Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 11:58

- ለግብፅ Kemit እንደ እኔ እንደ ሆረስ የሚቀርብ የለም!
- እኔ ሆረስ መንፈስ ነኝ!
- የሙሴ ታሪክ ልብ ወለድ ነው!
- እኔ ሆረስ ጭልፊት ነኝ!
- የሆቺ ሚኒን መዝሙር እያዜምኩኝ ነው ያደግኩት!
- የፍልስፍና መፅሐፌን በሚቀጥለው ዓመት አሳትማለሁ!
- ዲሞክራቶች ሁለቱንም ቻምበር ይቆጣጠራሉ!
- ትራምፕ ኢምፒች ይደረጋል!
- ካማላ ሃሪስ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትሆናለች!
- ኢዜማ ሜጆሪቲ ያሸንፋል!
- ፕሬዘዳንቷ በሊሞዚን እንጂ በአውቶብስ አልተጓዘችም!
- ዓብይ የአፍሪካ አታቱርክ ነው!
- ዓብይ የጉራጌ ህዝብ ጠላት ነው!
- ዓብይ የማያልቅ ጦርነት እንዲኖር ይፈልጋል!
- ዓብይ ከትግሬ ዲቃላ ወልዷል!
- ዓብይ ሺመልስን ያባርረዋል!
- ሺመልስ ከፕሬዚዳንትነት በመነሳቱ የኦሮሚያ መገዶችን መዘጋት አዘዘ!
- ሺመልስ በናቱ ጎጃሜ ባባቱ ጋፋቴ ነው!
- የጎጃም አባት ጋፋት ነው!
- ጎጃም ተገንጣይ ሽፍታ ነው!
- መንግስት ከማፊያ የባሰ የኦሮሞ ኦሎጋርኪዎች አገዛዝ ነው!
- ዓብይ ቤተ-መንግስቱን የሚያሰራው በተዘረፈ ገንዘብ ነው!
- ኦሮሞዎች በሙሉ ዘረኞችና አረመኔዎች ናቸው!
- ኦሮሞች ከዚህ በኋላ ወደ አሰብ ዝር አይሉም 100 ብር አሲዛለሁ!
- ኦሮሙማ አይደለም አገር መንደር ማስተዳደር አያውቅበትም!
- ትግሬዎች መጤዎችና፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው!
- ትግሬን ያመነ ጉም የዘገነ!
- የትግሬ ስጋ ቤት፣ የጎጃሜ አልባሽ የለውም። ጎጃሜን አልባሽ ካደረክው እሱ ራሱ ይገናኛታል!! ትግሬን ስጋ ቤት፣ ግምጃ ቤት ካረክው እሱ ራሱ ሰርቆ ይጨርሰዋል!
- ሸዋና ሽንፍላ ቢያጥቡት አይጸዳም!
- ፋኖ ደብረ ብርሃንን ተቆጣጠረ!
- ፋኖ ብቸኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል!
- ድል ላማራ! ድል ለኢትዮጵያ!
- ፋኖ ተገንጣይና የግብፅ ተላላኪ ነው!
- መሳይ መኮንን አንድ ሺ ታጋይ!
- ጉራጌ ዞን አይደለም፣ ጉራጌ ክልል ነው!
- ጉራጌ ብልፅግና ላይ ትዕግስቱ አልቋል!
- የጉራጌ ክልል ያ ግማታምም ቂንጥርሽ ውስጥ ነው ያለው!
- ጉራጌዎች በምግብና በቤት አሠራር & በፈጠራ 1ኞች ነን!
- ብርሃኑ ነጋና እርስቱ ይርዳው በቅርቡ ከታሪክ ገጽ ይፋቃሉ!
- ብርሃኑ ግማሽ ጉራጌ፣ ግማሽ ኦሮሞ ነው!
- የጎሳ ክልል ሊፈርስ፣ ኢትዮጵያ በክፍለ አገራት ልትከፋፈል ነው!
- ዓብይ የጎሳ ክልል ሊያፈርስ ነው!
- ከታላቁ ፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ሳልገዛ አመለጠኝ!
- ግብጽ በሚመለክት ሱማሌ መግባታቸው በጣም ነው የወደድኩት!
- ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር እንጂ ከሶማሌ ጋር ስምምነት አታደርግም!
- MOU ለአድዋ በዓል ይፈረማል፤ ዓብዮት ሶማሊላንድን እውቅና ይሰጣል!
- እንግሊዝ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- ራሺያ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- USA ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው!
- አንተ የስሙኒ ልጅ፣ የሸሌ ልጅ፣ እናትህ …!
- የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ ውበት ይደሰታሉ!
- እልልልልል! የናይጄሪያው ም/ ፕሬዜዳንት ፊንፊኔን ሊጎበኝ ነው!
- GALLA PAGANS AS VICTIMS & TIGRAY THIEVES AS PRIESTS: THE INVASION AND GENOCIDE OF GURAGE LAND AND CULTURE” viewtopic.php?f=17&t=150740#p773591

