓዋሩ ዘይዛዘምዎ?”ጁንታ ዋሽንግተንን ምዕራባውያንን ዲዮም ሓንኵሎሞም?
ወላስ ክልቲኡ መንግስታት ንረብሓ ሰብ ፍሉይ ረብሓታት (ሰ.ፍ.ረ.) ቐዳምነት ብምሃብ ኣብ ዶባት ንዝርከቡ ህዝብታት ክልቲኡ ሃገራት ኣብ ቀጻሊ ስክፍታን ሽቍረራን ንኪነብሩ ፈሪዶሞም?
![]()
ሳዕስዕሞ "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣይትረስዕ! . . . ክትድቅስ ክትስእ 'ፊዚካል ዲማርኬሽን' ኣይትረስዕ!![]()
""ፊዚካል ዲማርኬሽን" ዘይበለ፡
ካብ 'ኤርትራና' ይፈለ!"![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑07 Mar 2025, 03:43ለታሪክ ይረዳ ዘንድ የኛ የኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኤርትራዊ ነጻ እይታን፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ልበምሉነት ጭምር ለወዳጅም ለጠላትም ለመግለጥ ያህል ነው። እግረመንገዳችንንም የኛዎቹን ተራ ካድሬዎችንና የጦርነት ጥቅመኞችን (ጦ.ጥ.) ለመምከር ያህል ነው።
ስለ መክሰርና ኣለመክሰር የተቋጠረ ዘመን የማይሽረው ሓቅን ያዘለ ግጥም ነው። የኤርትራ መንግስት ልዑካን ለመጀመርያ ግዜ አዲስ አበባ ኤርፖርት የተከሰቱ ግዜ የተገጠመ ግጥም ነው ሙሉ ይዘቱን መኮምኮም ይቻላል። (27 Jun 2018) viewtopic.php?f=17&t=160263&
19 Oct 2018, ላይ የጠቅላይ ኣብይን መጠሓፍ “እርካብና መንበር” በተረማመድነብት ወቅት ያሰፈርነው ዘመን የማይሽረው ኤርትራዊ እይታችንን ያቀፈው ሓቅ ነው። viewtopic.php?f=17&t=168044&
ይህ ነው ዘመን ተሻጋሪው የኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ እና በማንኛውም ዓይነት ንፋስ የማይናወጥ ጽኑ ኣቋም ከብዙ በጥቂቱ!Meleket wrote: ↑19 Oct 2018, 04:56“እርካብና መንበር” በሚል ርእስ፣ ጠቅላዩ የጣፉት ነው ተብሎ ከሚነገርለት መጠሃፍ እየቀነጨብን፣ ከጡሁፉዎም እየተማርን ገጡንም እየገለጥን ነጣ እይታችንንም አክለንበታል። በርግጥም “ዲራአዝ” ጠሃፊው ‘ዲቦራ+ራኬብ+አብይ+ዝናሽ’ ሁለቱ ልጆቻቸውና ባልናሚስት ተደምረው መሆኑ ልብ ተብሏል።
መታሰቢያነቱ - “በዚህ ደረጃ በልጅነት ወቅት ትዝታዬ በሕልም ፈቺነት ያላበሰችኝን ሠፊ ራዕይ፣ የቀረፀችውን ፅናት በዕውቀት ዘመኔ ደግሞ በዝናዬ አለሁ ባይነት ተደግፎና ተበረታቶ ለፍፃሜ የድል ማግስት መብቃቱን በልበ-ሙሉነት እመሰክራለሁ። ከመመስከር በላይ እነዚህ ሁለት ጀግኖች፣ ምትክ አልባ ህልም ፈቺዎችና ዓላማ አስጨራሽ መሆናቸውን በማመኔ የዚህች መጽሐፍ መታሰቢያነት ለሁለቱ የሕይወትና የፍቅር ፀበል መፍለቂያ ምንጭ ለሆኑት ለትዝታና ዝናዬ ይሁንልኝ።” ገጽ Vii ዝናዬ ባተቤተዎ ነች እማማ ትዝታ ደግሞ እናትዎ ይሆናሉ ብለን ገምተናል።
ከመግቢያው ክፍል ስንቀነጭብ
“ታሪክን ማወቅ ትናንትን በከፋ መልኩ ላለመድገም ትምህርት የሚገበይበት ምቹ የልምድ መሸመቻ ገበያ ነው።” ገጽ xvii
ለዚያም ነው ኤርትራዉያን ድንበራችንን አሁኑኑ በውሉ መሰረት በፍቅር አስምሩ የምንለው። ያገሬ ኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር የዛሬ 27 አመትም በወጉ ተሰምሮ ቢሆን ኖሮ ይህ ሁሉ እልቂት ባልመጣ ነበር የሚሉም እኮ አሉ። ድንጋይ አንዴ ካደናቀፈህ - - - ነበር የተባለው።
“አበው በተረታቸው “መሪዎች ሲከፉ ዘመንም ይከፋል!” ገጽ xii - አበው’ማ ጥበብ የሞላቸው እማደሉ!
