[/quote]
ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
[/quote]
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
[/quote]
አቶ አክሱማኢዛና፣
እኔ በንጉስ ኃይል ስላሴ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በደርግ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በመለስ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በኃይለ ማሪያም መንግስት ኖሪያለሁ ፤ በአቢይ መንግስት ኖሪያለሁ! ለኢትዮጵያ መለወጥ ህያው ምስክር ነኝ! ሃቅ (ፋክት) አይዋሽም! ሃቅ አይካድም! እኔ በኖርኩባቸው መንግስታት ሁሉ ይህ ተቀዳሚው ነው! ኢትዮጵያ ግ ን የዚህ 10 እጥፍ ማደግ ማማርና መሻሻል አለባት ። እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ከተማ ይህን መምሰል አለበት!
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Odie እኔው ራሴ በኮሪዶሩ ምክንያት ቤቶች ፈርሰውብኛል ከዚያም አልፎ በተደጋጋሚ ያልተገቡ ክፍያዎች ክፈል እያሉ ያስከፍሉኛል፥ ገብዬን ያላመጣጠነ ግብር ክፈል ተብዬ እየተገደድኩ ነው። የኮራብሽኑ ጉዳይም አይወራም። ቢሆንም ከተሞቻችን እየተለወጡ ስለሆነ አለማድነቅ ልክ አይደለም። መፅሀፍ ቅዱስም ለመሪዎቻችሁ ታዘዙ ፀልዪላቸውም ብሎ ያዛል። ፒፒና ወያነ ቢታረቁ መልካም፥ ወይንና ኢሳያስ ተባብረው አገር ከሚያፈርሱ አብይ ብልጥ ሁኖ ከወያነ ጋር እርቅ ቢያደርግ ለኢትዮጵያ ይጠቅማል። ያንተ ተስፋ ፋኑዬ ነው ተሳክቶሎት ከሌሎች ጋር ተባብሮ ኢትዮጵያን ከመፈራረስ ቢያድን መልካም ነው።
Last edited by Axumezana on 05 Sep 2025, 14:08, edited 1 time in total.
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Horus,
You cannot stand as a credible witness to the very arguments you are presenting, because there are serious concerns about their validity and reliability. Your constantly shifting views reveal a fundamental lack of consistency—your reasoning is plagued by a margin of error so wide, it's impossible to take your conclusions seriously. It doesn’t matter if someone has lived 200 years; if their understanding is flawed, they remain unreliable. As the saying goes: "He who knows learns in 40 days; he who doesn’t know won’t learn even in 40 years"—and certainly not in 400. One who refuses to understand will never understand. እወቅ ያለው በ40 ቀን ያውቃል፤ አትወቅ ያለው በ40 አመት አያውቅም - ለምን 400 መቶ አመት አይሆንም አትወቅ ያለው አያውቅም።
In general, when the margin of error is too large or heavily skewed, any testimony becomes unreliable—closer to a wild guess or irrational bias than a meaningful contribution. A high margin of error erodes confidence in the outcome, making it nearly impossible to draw accurate or trustworthy conclusions.
As for Axumezana, he is clearly a die-hard ታጋይ ህዝቢ ትግራይ (ታህት) supporter his behavior reveals opportunistically swinging from side to side, chasing whatever advantage he can find. After the tragic loss of nearly one million Tigrayan youth, today’s reality paints a grim picture: grieving families in Dedebit and across the region are struggling, with many now dependent on food aid.
In fact, one need only walk through the so-called "glittering" streets of the Orommuma Corridor in Finfinne to witness the painful aftermath: swarms of impoverished Tigrayan women and children loitering, begging for survival. If we truly seek honest testimony about life under today’s Orommuma Republic, I would rather listen to those mothers—babies on their backs, eyes hollowed by hunger - than to any political opportunist
You cannot stand as a credible witness to the very arguments you are presenting, because there are serious concerns about their validity and reliability. Your constantly shifting views reveal a fundamental lack of consistency—your reasoning is plagued by a margin of error so wide, it's impossible to take your conclusions seriously. It doesn’t matter if someone has lived 200 years; if their understanding is flawed, they remain unreliable. As the saying goes: "He who knows learns in 40 days; he who doesn’t know won’t learn even in 40 years"—and certainly not in 400. One who refuses to understand will never understand. እወቅ ያለው በ40 ቀን ያውቃል፤ አትወቅ ያለው በ40 አመት አያውቅም - ለምን 400 መቶ አመት አይሆንም አትወቅ ያለው አያውቅም።
In general, when the margin of error is too large or heavily skewed, any testimony becomes unreliable—closer to a wild guess or irrational bias than a meaningful contribution. A high margin of error erodes confidence in the outcome, making it nearly impossible to draw accurate or trustworthy conclusions.