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 14:24

Re: ትንቢተ ሆረስ፤ ፋኖ የድህረ አቢይ ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል!

viewtopic.php?f=2&t=327476&hilit=Horus#p1413287


Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 14:30

Re: አቢይ አህመድ አሊ የሼክ ቢን ዛይድ ረድአን (የረድኤት) ወንድም መሆኑ በኢትዮጵያ ታሪካዊ ብሄራዊ አገራዊ ጥቅም ላይ ያለው እጅግ ግዙፍ አደጋ

viewtopic.php?f=2&t=327957&p=1415418&hi ... s#p1415191

Dama
Member+
Posts: 6216
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Dama » 31 Aug 2025, 16:41

Whorus, stop acting a splithead. You love Gurage, love all of it, without caveats, without condition. To you Gurage is your dialect group of Sodo. Your Gurage only the Christian Gurage. Stop behaving like a moron.

You have been informed Islam existed prior to Christianity in Gurage. Proofs are given but you lied to history and rewrite it as a religion that came with the defeat of Abyssinia by Imam Ahmed el-Ghazi. This you repeatef time after time.
That's hate. That's intolerance. It's persecution of Gurage
Muslims who make up a substantial majority.

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 17:10

ቱስ ቱስ ጭልፊቱን ክርስቲያን ነህ ብለህ አታባብለው፤ የለየለት ፓጋን ነው!

ደግሞስ ከመቼ ጀምሮ ነው፣ የቸ ጉቫራ አርበኛ፣ ኮሚኒስት ኢህአፓ መንፈሳዊ የሆነው?

Dama
Member+
Posts: 6216
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Dama » 31 Aug 2025, 18:27

Selam/ wrote:
31 Aug 2025, 17:10
ቱስ ቱስ ጭልፊቱን ክርስቲያን ነህ ብለህ አታባብለው፤ የለየለት ፓጋን ነው!

ደግሞስ ከመቼ ጀምሮ ነው፣ የቸ ጉቫራ አርበኛ፣ ኮሚኒስት ኢህአፓ መንፈሳዊ የሆነው?
Very weirdo! A sickening one at that. He is bent on tearing down the fabric that holds Gurages together. It has never been modern religions. Introduce religious hatred into an unorganized society already in a state similar to Gafat whose toxic religious division weakened it to its death from the face of the earth.

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 20:41

Re: Abiy's Sugar Daddy in Addis! ፒኤሙ እንደ ልጃገረድ ሲሽኮረመም!!!

viewtopic.php?f=2&t=327807&p=1414837&hi ... s#p1414611

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 20:59

Re: አንዳርጋቸው ጽጌ የምር ሊታገል ወስኗል
Horus wrote:
18 Aug 2023, 02:04
ጥቂት ቁም ነገሮች አንዲ ያጋለጣቸው!
(1) ኦሮሞ ተረኛ ሌባ መሆኑን
(2) የአቢይ ጸረ አማራነት
(3) የአቢይ ፍጹም ዲክታተርነት
(4) የአቢይ ካቢኔ ሁሉ የአቢይ ተራ አሽከር እንደሆነ
(4) ፕሪቶሪያ በናይሮቢ ድርድር መተካቱ
(5) የኢትዮጵያ መከላከያ መፍረሱና ያለው የአቢይ አህመድ ዘበኛ መሆኑን
(6) ያማራ ፒፒ የገረዶችና የቤት ሰራተኞች ክምችት እንደ ሆነ
(7) አቢይ ለራሱ ስልጣን ሲል ኦሮሞ ሕዝቦችን እንደ ማገዶ እንደ ሚጠቀም
(8) የአቢይ ጄነራሎች ሁሉ የአሜሪካ ሰላዮች እንደ ሆኑ (ማለትም አሜሪካ በፈለገ ግዜ ኩዴታ ሊመታ እንደ ሚችል)
((9) የደቡብ ሕዝቦች ከአማራ አመጽ ጋር አብረው ይታገላሉ
(10) የአቢይ ዘበኛ ብርሃኑ ጦር በፋኖ ድብን ተደርጎ እንደ ሚሸነፍና እንደ ሚበተን
(11) አማራ አሁን ኢትዮጵያ እንደ ገና ባዲስ መልክ ሳያደራጅ ወደ ቤቱ መመለስ የለበትም
(12) አቢይ አህመድ ሰጥቶት የነበረው ሹመት ምን እንደ ነበር ቢነግረን ጥሩ ነው