“በዘመናችን የርካብና መንበር መመላለሻ መንገድ የተጓዙት ጨካኝ መሪዎቻችን በጌጡ እየደመቁ የህዝቡን ሸክም ግን አብዝተው እና አጠንክረው ጫንቃው ላይ ቆልለው በማለፋቸው፤ ስልጣንም በኃይል እና በጉልበት እንጂ በፍቅርና በእውቀት የሚመላለሱበት ስላልነበር እርሱም ሳያንስ ይህ ቅንነት የታጣበት መንገድ በድንቁርና ታጅሎና በስውር ደባ ተጠላልፎ ዘመናትን እንዲሻገር በመፍቀዳቸው፤ በግሪክ አፈ ታሪክ ውስጥ ቋጥኝ ድንጋይ ከተራራ እግር ሥር ወደ ተራራ አናት እድሜ ልኩን እንዲገፋ በአማልክት እንደተፈረደበት ምስኪን ዜጋ እኛ ኢትዮጵያውያንም የተጫነንን የታሪክ ቋጥኝ ሥንገፋ ዘመናት ተቆጥረዋል። ከተራራው እግር ሥር ያነሳነውን ቋጥኝ ከተራራው ጫፍ በታላቅ ስቃይ አውጥተን አደረስን ብለን ለአፍታ እንኳ እረፍት አግኝተን ልባችን ሳይሞላ ድንጋዩ ወደነበረበት የተራራ እግር ስር ተንከባሎ የኋሊት እየተመለሰ ይሄው ዘላለም ዓለማችንን ከተራራው ጫፍ ተደላድሎ የማይረጋ እና እፎይታ! የማይሰጥ የመከራ ቋጥኝ ስንገፋ አለነው። መኖር ከተባለ።” ገጽ xviii
ይህን አገላለጽዎ በተመለከተ ሰፊው ያዲሳባ ህዝብ እንዲሁም ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ አስተያየቱን ሊሰጥበት ይችላል። በተለይም መጨረሻ ግድም ያስቀመጡት ሃቅ ጦቢያ ያለችበትን ሁኔታም ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ይመስላል። ኣቱ ነብይ ነዎት መሰል? ቢሆኑ ምን ግዴ! ሰራዊትዎን ካገሬ ምድር ያውጡ ብቻ። ሰራዊትዎ በምድሬ የሚቀመጥበት ምንም ዓይነት ምክንያታዊነት የለም፤ በምንም መልኩ ምክንያታዊ ሊሆን አይችልም። የሰው ገንዘብ አይመኙ። ስጋታችን “ከተራራው እግር ሥር ያነሳነውን ቋጥኝ ከተራራው ጫፍ በታላቅ ስቃይ አውጥተን አደረስን ብለን ለአፍታ እንኳን እረፍት አግኝተን ልባችን ሳይሞላ ድንጋዩ ወደነበረበት የተራራ እግር ስር ተንከባሎ የኃሊት እየተመለሰ እንዳይሆን ነው።” ድንበር የሚባል ነገር የለም ነበሩ ያሉት?” በርግጥ ደፋር ነዎት ቀልደኛ ቢጤም ነዎት፣ እኛ “ለድንበር ሲል ነው ጀግና የተሰዋው እኮ ነው የምንል!”።
ክፍል አንድ
“ ‘ችግሩን በፈጠረው አስተሳሰብ፣ ችግርን መፍታት አይቻልም’ አልበርት አንስታይን” ገጽ 1
የጦቢያን የአዲስ ዘመን ችግር የትግራዩ ጎጠኛ አስተሳሰብ ነው የፈጠረው፣ ዛድያ ይህን ጎጠኛ አስተሳሰብ በአዲስ ጎጠኛ አስተሳሰብ መፍታት አይቻልም ሲሉ ሰምቻለው አዲስአቤዎች፣ በርግጥ እውነታቸውን ነው! አንስታይንም እውነቱን ነው።
ምዕራፍ አንድ “የዘመኑን ሥጋትና ጥሪ መጋፈጥ”
“የህግ የበላይነት እለት በዕለት ዕየተሸረሸረ ቀጥኖ ሊበጠስ ሲቃረብ የግለሰቦች ህግ አብቦ ይፋፋ ጀምሯል።” ገጽ 4 - የደንበሩ ብይን ከተበየን ስንት ዓመት አድርጎ የለ፣ ዛድያ የህግ የበላይነት ሳይተገበር በእርስዎ እንቢ “ደንበር የሚባል ነገር አላውቅም” ባይነት ይሀው እስተዛሬ የግለሰቦች ህግ አይደል እንዴ እየተንፈላሰሰ ያለው። አረ ጡር አለው! ዲንበሩን መሬት ላይ ወርዴየው ያስምሩ! ዴሞ ችግሩን በሌላ ሰው ላይ እንዳያላክኩ!