As for Axumezana, he is clearly a die-hard ታጋይ ህዝቢ ትግራይ (ታህት) supporter his behavior reveals opportunistically swinging from side to side, chasing whatever advantage he can find. After the tragic loss of nearly one million Tigrayan youth, today’s reality paints a grim picture: grieving families in Dedebit and across the region are struggling, with many now dependent on food aid.
In fact, one need only walk through the so-called "glittering" streets of the Orommuma Corridor in Finfinne to witness the painful aftermath: swarms of impoverished Tigrayan women and children loitering, begging for survival. If we truly seek honest testimony about life under today’s Orommuma Republic, I would rather listen to those mothers—babies on their backs, eyes hollowed by hunger - than to any political opportunist
Horus wrote: ↑05 Sep 2025, 13:32
አቶ አክሱማኢዛና፣
እኔ በንጉስ ኃይል ስላሴ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በደርግ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በመለስ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በኃይለ ማሪያም መንግስት ኖሪያለሁ ፤ በአቢይ መንግስት ኖሪያለሁ! ለኢትዮጵያ መለወጥ ህያው ምስክር ነኝ! ሃቅ (ፋክት) አይዋሽም! ሃቅ አይካድም! እኔ በኖርኩባቸው መንግስታት ሁሉ ይህ ተቀዳሚው ነው! ኢትዮጵያ ግ ን የዚህ 10 እጥፍ ማደግ ማማርና መሻሻል አለባት ። እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ከተማ ይህን መምሰል አለበት!
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
ጥላቻ የተሸካሚው እስር ቤት ነው! እንደ አሲድ በልቶ የሚያመክነው እርሱ ጥላቻ ተሸካሚውን ነው! ነገር የባለቤቱ ይላል ጉራጌ ሲተርት! if you don't have a rational basis for you ideas and emotions, you are a powerless object in society. Reason and truth always and always win eventually. Facts rule the world.
Last edited by Horus on 05 Sep 2025, 14:20, edited 1 time in total.
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
The "Versailles of the Jungle ! How bloodsucking dictators try to hide behind shinny structures and, there eventual demise..
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
The man who refused to see tomorrow!
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Abere I know deep in your heart you are happy about the beggars from Tigray roaming in Addis Ababa & elsewhere . Do not shed your crocodile tears.
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Some times I have to call you idiot because idiot people easily get carried away with what they see and hear. Just like your idiot friend from Sodo (actually he is a vulture who makes noise only when he sees a benefit or spoil. I could ask more than 10 questions about the video you posted. Why should I admire that like I admire a flowr for its beauty? No reason? Who owns that? Why did it become like that? What is the political motive behind that? how many people became destitute when they colored that corridor? How many Ethiopians lost livelihood? where are they? How many street vendors have been thrown away? - Don't take anything at face value unless you are an idiot or have ulterior motive to do what you doAxumezana wrote: ↑05 Sep 2025, 14:07Odie እኔው ራሴ በኮሪዶሩ ምክንያት ቤቶች ፈርሰውብኛል ከዚያም አልፎ በተደጋጋሚ ያልተገቡ ክፍያዎች ክፈል እያሉ ያስከፍሉኛል፥ ገብዬን ያላመጣጠነ ግብር ክፈል ተብዬ እየተገደድኩ ነው። የኮራብሽኑ ጉዳይም አይወራም። ቢሆንም ከተሞቻችን እየተለወጡ ስለሆነ አለማድነቅ ልክ አይደለም። መፅሀፍ ቅዱስም ለመሪዎቻችሁ ታዘዙ ፀልዪላቸውም ብሎ ያዛል። ፒፒና ወያነ ቢታረቁ መልካም፥ ወይንና ኢሳያስ ተባብረው አገር ከሚያፈርሱ አብይ ብልጥ ሁኖ ከወያነ ጋር እርቅ ቢያደርግ ለኢትዮጵያ ይጠቅማል። ያንተ ተስፋ ፋኑዬ ነው ተሳክቶሎት ከሌሎች ጋር ተባብሮ ኢትዮጵያን ከመፈራረስ ቢያድን መልካም ነው።
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
4ኪልፕ 6ኪሎ
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Odie it looks you are among the extremist & blind opposers of the PP government irrespective of any good thing that they my have accomplished !Some 13 years ago people like you opposed & blackmailed the start of the Renaissance Dam but all of us are proud that it is completed now. Same is true for the corridor development , those who are opposing it today will appreciate it tomorrow. Why not today ??? Irrespective of who build it it is for the people of Ethiopia including you.
