Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 31 May 2024, 06:20
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 13 Jun 2024, 10:05
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 10 Sep 2024, 03:57
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ለመላው ኤርትራዊና ኢትዮጵያዊ ማኅበረሰብ መልካም የአዲስ የግእዝ ዓመተ ምሕረትና የቅዱስ ዮሃንስ በዓልን ተመኝተናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ግእዛዊ ዓመተ ምሕረት 2017 የሰላምና የፍቅር እንዲሆንም በህጋዊ መንገድና በፍቅር በታጀበ መልኩ የፊዚካል ዲማርኬሽን ትግባሬ እንዲሆንም ተመኝተናል።
-
ethiopianunity
- Member+
- Posts: 9922
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Post
by ethiopianunity » 10 Sep 2024, 09:58
There you go Meleket
Unity strength,! From this moment on do not let any foreign influence to let witin Ethiopia and Eritrea. I have a feeling certain foreign country wants us to unite now so that we fight her enemy Egypt. In that case it is fake unity. We sjould unite for our own existence and power against all enemies of Ethiopia and Eritrea. Do not demonise and target any ethnics inside Eritrea or Ethiopia. Sny bandas working for foreigners ahainst their own nations or peoples should be punished. If there is love for their nations, no one will be bandas
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 20 Sep 2024, 10:26
የ“ፊዚካል ዲማርኬሽን” ትግባሬ የኤርትራና የኢትዮጵያ የድንበር ላይ ህዝቦች ዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው!
ሰላማዊው ትግባሬ ደግሞ የእነዚህ ሁለት ሰዎች ይሁንታን ይጠይቃል!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 10 Oct 2024, 11:22
Meleket wrote: ↑20 Sep 2024, 10:26
የ“ፊዚካል ዲማርኬሽን” ትግባሬ የኤርትራና የኢትዮጵያ የድንበር ላይ ህዝቦች ዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው!
ሰላማዊው ትግባሬ ደግሞ የእነዚህ ሁለት ሰዎች ይሁንታን ይጠይቃል!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 03 Dec 2024, 05:20
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 19 Dec 2024, 11:00
Meleket wrote: ↑08 Apr 2023, 05:31
"ሳዕስዕ'ሞ 'ፊዚካል ዲማርኬሽን' ኣይትረስዕ!" ዘመናዊት ምስላ ደቂ ኤርትራ ኣብ ወርሒ "ኣብሪል" ተባሂላ ኣብ ታሪኽ ክትምዝገብ ንሓትት፡ ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 06 Mar 2025, 10:36
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 07 Mar 2025, 03:43
ለታሪክ ይረዳ ዘንድ የኛ የኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ኤርትራዊ ነጻ እይታን፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ልበምሉነት ጭምር ለወዳጅም ለጠላትም ለመግለጥ ያህል ነው። እግረመንገዳችንንም የኛዎቹን ተራ ካድሬዎችንና የጦርነት ጥቅመኞችን (ጦ.ጥ.) ለመምከር ያህል ነው።
ስለ መክሰርና ኣለመክሰር የተቋጠረ ዘመን የማይሽረው ሓቅን ያዘለ ግጥም ነው። የኤርትራ መንግስት ልዑካን ለመጀመርያ ግዜ አዲስ አበባ ኤርፖርት የተከሰቱ ግዜ የተገጠመ ግጥም ነው ሙሉ ይዘቱን መኮምኮም ይቻላል። (27 Jun 2018) viewtopic.php?f=17&t=160263&
Meleket wrote: ↑27 Jun 2018, 09:59
...
ይህ የድንበር ብይን ካልተተገበረ፣
ኤርትራዊ ሁሉ እንደተጭበረበረ፣
ዘላለም እንዳይኖር ቂም እንደቋጠረ፣
ቁርሾው እንዳይቀጥል እየተካረረ፣
በዛም በዚም ፍቱት ካለ የታሰረ፣
ፍርዱን ተግብሩና ማንም አልከሰረ።
....
