Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 21 Mar 2025, 04:54

Meleket wrote:
26 Nov 2022, 04:06
ፈጣሪን '146 የጋራ ፈርጦች' ስለሰጠን እጂግ እናመሰግነዋለን።

ለኤርትራና ለኢትዮጵያ ህዝብ ቀጣዩዋ እጂግ የተባረከችው ዕለት "ይግባኝ የማይባልበቱ ብዪን መሬቱ ላይ መተግበር የሚጀመርባት ዕለት ነች" ይቺ ህዝባችን በጉጉት የሚጠብቃት ዕለት ግን መቼ ትሆን?
:mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 22 Mar 2025, 05:06

Meleket wrote:
09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!

ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።

https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf

ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?

1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።

2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።

3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]

4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]

5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።

በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!

ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።



ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"

ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:
ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኤርትራ!

Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 29 Mar 2025, 05:59

Meleket wrote:
09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!

ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።

https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf

ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?

1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።

2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።

3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]

4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]

5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።

በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!

ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።



ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"

ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:
ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን” ኡንኮ ሰላማዊ ሕርያ ሰላማዊ ህዝቢ ኤርትራ!

Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 01 Apr 2025, 10:10

Meleket wrote:
15 May 2024, 02:27
ኣንታ ገሊኣቶም’ሲ ክንደየናይ ይዋዘዩ? ነዛ ቕርዓትና መዋዘዪ ኪገብርዋ ግዲ እዮም። ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነትን ፍናንን’ ምዉዛይ’ዶ ዘይንኽእል መሽልዎም . . . ሓዙ በሉ። :mrgreen:

“ሕዝቢ ኤርትርያ ብዓርሰ ቕልጽሙ ዶቡ ጠሪሩ እንሄ። ኣቦጅጎ ድማ ባሪኹ’ሉ ለዀነይ፡ ደጊም ዶብ ኣብ ባይታ ይጠርር ዚብል ወይልኡ።”
ቃል 'ሃርበኛዉያን ተበለጽቲ ዘመንና ሰብ ፍሉይ ረብሓታት (ሰ.ፍ.ረ.)' :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

ሳዕስዕ’ሞ ሓዳርኻ ኣይትረስዕ!


Meleket wrote:
09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!

ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።

https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf

ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?

1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።

2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።

3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]

4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]

5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።

በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!

ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።



ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"

ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 02 Apr 2025, 11:55

Meleket wrote:
08 Apr 2023, 05:31
"ሳዕስዕ'ሞ 'ፊዚካል ዲማርኬሽን' ኣይትረስዕ!" ዘመናዊት ምስላ ደቂ ኤርትራ ኣብ ወርሒ "ኣብሪል" ተባሂላ ኣብ ታሪኽ ክትምዝገብ ንሓትት፡ ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን! :mrgreen:


Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » 05 Apr 2025, 04:58

ኣብ ዕለት ዝኽሪ ብይን ዶብ፡ ጸሓፊ ናይ ሎሚዘመን ርእሰ ዓንቀጽ ብዛዕባ ሰላማዊ ትግባረ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንታይ ኪብል ኢዩ፧

ማንዛዊ ዲማርኬሽን፡ ቨርቺዋል ዲማርኬሽን ቢሉ ሸፈፍ ብሉ’ዶ ይሓልፋ ወላስ ሓዲሽ ሓሳብ የፍልቕ!