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Axumezana,
እንደገና ተደመረ
Doing the same thing again and again is a clear sign of insanity.ከሳቴ-ጨለማ /ቡዔልዘቡዔል/ ይጫዎትበታል።
እንደገና ተደመረ
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
I am not extremist at all!Axumezana wrote: ↑05 Sep 2025, 17:18Odie it looks you are among the extremist & blind opposers of the PP government irrespective of any good thing that they my have accomplished !Some 13 years ago people like you opposed & blackmailed the start of the Renaissance Dam but all of us are proud that it is completed now. Same is true for the corridor development , those who are opposing it today will appreciate it tomorrow. Why not today ??? Irrespective of who build it it is for the people of Ethiopia including you.
You are emotionally challenged person playing see-saw!
Have life. Stick with your principles don’t vacillate!
The current Ethiopia is a farce and I don’t invest in that.
Very unstable full of gangs, mafias and I would not make the care taker a CEO of any small company let alone an empire.
Tigrians have big big trouble and not yet in seasoned politics! Make sure the Aramuma does not come again to kill you or finish you. They are savages. And Abiy does not believe you are productive and does not care if 60% of you perish. Go listen the good Dr Milkesain my previous post
My last answer to you!
ግም ለግም አብረህ አዝግም
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
አበረ፥
መክሬህ ነበረ ለማለት ሳይሆን ይህ ሰዉ የዳበረ ባህል እንደሌለው ብናገር ለወደፊት የሚታወቅ ጥናት ያለዉ ፕሮፌሰር ነዉ ብለሀኝ ነበር።
እኔ ፎረሙ ላይ መሳተፍ ከጀመርኩኝ ግዜ ጀምሮ፣ በተለይ አራጋዉ በሚለዉ ስሙ የማዉቀዉ፣ ኣብሬ መወያየት ፈልጌ ብዙ አዋቂ ነኝ ማለቱ ኣሳዝኖኝ የታዘብኩት ነዉ። ቀላል ጥያቄዎችን እንደ አዋቂ የማይመልስ ነዉ።
ኣፄ ምንሊክ በትክክል መጻፍ እንዲህ ነዉ ብሎ ላስተምራችሁ ይል የነበረ ነዉ ኣሁን ኣፄ ምንልክ ጉራጌን ኣላስገበረም ማለትን ኣብሮ ከዋለዉ የተማረዉ። ይህን ማለት ተማርኩ ብሎ የምሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የሚባለዉን የምሉሽን ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ እና አራት ኪሎ ስትደርስ ደዉልልኝ የምልህ።
እንተርኔት ደጉ ብዙ ያስነብባል።
ሁለቱም ኢድየቶች መሆናቸዉን ያስተዋለዉ ቀጣሪያቸዉ ቴምት የተባለ ነዉ።
ድሮ ሙቅ እራስ ሲባል የነበረዉ የገባኝ እዚህ ፎረም ላይ ነዉ።
ስንቶች ቁስሎች ያሉት የሃገር ሕዝብን የበለጠ ከማቁሰል ሰከን ብለን ሕዝቡ ተባብሮ ይደግ ማለት ለምን እንደምያዳግታቸዉ ኣይገባኝም። ያዉም በዚህ ዘመን።
They have drawn their political battle lines to litigate the formation of Ethiopia as a nation state. Evidently, he has joined them. That puts them all in a terminal trap because they can’t erase the history of Adwa even if it fell short of going all the way.