ሌላው ቀርቶ ብዙ ሆረስ ያላቸው ነገሮችን ጭምር አንዲ የተፈሪ መኮንን ጓዴ አረጋግጦልኛል!!
viewtopic.php?f=2&t=327758&p=1414548&hi ... s#p1414486
Last edited by Selam/ on 02 Sep 2025, 22:01, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 22:57

Re: የአፈ ጮሌው ልበ ጩቤው አቢይ አህመድ የአማራ ሽግግር መንግስት
Horus wrote:
11 Aug 2023, 01:09

የስርዓት ለውጥ አስገድዶ ኦሮሚያ የሚባል ያረመነኔዎች መፈልፈያ የእምቧይ ምሽግ በማፈራረስ ነው ይህቺ አገር ሰላም መተንፈስ የምትችለው ! ፋኖ በሙሉ ልብ መላ ኢትዮጵያን ማሰባሰብ አለበት ። ደቡብን ተመልከት በሙሉ ፍርስርሱ እየወጣ ነው ። ደቡብ ሰላም የሚያገኘው ይህ ክልል የተባለ ቆሻሻ ነገር ሲወገድ ባ ነው

viewtopic.php?f=2&t=327221&p=1412387&hi ... s#p1412387
Last edited by Selam/ on 02 Sep 2025, 22:01, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 31 Aug 2025, 23:22

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ ፍርስርሱ እየወጣ በኢዜማና ምክክር ኮሚሽን አይድንም

viewtopic.php?f=2&t=326952&p=1411480&hi ... s#p1411465


Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 07:05

Re: ወረሞ አገር ማስተዳደር እንደ ማይችል በ5 አመት ለአለም አረጋገጠ! መንግስት ፈረሰ! የአብዮት ዋዜማ ላይ ነን!!!

viewtopic.php?f=2&t=323785&p=1406918&hi ... s#p1399141

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 10:27

Re: የአብይ ስለ አበበ ቢቂላ ውሸት
Horus wrote:
24 Jul 2023, 02:31
የሻምበል አበበ ደምሴ አለሜ ልጅ ጽጌ አበበ ትክክለኛ የአባቷን ስምና ታሪክ ከጻፈች 27 አመት ሆኖታል ። እንደ አቢይ አህመድ ያለ የአንድ አገር መሪ እንዴት በዚህ ደረጃ ይዋሻል? የኢትዮጵያ ሚዲያ ይህን መንግስታዊ የወረሙማ ዉሸት ማጋለጥ ግዴታቸው ነው ።
viewtopic.php?f=2&t=325762&p=1406776&hi ... s#p1406773