19 Oct 2018, ላይ የጠቅላይ ኣብይን መጠሓፍ “እርካብና መንበር” በተረማመድነብት ወቅት ያሰፈርነው ዘመን የማይሽረው ኤርትራዊ እይታችንን ያቀፈው ሓቅ ነው። viewtopic.php?f=17&t=168044&
Meleket wrote: ↑19 Oct 2018, 04:56
“እርካብና መንበር” በሚል ርእስ፣ ጠቅላዩ የጣፉት ነው ተብሎ ከሚነገርለት መጠሃፍ እየቀነጨብን፣ ከጡሁፉዎም እየተማርን ገጡንም እየገለጥን ነጣ እይታችንንም አክለንበታል። በርግጥም “ዲራአዝ” ጠሃፊው ‘ዲቦራ+ራኬብ+አብይ+ዝናሽ’ ሁለቱ ልጆቻቸውና ባልናሚስት ተደምረው መሆኑ ልብ ተብሏል።
መታሰቢያነቱ - “በዚህ ደረጃ በልጅነት ወቅት ትዝታዬ በሕልም ፈቺነት ያላበሰችኝን ሠፊ ራዕይ፣ የቀረፀችውን ፅናት በዕውቀት ዘመኔ ደግሞ በዝናዬ አለሁ ባይነት ተደግፎና ተበረታቶ ለፍፃሜ የድል ማግስት መብቃቱን በልበ-ሙሉነት እመሰክራለሁ። ከመመስከር በላይ እነዚህ ሁለት ጀግኖች፣ ምትክ አልባ ህልም ፈቺዎችና ዓላማ አስጨራሽ መሆናቸውን በማመኔ የዚህች መጽሐፍ መታሰቢያነት ለሁለቱ የሕይወትና የፍቅር ፀበል መፍለቂያ ምንጭ ለሆኑት ለትዝታና ዝናዬ ይሁንልኝ።” ገጽ Vii ዝናዬ ባተቤተዎ ነች እማማ ትዝታ ደግሞ እናትዎ ይሆናሉ ብለን ገምተናል።
ከመግቢያው ክፍል ስንቀነጭብ
“ታሪክን ማወቅ ትናንትን በከፋ መልኩ ላለመድገም ትምህርት የሚገበይበት ምቹ የልምድ መሸመቻ ገበያ ነው።” ገጽ xvii
ለዚያም ነው ኤርትራዉያን ድንበራችንን አሁኑኑ በውሉ መሰረት በፍቅር አስምሩ የምንለው። ያገሬ ኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር የዛሬ 27 አመትም በወጉ ተሰምሮ ቢሆን ኖሮ ይህ ሁሉ እልቂት ባልመጣ ነበር የሚሉም እኮ አሉ። ድንጋይ አንዴ ካደናቀፈህ - - - ነበር የተባለው።
“አበው በተረታቸው “መሪዎች ሲከፉ ዘመንም ይከፋል!” ገጽ xii - አበው’ማ ጥበብ የሞላቸው እማደሉ!
“በዘመናችን የርካብና መንበር መመላለሻ መንገድ የተጓዙት ጨካኝ መሪዎቻችን በጌጡ እየደመቁ የህዝቡን ሸክም ግን አብዝተው እና አጠንክረው ጫንቃው ላይ ቆልለው በማለፋቸው፤ ስልጣንም በኃይል እና በጉልበት እንጂ በፍቅርና በእውቀት የሚመላለሱበት ስላልነበር እርሱም ሳያንስ ይህ ቅንነት የታጣበት መንገድ በድንቁርና ታጅሎና በስውር ደባ ተጠላልፎ ዘመናትን እንዲሻገር በመፍቀዳቸው፤ በግሪክ አፈ ታሪክ ውስጥ ቋጥኝ ድንጋይ ከተራራ እግር ሥር ወደ ተራራ አናት እድሜ ልኩን እንዲገፋ በአማልክት እንደተፈረደበት ምስኪን ዜጋ እኛ ኢትዮጵያውያንም የተጫነንን የታሪክ ቋጥኝ ሥንገፋ ዘመናት ተቆጥረዋል። ከተራራው እግር ሥር ያነሳነውን ቋጥኝ ከተራራው ጫፍ በታላቅ ስቃይ አውጥተን አደረስን ብለን ለአፍታ እንኳ እረፍት አግኝተን ልባችን ሳይሞላ ድንጋዩ ወደነበረበት የተራራ እግር ስር ተንከባሎ የኋሊት እየተመለሰ ይሄው ዘላለም ዓለማችንን ከተራራው ጫፍ ተደላድሎ የማይረጋ እና እፎይታ! የማይሰጥ የመከራ ቋጥኝ ስንገፋ አለነው። መኖር ከተባለ።” ገጽ xviii