In addition, any attempt to uniquely define the identities of Ethiopians is a definition of what functionality illiterate means.
Unfortunately, in my opinion, this state of political affair will only keep the nation in perpetual quagmire.
On the other hand, your current activism has you terminally trapped in their game because your focus is not on the nation.
In my opinion again, a way out of this political affair is drawing an alternative political battle line that encompasses likeminded literate people across the nation.
Somebody wrote after the 2005 elections that the EPRDF learned its lessons the hard way. The Ethiopian mass is not as backward or as deaf as these self serving characters that prescribe for the mass what the mass wants. I think that the mass will be able to listen to both sides and make their own judgments in order to move the nation forward.
I am very much tired of expressing my opinions. My problem is that they become credible after long whiles.
መክሬህ ነበረ ለማለት ሳይሆን ይህ ሰዉ የዳበረ ባህል እንደሌለው ብናገር ለወደፊት የሚታወቅ ጥናት ያለዉ ፕሮፌሰር ነዉ ብለሀኝ ነበር።
እኔ ፎረሙ ላይ መሳተፍ ከጀመርኩኝ ግዜ ጀምሮ፣ በተለይ አራጋዉ በሚለዉ ስሙ የማዉቀዉ፣ ኣብሬ መወያየት ፈልጌ ብዙ አዋቂ ነኝ ማለቱ ኣሳዝኖኝ የታዘብኩት ነዉ። ቀላል ጥያቄዎችን እንደ አዋቂ የማይመልስ ነዉ።
ኣፄ ምንሊክ በትክክል መጻፍ እንዲህ ነዉ ብሎ ላስተምራችሁ ይል የነበረ ነዉ ኣሁን ኣፄ ምንልክ ጉራጌን ኣላስገበረም ማለትን ኣብሮ ከዋለዉ የተማረዉ። ይህን ማለት ተማርኩ ብሎ የምሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የሚባለዉን የምሉሽን ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ እና አራት ኪሎ ስትደርስ ደዉልልኝ የምልህ።
እንተርኔት ደጉ ብዙ ያስነብባል።
ሁለቱም ኢድየቶች መሆናቸዉን ያስተዋለዉ ቀጣሪያቸዉ ቴምት የተባለ ነዉ።
ድሮ ሙቅ እራስ ሲባል የነበረዉ የገባኝ እዚህ ፎረም ላይ ነዉ።
ስንቶች ቁስሎች ያሉት የሃገር ሕዝብን የበለጠ ከማቁሰል ሰከን ብለን ሕዝቡ ተባብሮ ይደግ ማለት ለምን እንደምያዳግታቸዉ ኣይገባኝም። ያዉም በዚህ ዘመን።
They have drawn their political battle lines to litigate the formation of Ethiopia as a nation state. Evidently, he has joined them. That puts them all in a terminal trap because they can’t erase the history of Adwa even if it fell short of going all the way.
In addition, any attempt to uniquely define the identities of Ethiopians is a definition of what functionality illiterate means.
Unfortunately, in my opinion, this state of political affair will only keep the nation in perpetual quagmire.
On the other hand, your current activism has you terminally trapped in their game because your focus is not on the nation.
In my opinion again, a way out of this political affair is drawing an alternative political battle line that encompasses likeminded literate people across the nation.
Somebody wrote after the 2005 elections that the EPRDF learned its lessons the hard way. The Ethiopian mass is not as backward or as deaf as these self serving characters that prescribe for the mass what the mass wants. I think that the mass will be able to listen to both sides and make their own judgments in order to move the nation forward.
I am very much tired of expressing my opinions. My problem is that they become credible after long whiles.