“ከአንዳንድ አካላት ዘንድ የሚንጸባረቅ አጥፊ አስተሳሰብ እንዲሁም በህብረተሰቡ የጋራ ጉዳይ ላይ ፈላጭ ቆራጭ በመሆን ውሳኔ ሰጪ የሆኑ አካላት በዓለማችን ላይ ከፍተኛ የግጭት ሥጋት ጥላውን እንዲያጠላ ተጠቃሽ ምክንያት ሆነው እናገኛቸዋለን።” ገጽ 5
“ምንም እንኳን አንዳንድ ሀገራት ህዝቦቻቸው የበለጸጉ ቢሆኑም በተቀረው ዓለም የሚገኙ የሰው ልጆች ግን ድህነት በሚባል ሠንሰለት ተጠፍረው፤ አሰቃቂ በሆነው የርሃብ፣ የዝቅተኝነት፣ በይሉኝታ የመሸበብ እና በጠባቂነት አለንጋ እየተገረፉ፣ የማይሽር ቁስላቸውን እያስታመሙ፤ የማይፋቅ ጠባሳቸውን እያስታወሱ፤ የማይታበስ ዕንባቸውን እያፈሰሱ እና ነገን በተስፋ እያለሙ፤ ሊነጋ ሲል በሚጨልም ፅልመት ውስጥ አንገታቸውን ደፍተው እናገኛቸዋለን።” ገጽ 6 - ኣረ ቢያንስ ቢያንስ ያፍሪካን ቀንድ እያሰቡ ደግመው ያንብቡት!
“ለሰው ልጆች ችግር መፍቻው ቁልፍ በሰው እጅ የመሆኑን ያህል ችግሮቹን ከናካቴው ለማስወገድ እንዳይቻል ካደረጉ ምክንያቶች አንዱ ራሱ ሰው ነው። ገሚሱ ለችግሮች መፍትሔ ሲያፈላልግ ገሚሱ ደግሞ የመፍትሔው ማርከሻ ችግር ማፈላለግ ላይ ተጠምዶ ይውላል።” ገጽ 7 - እርስዎስ? የዲንበሩን ውሳኔ ትግባሬ መፍትሔ ማርከሻ ችግር ማፈላለግ ላይ ተጠምደውና ተጥደው እየዋሉም አዴል?
“የሞት ፅዋን ከመጎንጨት ያመለጡ ተስፈኞችም ቢሆኑ ከመኖር ወድያ እና ከመሞት ወዲህ ተጥለው የልዕለ ተፈጥሮን ረድኤት ይጠብቃሉ፣ ብዙዎች ቤት ንብረታቸው ወድሞ ባልተጠበቀ ሁኔታ ኑሯቸው ተመሰቃቅሎ አሁን ብቻ ለሚኖሩበት ጊዜያዊ መጠለያ ካምፕ፣ ገሚሱ ለባይተዋርነትና ስደት፣ የተቀረው ደግሞ ሰብዓዊነት ለራቃቸው ነፍስ በላዎች የገቢ ማስገኛ አዲስ የስራ ዘርፍ መፍጠሪያ በመሆን የመከራ እና የሰቆቃ ህይወት መግፋት ዕጣ ፈንታቸው ለመሆን በቅቷል።” ገጽ 8 - በርግጥ ለህግ የበላይነት አለመገዛት የሚያመጣው ችግር ነው። በዝጌሩ ዲንበሩን አስምሩ።
“በተለይም በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ሕይወታችን ውስጥ የጋራ ተጠቃሚነታችንን የማረጋገጥ የኃላፊነት ቀንበር የተጫነባቸውና ለርሱም ተፅእኖ መፍጠሪያ ኃይልና ሥልጣን በጃቸው የጨበጡ ቀዳሚዎች፣ አስተዳዳሪና መሪዎች ለአፍ ካልሆነ በቀር በተግባር ጆሮ ዳባ ልበስ ብለዋል። በሙሉ ዓይን ከችግራችን ጋር መተያየት አቁመዋል።” ገጽ 11 - ዲንቅ ብሌዋል፣ የዲንበሩን ውሳኔ ትግባሬ በሙሉ ዓይን ማየት አልቻሉም፣ አረ ጀሮ ዳባ ልበስ እያሉት ነው “ድንበር ብሎ ነገር የለም እማደል ያሉት!