Meleket wrote:
13 Apr 2023, 04:32


“ሎሚ 13 ሚያዝያ እዩ። ቅድሚ 21 ዓመት፡ ኮምስን ዶብ ኤርትራን ኢትዮጵያን፡ ብመሰረት ስምምዕ ኣልጀርስ ናይ መወዳእታን ቀያዲን ዉሳነ ዝሃበሉ ዕለት። ብመሰረት’ቲ ዳናዪ ኮምሽን ዜውጽኦ ዝርዝራት ኣፈጻጽማ፡ እቲ ብይን ኣብ ሕዳር 2003 ኣብ ባይታ ተተግቢሩ ክውዳእ ነይሩዎ። የግዳስ ኣመሓደርቲ ቅልውላው ኣይደለዩን። መንግስቲ ኤርትራ፡ ኣብዚ ነዊሕ ግዜ፡ ካብ ሕጊ ንምህዳም ዝግበር ምዕልባጥ ፋይዳ ከምዘይብሉ ኣኽሪሩ እናዘኻኸረ፡ ውዒሉ ሓዲሩ እቲ ውሳነ ከምዘለዎ ከይተሸራረፈ ክትግበር ግድነት ምዃኑ እናገለጸ፡ ብዓቕልን ትዕግስትን ኣብ ሕጋዊ መኸተ ጸኒዑ’ዩ ሓሊፉዎ። ግዜ ድማ ናቱ መልሲ ሒዙ መጺኡ።” ሓሙስ 13 ሚያዝያ 2023 ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ ሓዳስ ኤርትራ

ብምባል 'ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ'

"ብይን ኣብ ባይታ ተተግቢሩ ከምዘይተወደኣ" ይእመን

"ካብ ሕጊ ንምህዳም ዝግበር ምዕልባጥ ፋይዳ ከምዘይብሉ" ይእመን

"ውዒሉ ሓዲሩ እቲ ውሳነ ከምዘለዎ ከይተፈ ክትግበር ግድነት ምዃኑ" ይእመን

"ግዜ ድማ ናቱ መልሲ ሒዙ መጺኡ" ይብል ቦርድ ክፍሊ ጋዜጣ ሓዳስ ኤርትራ ፡ ግዜ ዘምጽኦ መልሲ ትግባረ ብዪን እንታይ ኢዩ? እቲ ግዜ ኣምጺእዎ ዝበሃል ዛሎ መልሲ’ከ ሕጋዊ ዲዩ? ቢልና ንሓትት ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከል መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን። :mrgreen:

እሞ’ከ ደኣ ክልቲአን ሃገራት ኣብ ሰላም ሃዋህዉ ካብ ዝኣትዋ ዓመታት ተቕዕጺረን ኣለዋ። ኣብ ቅድሚ ዓለም ስለምንታይ ኢዮም መንግስቲ ኤርትራን ኢትዮጵያን “ዶባት ኣነጺሮም ኣብ ባይታ ብምምልካት ንጉዳይ ዶብ ንሓዋሩ ዘይዛዘምዎ?” :mrgreen: ጁንታ ዋሽንግተንን ምዕራባውያንን ዲዮም ሓንኵሎሞም? :mrgreen: ወላስ ክልቲኡ መንግስታት ንረብሓ ሰብ ፍሉይ ረብሓታት (ሰ.ፍ.ረ.) ቐዳምነት ብምሃብ ኣብ ዶባት ንዝርከቡ ህዝብታት ክልቲኡ ሃገራት ኣብ ቀጻሊ ስክፍታን ሽቍረራን ንኪነብሩ ፈሪዶሞም? :mrgreen:

ሳዕስዕሞ "ፊዚካል ዲማርኬሽን" ኣይትረስዕ! . . . ክትድቅስ ክትስእ 'ፊዚካል ዲማርኬሽን' ኣይትረስዕ! :mrgreen:

""ፊዚካል ዲማርኬሽን" ዘይበለ፡
ካብ 'ኤርትራና' ይፈለ!"
:mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 4137
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች!

Post by Meleket » Today, 09:38

Meleket wrote:
08 Apr 2023, 05:31
"ሳዕስዕ'ሞ 'ፊዚካል ዲማርኬሽን' ኣይትረስዕ!" ዘመናዊት ምስላ ደቂ ኤርትራ ኣብ ወርሒ "ኣብሪል" ተባሂላ ኣብ ታሪኽ ክትምዝገብ ንሓትት፡ ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን! :mrgreen:


Post Reply