Abere wrote: ↑05 Sep 2025, 14:08Horus,
You cannot stand as a credible witness to the very arguments you are presenting, because there are serious concerns about their validity and reliability. Your constantly shifting views reveal a fundamental lack of consistency—your reasoning is plagued by a margin of error so wide, it's impossible to take your conclusions seriously. It doesn’t matter if someone has lived 200 years; if their understanding is flawed, they remain unreliable. As the saying goes: "He who knows learns in 40 days; he who doesn’t know won’t learn even in 40 years"—and certainly not in 400. One who refuses to understand will never understand. እወቅ ያለው በ40 ቀን ያውቃል፤ አትወቅ ያለው በ40 አመት አያውቅም - ለምን 400 መቶ አመት አይሆንም አትወቅ ያለው አያውቅም።
In general, when the margin of error is too large or heavily skewed, any testimony becomes unreliable—closer to a wild guess or irrational bias than a meaningful contribution. A high margin of error erodes confidence in the outcome, making it nearly impossible to draw accurate or trustworthy conclusions.
As for Axumezana, he is clearly a die-hard ታጋይ ህዝቢ ትግራይ (ታህት) supporter his behavior reveals opportunistically swinging from side to side, chasing whatever advantage he can find. After the tragic loss of nearly one million Tigrayan youth, today’s reality paints a grim picture: grieving families in Dedebit and across the region are struggling, with many now dependent on food aid.
In fact, one need only walk through the so-called "glittering" streets of the Orommuma Corridor in Finfinne to witness the painful aftermath: swarms of impoverished Tigrayan women and children loitering, begging for survival. If we truly seek honest testimony about life under today’s Orommuma Republic, I would rather listen to those mothers—babies on their backs, eyes hollowed by hunger - than to any political opportunist
Horus wrote: ↑05 Sep 2025, 13:32
አቶ አክሱማኢዛና፣
እኔ በንጉስ ኃይል ስላሴ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በደርግ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በመለስ መንግስት ኖሬያለሁ ፤ በኃይለ ማሪያም መንግስት ኖሪያለሁ ፤ በአቢይ መንግስት ኖሪያለሁ! ለኢትዮጵያ መለወጥ ህያው ምስክር ነኝ! ሃቅ (ፋክት) አይዋሽም! ሃቅ አይካድም! እኔ በኖርኩባቸው መንግስታት ሁሉ ይህ ተቀዳሚው ነው! ኢትዮጵያ ግ ን የዚህ 10 እጥፍ ማደግ ማማርና መሻሻል አለባት ። እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ከተማ ይህን መምሰል አለበት!
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
Axumezana እና እኔ ብዙ ግዜ አንስማማም። ይህ እርእሱ ግን ሀቅ ያወራል። አዲስ አበባ ተወልጂ ያደኩበት ከተማ ነው። በደንብ አውቀዋለሁ። ከተማዋ መለወጧ የግድ አስፈላጊ ነው። ከሌሎች የ ኢትዪጺያ ከተሞች ጋር ስትወዳደር የተሻለች ነች ሊባል ይቻላል። ከአለም አይደለም ከአፍሪካ ከተሞች ጋር እንኳን ስትወዳደር ግን ሃላቀር ከተማ ነበረች። እኔ አዲስ አበባ ሃላቀር መሆኗን ያወቅኩት አሜሪካ ስገባ አይደለም ካርቱም ሱዳን ስገባ ነው።
መቀየር አለባት የግድ ነው። ለምን ግን አንዳንድ የትራይባል ካድሬዎችን መለወጧ አንገበገባቸው ?
መልስ አለኝ። ይህ ለውጥ በመለሰ ግዜ ቢሆን ኖሮ የመለሰ “ ወርቅ ዜጎች” ER ላይ የሚኖሩት በፉከራ እንቅልፉ ይነሱን ነበር። በጅማው ሰውየ አመራር ይህ ለውጥ መደረጉ ቁጭት ፈጥሮአል። መርሳት የሌለብን በትራይባል ፓለቲክስ ተኮትኩተው ያደጉ ወደ ብሄራዊ ፓለቲካ የማደግ አቅማቸው ውሱን መሆኑን ነው።
ምሳሌ መጥቀስ ካስፈለገ ህወአትን ማስረጃ ማረግ ይቻላል።
መቀየር አለባት የግድ ነው። ለምን ግን አንዳንድ የትራይባል ካድሬዎችን መለወጧ አንገበገባቸው ?