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 13:43

Re: Ethnic cleansing and Genocide on Guraghe People - Ethiopia ቀጥታ ዝርዝር
Horus wrote:
05 Jul 2023, 22:06
እነዚህ የሚወረሩ ቦታዎች እኔ በእግሬ የረገጥኳቸው ምድሮች ናቸው ። ከዚህ ቀደም ሸኔ አይመለል ገብቶ ያገር ሽማግሎች ከዚም ከዛም ወገን አስወቷቸው ። አሁን በሰሞኑ የተወረረው ኧሽከዲያ የቴዲ አባት ካሳሁን ገርማሞ ትውልድና ያደገበት አገርና ዛሬ የካሳሁን ገርማሞ መታሰቢያ ቤተ መጻህፍት ያለበት ቦታ ነው ። 9 አሮጊቶች ጭምር የተገደሉት ጊቢሶ እጅግ ግዙፉ ትንታዊ የቅዳሜ ገበያ የአማውቴ ክስታኔና የበቾ ኦሮሞች በሳምንት አንዴ የሚገናኙበት ከገበያነት ወደ ከተማነት እያደገ ያለና እልፍ ግዜ ከናቴ ጋር የሄድኩበት ቦታ ነው ። አማውቴ እጅግ ታሪካዊ በነአምድ ጽዮን ዘመን ሁሉ የተጠቀሰ የትውልድ አገሬ ነው ። አማውቴ በሚባለው አገር ጉራንዳ፣ እንጀሪ፣ ወተደር፣ ጎቤኒ፣ እንዶዴ የሚባሉ መንደሮች ያሉበትና ትንታዊው አማውቴ ባልወልድ አማውቴ ተራራ ላይ ያለበት አገር ነው ። አይገዶ ከአማውቴ ሰሜን ያለው አገር ነው ።የአንድና ሁለት ሰዓት የግር መንገድ ወደ ደቡብ ታሪካዊ ጢያ (የጢያ ሃውልቶች) ቦታ አለ ። ሌላው የሚወረረው ቦታ ዱግዳ ጎሮ በደቡብ ሶዶ ከታላቁ ምድረ ከብድ ገዳም በቅርብ ርቀት ያለ ነው። ይህ ከብዙ በጥቂቱ ነው ። ይህ አይን ያወጣ አሳፋሪ 16ኛ ዘመን ረፕሌይ ዛሬ ዝም ብሎ የሚታለፍ እንዳይመስልህ ። ኦነግ ከወያኔ ጋር አዲስ አበባ ሲገባ ተመሳሳይ ወረራ አድርጎ ሲያቅተው ሶዶ ጂዳ የሚባሉትን ክስታኔ ኦሮሞ ቅይጥ ህዝቦችን ገንጥሎ አደረጀ ። ከዚያ ቡድን ነው እነግርማ ብሩ የመጡት ። አሁን የኦሮሞ ሽግግር መንግስት የተባለው የኦነግ ጦር ነው ክስታኔ ሶዶን እየወረረ ያለው።

ነገር የባለቤቱ ነው ይባላል ! የሚፈለገው ጦርነት ከሆነ ጉራጌ መልስ እንደ ሚያዘጋጅ አትጠራጠር !!
viewtopic.php?f=2&t=324471&p=1402112&hi ... s#p1401850

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 14:50

Re: "የዉሃ ማማ ኢትዮፕያ ዋና ከተማዋ በዉሃ እጦት በአለም ላይ የገማች ሻንቲ ታውን እየሆነች ነው ።"
Horus wrote:
14 Jun 2023, 01:57
"ይህኮ ማመን የሚያስቸግር ነው ። አዲሳባ 5.2 ህዝብ አላት፣ ምናልባት 6 ሚሊዮን በላይ ነው ። አሁን ላይ 40% የውሃ ፍላጎቱ ብቻ ነው የሚያገኘው። አፓርትመንቶች በሽንት ቤት እየገሙ ነው። በዚህ ከቀጠለ አይደለም ቱሪስት የዲፕሎማቲክ ኮሚኒቲው ለቆ ወደ ኬኒያ ይሄዳል እየተባለ ነው ። የወረሙማን ወረራና ዝርፊያን ብንተወው ከተማው በዉሃ እጦት ይፈርሳል ። አሁን እያንዳንዱ ቤተሰብ የዝናብ ውሃ እያጠራቀመነ ነው የሚኖረው ። ዛሬ ላይ ትልቁ ያዲሳባ ስራ አሸንዳ መቀጠል ነው። ቦታና ገንዘብ ያለው የራሱን ጉድጓድ እየቆፈረ ነው ። ጉድጓድ ያለው ከሚያወጣው ውሃ በጀሪካን፣ በጣሳ እንደ ነዳጅ እየሸጠ። እጅግ እጅግ አሳዛኝ አሳፋሪ አደገኛ ደርጃ ደርሰናል ። የዉሃ ማማ ኢትዮጵያ ዋና ከተማዋ በዉሃ እጦት በአለም ላይ የገማች ሻንቲ ታውን እየሆነች ነው ። እንግዲህ ሕዝብ እነዚን ቆሻሻ መንግስት ተብቴ የእረኛ ጥርቃሞ ማስወገድ ካልፈለገ የእራሱ ፈንታ ነው ። አሁን ያዲሳባ ጉዳይ ከፖለቲካና ኢኮኖሚ አልፎ የሃይጂን የኮሌራና ወረርሽኝ ደረጃ ወርዷል።"
viewtopic.php?f=2&t=322853&p=1395675&hi ... s#p1395675