“ትክክለኛ መፍትሄ ያልተሰጣቸው ችግሮቻችን ዘመን ሲያስቆጥሩ ትክክል ያልሆነን መፍትሄ የችግር መፍቻ አድርገው ቢወስዱ አያስገርምም። በዚህ ሂደት መወቀስ ያለበት ለችግሩ መፍትሄ ያጣው በሽተኛ ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ መፍትሄን የነፈጉት ሐኪሞችም ጭምር መሆናቸው አሌ አይባልም። ውጤቱም የዜሮ ድምር ነው።” ገጽ 11 - አረ ጉድ የቤተስኪያን መባ የሰረቀ ራሱ ይለፈልፋል አሉ፣ የድንበሩን ብይን ትግባሬ በተመለከተ እኳ ራስዎ ‘ትክክለኛ መፍትሄን የነፈጉ ሓኪም ነዎት፣ ምክንያቱም ትክክል ያልሆነን መፍትሄ የችግር መፍቻ አድርገው ሲወስዱ እያየን ስለሆንን።
“መፃኢ ዕድልን በጥሩ መሠረት ላይ ለመገንባት የኅብረተሰብን ተሳትፎ ማረጋገጥ መቻል ወሳኝ ነገር ነው። የሀገር ጉዳይ የኔ ጉዳይ ነው፣ ብሎ የሚያምን ኅብረተሰብን መፍጠር የቻሉ ሀገራት ያሉባቸውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች በቀላሉ መቋቋም ተችሏቸዋል። ምክንያቱም እኚህ ዜጎች ለሀገር ደህንነት ዘብ ናቸውና። ነገር ግን ህዝብን ወደኋላ ገሸሽ የሚያደርጉ መንግሥታት ሳቢ ተገቢ ምላሽ መስጠት ይሳናቸዋል። በአንፃሩ በአንድ ፖለቲካ ፓርቲ ወይም በጥቂቱ አዋቂ በሚባሉ አካላት ከሚደረግ የተናጠል ጥረት ይልቅ በጋራ የሚደረጉ ጥረቶች እጅግ ውጤታማ መሆናቸው እሙን ነው።” ገጽ 15 - ጠቅላዩ ኅሊናዎ ምን እያለ ነው! ቃልዎ ረታዎ አይደል! ቃልዎ ጠቀለልዎ አይደል። እንደዚያ ነው።
ተቻልኩ ምዕራፍ ሁለት “ጀግንነት፣ ጀብዳዊ ጭካኔና ጀብዳዊ ቅንነት” የሚለው ክፍልን በቀጣይ እቃኛለው!
እውነተኛ ፍትህ ላዲሳበቤዎች!
ጣናንና ላሊበላን ለመታደግ የሚጥሩትንና የሚተጉትን ኢትዮጵያውያን አምላክ ኣብዝቶ ይባርክ!
በኤርትራ መሬት ውስጥ ያሉትን የኢትዮጵያ ሰራዊት በሰላማዊ ትግል ለማስወጣት የሚጥሩና የሚተጉትን ኤርትራዉያን አምላክ ኣብዝቶ ይባርክ!
27 Jun 2018 viewtopic.php?f=17&t=160263&
19 Oct 2018 viewtopic.php?f=17&t=168044&
Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!
Meleket wrote: ↑14 May 2025, 10:06ባፍሪካ ቀንዱ የሙዚቃ ፈርጥ በነፍስኄር ጋሽ ጥላሁን ገሰሰ ዜማ ይችን ስንኝ እያጣጣምን እስቲMeleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
"አርቆ ማሰቢያ እያለን ኣዕምሮ!
ለምን ኣናየውም ድንበሩ ተሰምሮ፡፡
ገለልተኞች ሆነን ወደ ኋላ እንዳንቀር፡
በሰላም በፍቅር ድንበሩ ይሰመር!"
ይኣኽል ጠላዕ ብደም ንጹሓት ደቂ ኤርትራን ኢትዮጵያን!
በሰላማዉያኑ የኤርትራና የኢትዮጵያ ህዝቦች ደም መቋመር ይብቃ! የሚባልበት ግዜ ነገ ሳይሆን ኣሁን ነው!