መልስ አለኝ። ይህ ለውጥ በመለሰ ግዜ ቢሆን ኖሮ የመለሰ “ ወርቅ ዜጎች” ER ላይ የሚኖሩት በፉከራ እንቅልፉ ይነሱን ነበር። በጅማው ሰውየ አመራር ይህ ለውጥ መደረጉ ቁጭት ፈጥሮአል። መርሳት የሌለብን በትራይባል ፓለቲክስ ተኮትኩተው ያደጉ ወደ ብሄራዊ ፓለቲካ የማደግ አቅማቸው ውሱን መሆኑን ነው።
ምሳሌ መጥቀስ ካስፈለገ ህወአትን ማስረጃ ማረግ ይቻላል።
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
የእንግዴ ልጅ ከእንግዴ ልጅ ጋር ኣብረህ ኣዝግም።
ኣፄ ምንልክን የከዳ የእንግዴ ልጅ ስለወለደ የጉራጌ ሕዝብ ያልቅስ።
ሂድ እና ባይብል እንደገና የሚጻፍ ነዉ ያለኝ ኢትዮጵያዊ የእንግዴ ልጅ ኣለኝ ብለህ ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ ሆነ ለዐለም ሕዝብ ንገር።
ይህኛዉን አደዋ ማን እንደምያሸንፍ የኢትዮጵያ ኣምላክ ያሳየን ይሆናል።
Last edited by Naga Tuma on 06 Sep 2025, 00:09, edited 1 time in total.
Re: ይኽንን አለማድነቅ ጭፍን ጥላቻ ነው!
የሁለት የፖለቲካ ሸለምጥማጦች የአንድ ዓመት ማስታወሻ: ሲታሰር ወደእኔ ሲፈታ ወደእሱ
- እኔ ሆረስ መንፈስ ነኝ!
- የሙሴ ታሪክ ልብ ወለድ ነው!
- እኔ ሆረስ ጭልፊት ነኝ!
- የሆቺ ሚኒን መዝሙር እያዜምኩኝ ነው ያደግኩት!
- የፍልስፍና መፅሐፌን በሚቀጥለው ዓመት አሳትማለሁ!
- ዲሞክራቶች ሁለቱንም ቻምበር ይቆጣጠራሉ!
- ትራምፕ ኢምፒች ይደረጋል!
- ካማላ ሃሪስ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትሆናለች!
- ኢዜማ ሜጆሪቲ ያሸንፋል!
- ፕሬዘዳንቷ በሊሞዚን እንጂ በአውቶብስ አልተጓዘችም!
- ዓብይ የአፍሪካ አታቱርክ ነው!
- ዓብይ የጉራጌ ህዝብ ጠላት ነው!
- ዓብይ የማያልቅ ጦርነት እንዲኖር ይፈልጋል!
- ዓብይ ከትግሬ ዲቃላ ወልዷል!
- ዓብይ ሺመልስን ያባርረዋል!
- ሺመልስ ከፕሬዚዳንትነት በመነሳቱ የኦሮሚያ መገዶችን መዘጋት አዘዘ!
- ሺመልስ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው!
- የጎጃም አባት ጋፋት ነው!
- ጎጃም ተገንጣይ ሽፍታ ነው!
- መንግስት ከማፊያ የባሰ የኦሮሞ ኦሎጋርኪዎች አገዛዝ ነው!
- ዓብይ ቤተ-መንግስቱን የሚያሰራው በተዘረፈ ገንዘብ ነው!
- ኦሮሞዎች በሙሉ ዘረኞችና አረመኔዎች ናቸው!
- ኦሮሞች ከዚህ በኋላ ወደ አሰብ ዝር አይሉም 100 ብር አሲዛለሁ!
- ኦሮሙማ አይደለም አገር መንደር ማስተዳደር አያውቅበትም!
- ትግሬዎች መጤዎችና፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው!