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 17:33

Re: ኤርሚያስ ለገሰ ጉራጌ ነው!
Horus wrote:
11 May 2023, 03:58
አንድ አለምንም ጥርጥር የማምነው ነገር አለ! ኤሪሚ እናቱ አማራ እንደ ሆነች ነግሮናል ፣አባቱ ኦሮሞ እንደ ሆኑ ነግሮናል ። በእኔ እምነት ኤርሚያስ በስብዕናውም በልቡም በመንፈሱም ጉራጌ ነው ።



viewtopic.php?f=2&t=320527&p=1385956&hi ... s#p1385713

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 18:59

Re: የአብይ አህመድ ማጭበርበሪያ መደመር ፈርሷል
Horus wrote:
02 May 2023, 13:58
ነገሩን በጥልቀት ላሰበ ሰው አቢይ አህመድ መደመር ብሎ ስልጣን ላይ የወጣበትና ስልጣን ላይ ቢያንስ ከ10 እስከ 20 አመት ሊቆይ የነደፈው እስትራተጂ ፈርሷል ። ምን ማለቴ ነው?

የዛሬ 5 እና 6 መት የወረሞ ስልጣን አቀንቃኞች አንድ መሰረታዊ ችግር መፍታት ነበረባቸው ። ያም ችግር የጎረቤት አገሮችን እንደ ቤዝ በመጠቀም የሽምቅ ዉጊያና ሕዝባዊ ጦር መዋጋት እስከ ተቻለ ድረስ የትኛውም የኢትዮጵያ ገዢ የተረጋጋ ስልጣን እንደ ማይኖረው ተገንዝበው ነበር። እራሳቸው 50 አመት ያደረጉት ስልት ስለነበር ።

ስለሆነም ትህነግን ከስልጣን አውርደው የኦሮሞ የበላይነት ቢያቆሙ ሌሎች እንደ አማራ ያሉ የገሪቱ ስልጣን ተቀናቃኝ ኃይሎች ጦር አደራጅተው ከስልጣን ሊያወርዱን የማይችሉት ምን ብናደርግ ነው የሚል መሰረታዊ ጥያቄ ነው እራሳቸውን የጠየቁት ። ሰሞኑን መሳይ መኮንን እንዳጋለጠው ሲጀመር ጀምሮ እነአቢይ ስልጣናቸውን የሚቀናቀን አማራ እንደ ሆነ ወስነው ነበር ። ለወረሞ ፖለቲከኞች ዋና ጠላታቸው አማራ ነው። ለላፈው 30 አመት በተግባር የታየውም ያ ነው ።

ስለዚህ ትልቁ የነአቢይ ግራንድ እስትራተጂ መጀምሪያ ኤርትራን በፍቅርና ሰላም በማታለል ኤርትራ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሙሉ ወደ አገር እንዲመለሱ አድርጎ ትጥቅ ማስፈታት ። ቀጥሎ በመላ አለም ተደራጅቶ ወያኔን ሲያቀጠቅጥ የነበረውን የፖለቲክ፣ ሚዲያ፣ ገንዘብና ዲፕሎማሲ ኃይል በኢትዮጵያዊነትና ዲሞክራሲ በማታለል ወደ አገር መልሶ የር ዕዮተአለምና ፖልቲካ እንዲሁን የሳይኮሎጂ ትጥቅ እንዲፈታ ማድረግ ነበር።
ተመሳሳይ እርምጃ በመላ አፍሪካ ቀንድ ተግባርዊ ለማድረግ ኤርትራ፣ ሱማሌና ኢትዮጵያ ብሎክ ፈጥረው ነበር ። የቀረው ቀዳዳ ሱዳን ብቻ ነበር።

እነአቢይ ይህን በማድረግ ተቃዋሚ የተባለና ወደፊትም ተቃውሚ ሊሆን የሚችሉትን ሃይሎች ሁሉ አገር ውስጥ ሰብስቦ ዙሪያውን አጥር በማጠር ከዛሬ ጀምሮ የሽምቅ ዉጊያ በማቋቋም መንግስት እንገለብጣለን ፣ ለውጥ እናመጣለን የሚለው ሃሳብ ሞቶዋል፣ አብቅቷል ሲል አቢይ በመደጋገም ዲስኩር ያደረገ ሲሆን ትላንታም በሃላላ ኬላ ደግሞታል ።