- ትግሬን ያመነ ጉም የዘገነ!
- የትግሬ ስጋ ቤት፣ የጎጃሜ አልባሽ የለውም። ጎጃሜን አልባሽ ካደረክው እሱ ራሱ ይገናኛታል!! ትግሬን ስጋ ቤት፣ ግምጃ ቤት ካረክው እሱ ራሱ ሰርቆ ይጨርሰዋል!
- ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም!
- ፋኖ ደብረ ብርሃንን ተቆጣጠረ!
- ፋኖ ብቸኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል!
- ድል ላማራ! ድል ለኢትዮጵያ!
- ፋኖ ተገንጣይና የግብፅ ተላላኪ ነው!
- መሳይ መኮንን አንድ ሺ ታጋይ!
- ጉራጌ ዞን አይደለም፣ ጉራጌ ክልል ነው!
- ጉራጌ ብልፅግና ላይ ትዕግስቱ አልቋል!
- የጉራጌ ክልል ያ ግማታምም ቂንጥርሽ ውስጥ ነው ያለው!
- ጉራጌዎች በምግብና በቤት አሠራር & በፈጠራ 1ኞች ነን!
- ብርሃኑ ነጋና እርስቱ ይርዳው በቅርቡ ከታሪክ ገጽ ይፋቃሉ!
- ብርሃኑ ግማሽ ጉራጌ፣ ግማሽ ኦሮሞ ነው!
- የጎሳ ክልል ሊፈርስ፣ ኢትዮጵያ በክፍለ አገራት ልትከፋፈል ነው!
- ዓብይ የጎሳ ክልል ሊያፈርስ ነው!
- ከታላቁ ፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ሳልገዛ አመለጠኝ!
- ግብጽ በሚመለክት ሱማሌ መግባታቸው በጣም ነው የወደድኩት!
- ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር እንጂ ከሶማሌ ጋር ስምምነት አታደርግም!
- MOU ለአድዋ በዓል ይፈረማል፤ ዓብዮት ሶማሊላንድን እውቅና ይሰጣል!
- እንግሊዝ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- ራሺያ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- USA ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- አንተ የስሙኒ ልጅ፣ የሸሌ ልጅ፣ እናትህ …!
- የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ ውበት ይደሰታሉ!
- እልልልልል! የናይጄሪያው ም/ ፕሬዜዳንት ፊንፊኔን ሊጎበኝ ነው!
- GALLA PAGANS AS VICTIMS & TIGRAY THIEVES AS PRIESTS: THE INVASION AND GENOCIDE OF GURAGE LAND AND CULTURE” viewtopic.php?f=17&t=150740#p773591
Axumezana wrote: ↑19 May 2022, 20:01…Tigray shall be Confederated with Ethiopia but should have a sovereign country status with its own army, intelligence and foreign relationships modelled after Israel but its economy, road/air transport and infrastructure integrated with Ethiopia. Tigray ( Axum) to become the center of the Horn Africa within 20 to 30 years, as the center of politics, economy, social, religion, and technology.
Axumezana wrote: ↑10 May 2022, 04:07…the future of Ethiopia is to be led by the strategic alliance of Oromos and Tigrayans and their will not be a chance for archaic unitary Ethiopia dreamers to get the driving seat ever again. The Ethiopian Orthodox Church and the Amhara state are going to be in continues confusion, instability and infighting…
- ለግብፅ Kemit እንደ እኔ እንደ ሆረስ የሚቀርብ የለም!
- እኔ ሆረስ መንፈስ ነኝ!
- የሙሴ ታሪክ ልብ ወለድ ነው!
- እኔ ሆረስ ጭልፊት ነኝ!
- የሆቺ ሚኒን መዝሙር እያዜምኩኝ ነው ያደግኩት!
- የፍልስፍና መፅሐፌን በሚቀጥለው ዓመት አሳትማለሁ!
- ዲሞክራቶች ሁለቱንም ቻምበር ይቆጣጠራሉ!
- ትራምፕ ኢምፒች ይደረጋል!
- ካማላ ሃሪስ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትሆናለች!
- ኢዜማ ሜጆሪቲ ያሸንፋል!
- ፕሬዘዳንቷ በሊሞዚን እንጂ በአውቶብስ አልተጓዘችም!
- ዓብይ የአፍሪካ አታቱርክ ነው!
- ዓብይ የጉራጌ ህዝብ ጠላት ነው!
- ዓብይ የማያልቅ ጦርነት እንዲኖር ይፈልጋል!
- ዓብይ ከትግሬ ዲቃላ ወልዷል!
- ዓብይ ሺመልስን ያባርረዋል!
- ሺመልስ ከፕሬዚዳንትነት በመነሳቱ የኦሮሚያ መገዶችን መዘጋት አዘዘ!
- ሺመልስ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው!
- የጎጃም አባት ጋፋት ነው!
- ጎጃም ተገንጣይ ሽፍታ ነው!
- መንግስት ከማፊያ የባሰ የኦሮሞ ኦሎጋርኪዎች አገዛዝ ነው!
- ዓብይ ቤተ-መንግስቱን የሚያሰራው በተዘረፈ ገንዘብ ነው!
- ኦሮሞዎች በሙሉ ዘረኞችና አረመኔዎች ናቸው!
- ኦሮሞች ከዚህ በኋላ ወደ አሰብ ዝር አይሉም 100 ብር አሲዛለሁ!
- ኦሮሙማ አይደለም አገር መንደር ማስተዳደር አያውቅበትም!
- ትግሬዎች መጤዎችና፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው!
- ትግሬን ያመነ ጉም የዘገነ!
- የትግሬ ስጋ ቤት፣ የጎጃሜ አልባሽ የለውም። ጎጃሜን አልባሽ ካደረክው እሱ ራሱ ይገናኛታል!! ትግሬን ስጋ ቤት፣ ግምጃ ቤት ካረክው እሱ ራሱ ሰርቆ ይጨርሰዋል!
- ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም!
- ፋኖ ደብረ ብርሃንን ተቆጣጠረ!
- ፋኖ ብቸኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል!
- ድል ላማራ! ድል ለኢትዮጵያ!
- ፋኖ ተገንጣይና የግብፅ ተላላኪ ነው!
- መሳይ መኮንን አንድ ሺ ታጋይ!
- ጉራጌ ዞን አይደለም፣ ጉራጌ ክልል ነው!
- ጉራጌ ብልፅግና ላይ ትዕግስቱ አልቋል!
- የጉራጌ ክልል ያ ግማታምም ቂንጥርሽ ውስጥ ነው ያለው!
- ጉራጌዎች በምግብና በቤት አሠራር & በፈጠራ 1ኞች ነን!
- ብርሃኑ ነጋና እርስቱ ይርዳው በቅርቡ ከታሪክ ገጽ ይፋቃሉ!
- ብርሃኑ ግማሽ ጉራጌ፣ ግማሽ ኦሮሞ ነው!
- የጎሳ ክልል ሊፈርስ፣ ኢትዮጵያ በክፍለ አገራት ልትከፋፈል ነው!
- ዓብይ የጎሳ ክልል ሊያፈርስ ነው!
- ከታላቁ ፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ሳልገዛ አመለጠኝ!
- ግብጽ በሚመለክት ሱማሌ መግባታቸው በጣም ነው የወደድኩት!
- ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር እንጂ ከሶማሌ ጋር ስምምነት አታደርግም!
- MOU ለአድዋ በዓል ይፈረማል፤ ዓብዮት ሶማሊላንድን እውቅና ይሰጣል!
- እንግሊዝ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- ራሺያ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- USA ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- አንተ የስሙኒ ልጅ፣ የሸሌ ልጅ፣ እናትህ …!
- የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ ውበት ይደሰታሉ!
- እልልልልል! የናይጄሪያው ም/ ፕሬዜዳንት ፊንፊኔን ሊጎበኝ ነው!
- GALLA PAGANS AS VICTIMS & TIGRAY THIEVES AS PRIESTS: THE INVASION AND GENOCIDE OF GURAGE LAND AND CULTURE” viewtopic.php?f=17&t=150740#p773591