በአንድ ቃል መደመር የሚባለው የአቢይ አህመድ ኮድ ይህ እስትራተጂ ነው ። ተቃዋሚ ኃይሎችን በአገር ውስጥ ድፊት ሰብስቦ በማሰር ምንም አይነት የውጭ ድጋፍና መላወሻ በማሳጣት ዘላቂ የስልጣን ተቀናቃኝ ማክሰም ማለት ነው ።

በዚያ እስትራተጂ መሰረት ነው እነኢሳት፣ እነኝቦት 7 እነኢዜማ የከሰሙት ። ዳውድ ኢብሳ ይህን ፕላን ያውቅ ስለነበር ስገባም ትጥቅ ይዤ ነው፣ ከዚያ ትጥቅ አልፈታም አለ ። ለነአቢይ ዋና ጠላት ያሉት የአማራና የዜጋ ፖልቲካ ሚለው ግ ንቦት 7 ስለነበር ይህው ኦነግ እስከ ዛሬ አለ ። ለመገዳደር ኃይል የነበረው ትህነግ ጉዳዩን በአገር አቀፍ ጦርነት ለመፍታት የሚሊዮኑ ሰው ዉጊያ ተደረገ ።

ዛሬ በ2015 የመደመር እስትራተጂ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ እየፈረሰ ነው ። አቢይ አህመድ የገነባው ያፍሪካ ቀንድ አጥር ተራ በተራ ፈርሶ የኤርትራም በር ለተቃዋሚ ኃይሎች ክፍት እየሆነ ነው ። ለግዜው በወረሞ መደመር ድብቅ እስትራተጂ ተታልሎ የነበረው ኢትዮጵያዊ ሕዝብና ሚዲያ፣ አንቂና አደራጅ ሁሉም በሚባል ደረጃ ከስህተቱ ተመልሷል ። ይህም ስለሆነ የወረሞ ተረኛ የጎሳ አገዛዝ ልክ እንደ ዘምነ ወያኔ በሽብርና በፋሺስታዊ ፖሊስ ኃይል ስልጣን ላይ ለመቆየት እየባከነ ነው ።

ይህ ነው እያሆነ ያለው! መደመር ፈርሷል! የአብዮትና ሽምቅ ዉጊያ ፍጻሜ የተባለው የወረሙማ እስትራተጂ አብቅቷል።

ሆረስ ምዕታዊ ዘ ኢትዮጵያ
viewtopic.php?f=2&t=319940&p=1383141&hi ... s#p1383130

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 21:40

Re: የአማራ ናሽናሊስት የሆነው ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ለደረሰበት ጥቃት ለመመከት ነው
Horus wrote:
21 Apr 2023, 01:17
አቶ አክሱማኢዛና፣
እኔ ይህን አስተያየት የምሰጥህ አማራን በተመለከተ ሳይሆን ሎጂክና ህሳቤህ ምን ያህል ከማስተዋልና ከታሪክ እንደ ሚጻረር ላሳይህ ነው፣ በአንድ መስመር።
አማራ አማራ ማለት ኢትዮጵያ ማለት ነው ብሎ ፕሮፌሰር መስፍን አማራ የሚባል የለም እስከ ማለት ደርሶ በነበረበት ረጅም ዘመን አማራ አማራ = ኢትዮጵያ ስላለ በሰሜንም በደቡብ ወጋችሁትና ዛሬ ላይ አደረሳችሁት ። አሁን አማራ የሚባል ጎሳ አለ፣ ያ ጎሳ ደሞ ወይ በውድ ወይም በኃይል መብቱን ያስከብራል ብሎ ሲነሳ ከላይ ያልከው አስተታየት ሰጠህ!!! ታስገርማለህ! እኔ እንዳ ምታውቀው አማራ አይደልሁም። ከዚህ በጓላ አማራ ያንተንም ሆነ የሌሎች ዘላለማዊ ማላዘን የሚሰማ አይመስልኝ ። ደሞም ሌሎችን እኩል የሚያይ ቅብጥርሴ የምትለው መሰረተ ቢስ ክስ አሁን የተነሳው ያማራ ናሽናሊዝም ጆሮ የሚሰጠው አይሆንም ። ስለዚህ ያልከው ነገር ሁሉ ፍየል ወዲህ ቅምዝምዝ ወዲያ ነው ። አማራ ናሽናሊስት የሚሆነው ያንተን የዉሸት ቪክቲምሁድ ትርክት ሊሰማ ሳይሆን ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ለደረሰበት ጥቃት ለመመከት ነው ። ከዚህ ባለፈ አማራዎቹ ይጨምሩበት! ሎጂክህ ፍጹም ስህተት ነው!!!!
viewtopic.php?f=2&t=319259&p=1380229&hi ... s#p1380225

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የቱስ ቱስ ዓይነ ኩሉ aka ሆረስ aka ጭልፊቱ aka ዲዲቲ ማኒፌስቶ

Post by Selam/ » 01 Sep 2025, 23:06

Re: አቶ አቢይ አህመድ አሊ የሌሎችን ጽሁፍ ሰርቆ፣ ለዩኒቨርሲቲ ዋሽቶ ኢትዮጵያን ያታለለ የዘመናችን ኋይት ኮላር ቲፍ!
Horus wrote:
12 Apr 2023, 20:52
እኔ ለነገሩ አንድም ቀን ዶክተር አቢይ ብዬው አላቅም ፣አንድም ቀን! ማለትም ሲጀመርም የምሁር ስብዕና ስለሌለው ። የዶክቶራል ዲሰርቴሽኑ ቶፒች በጣም ሶፍትና ትቅተኛ አካዳሚክ ስለሆነ እውነተኛ ዲግሪ እንኳን ቢሆን ዋጋ የማልሰጠው ነው ። ኮሚኒቲ ኮንፍሊክት ረሬዞሉሽን ለዶክቶራል ምርምር የሚበቃ መስክ አይደለም ፣ አይደለም ዶክቶራል ባንድ ታላቅ ዩኒቨሲቲ ለማስተርስ ዲግሪ እንኳ በመከራ ነው ። ይህ ቶፒክ የባችለር ዲግሪያችን በኦነርስ (ኩም ላውዲ፣ ሱማ ኩም ላውዲ) ለመመረቅ የምንጽፈው ሲኒየር ቲሲስ ነው ። እኔ ከአንድ ግዙፍ ይኒቨርሲቲ ሲኒየር ቲሲስ ጽፌ ነው የተመረቁት ።

ስለሆነም በፕሌጀሪዝም መመርመሪያ 62% በመቶ ኣቢይ አህመድ ፕሌጀራይዝ አደረገ የሚለው እግጅ እጅግ አሳፋሪና በእርግጥም የሰውዬ ዉሸታምነት እና ሌብነት ፍንትው አድርጎ የሚያረጋግጥ ነው። አቶ አቢይ አህመድ አሊ የማይታመን ሰው ነው ማለት 100% የሱን ፐርሰናሊቲና ካራክተር ይመሰክራል ።

ከዚህ ቀደም መደመር እያለ ተራ በተራ የሚያሳትማቸው ፋይዳ ቢስ ጥርቅሞች ከዚም ከዛም በጉግል የተጠረቃቀሙ ዝባዝንኬዎች እንደ ሆነ እዚህ ፎረማ ላይ ልጥፌያለህ !! አበው ሲተርቱ ፍሬው ካግንዱ ርቆ አይወድቅም ይላሉ ። ስለዚህ ሌላው በፕሌጀሪዝም የተጠራቀመው መደመር የሚባለው የሃሳብ ውጥንቅጥ እንዲሁ አድር ባዮች ተቀጥረው ከኦን ላይን የገለበጡት የተሰረቀ ዕቃ (እስቶልን ፕሮፐርቲ) ነው ።

ብልጽግና የሊቦች ፓርቲ ነው ሲባል ስድብ አይደለም! ሃቅ ነው ። የዚያ የሌቦች ስብስብ ቁንጮው አቶ አቢይ አህመድ አሌ የዲግሪ ሌባው ነው ! ግዜ ሁሉን ያመጣል፣ ሁሉን ይወስዳል ! አቶ አቢይ ግን ወጣ ወጣና እንደ ሽምበቆ ተንከባለለ እንደ ሙቀጫ ማለት ነው!
viewtopic.php?f=2&t=318870&p=1378789&hi ... s#p1378719

Post Reply