ይህን አገላለጽዎ በተመለከተ ሰፊው ያዲሳባ ህዝብ እንዲሁም ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ አስተያየቱን ሊሰጥበት ይችላል። በተለይም መጨረሻ ግድም ያስቀመጡት ሃቅ ጦቢያ ያለችበትን ሁኔታም ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ይመስላል። ኣቱ ነብይ ነዎት መሰል? ቢሆኑ ምን ግዴ! ሰራዊትዎን ካገሬ ምድር ያውጡ ብቻ። ሰራዊትዎ በምድሬ የሚቀመጥበት ምንም ዓይነት ምክንያታዊነት የለም፤ በምንም መልኩ ምክንያታዊ ሊሆን አይችልም። የሰው ገንዘብ አይመኙ። ስጋታችን “ከተራራው እግር ሥር ያነሳነውን ቋጥኝ ከተራራው ጫፍ በታላቅ ስቃይ አውጥተን አደረስን ብለን ለአፍታ እንኳን እረፍት አግኝተን ልባችን ሳይሞላ ድንጋዩ ወደነበረበት የተራራ እግር ስር ተንከባሎ የኃሊት እየተመለሰ እንዳይሆን ነው።” ድንበር የሚባል ነገር የለም ነበሩ ያሉት?” በርግጥ ደፋር ነዎት ቀልደኛ ቢጤም ነዎት፣ እኛ “ለድንበር ሲል ነው ጀግና የተሰዋው እኮ ነው የምንል!”።
ክፍል አንድ
“ ‘ችግሩን በፈጠረው አስተሳሰብ፣ ችግርን መፍታት አይቻልም’ አልበርት አንስታይን” ገጽ 1
የጦቢያን የአዲስ ዘመን ችግር የትግራዩ ጎጠኛ አስተሳሰብ ነው የፈጠረው፣ ዛድያ ይህን ጎጠኛ አስተሳሰብ በአዲስ ጎጠኛ አስተሳሰብ መፍታት አይቻልም ሲሉ ሰምቻለው አዲስአቤዎች፣ በርግጥ እውነታቸውን ነው! አንስታይንም እውነቱን ነው።
ምዕራፍ አንድ “የዘመኑን ሥጋትና ጥሪ መጋፈጥ”
“የህግ የበላይነት እለት በዕለት ዕየተሸረሸረ ቀጥኖ ሊበጠስ ሲቃረብ የግለሰቦች ህግ አብቦ ይፋፋ ጀምሯል።” ገጽ 4 - የደንበሩ ብይን ከተበየን ስንት ዓመት አድርጎ የለ፣ ዛድያ የህግ የበላይነት ሳይተገበር በእርስዎ እንቢ “ደንበር የሚባል ነገር አላውቅም” ባይነት ይሀው እስተዛሬ የግለሰቦች ህግ አይደል እንዴ እየተንፈላሰሰ ያለው። አረ ጡር አለው! ዲንበሩን መሬት ላይ ወርዴየው ያስምሩ! ዴሞ ችግሩን በሌላ ሰው ላይ እንዳያላክኩ!
“ከአንዳንድ አካላት ዘንድ የሚንጸባረቅ አጥፊ አስተሳሰብ እንዲሁም በህብረተሰቡ የጋራ ጉዳይ ላይ ፈላጭ ቆራጭ በመሆን ውሳኔ ሰጪ የሆኑ አካላት በዓለማችን ላይ ከፍተኛ የግጭት ሥጋት ጥላውን እንዲያጠላ ተጠቃሽ ምክንያት ሆነው እናገኛቸዋለን።” ገጽ 5
“ምንም እንኳን አንዳንድ ሀገራት ህዝቦቻቸው የበለጸጉ ቢሆኑም በተቀረው ዓለም የሚገኙ የሰው ልጆች ግን ድህነት በሚባል ሠንሰለት ተጠፍረው፤ አሰቃቂ በሆነው የርሃብ፣ የዝቅተኝነት፣ በይሉኝታ የመሸበብ እና በጠባቂነት አለንጋ እየተገረፉ፣ የማይሽር ቁስላቸውን እያስታመሙ፤ የማይፋቅ ጠባሳቸውን እያስታወሱ፤ የማይታበስ ዕንባቸውን እያፈሰሱ እና ነገን በተስፋ እያለሙ፤ ሊነጋ ሲል በሚጨልም ፅልመት ውስጥ አንገታቸውን ደፍተው እናገኛቸዋለን።” ገጽ 6 - ኣረ ቢያንስ ቢያንስ ያፍሪካን ቀንድ እያሰቡ ደግመው ያንብቡት!
“ለሰው ልጆች ችግር መፍቻው ቁልፍ በሰው እጅ የመሆኑን ያህል ችግሮቹን ከናካቴው ለማስወገድ እንዳይቻል ካደረጉ ምክንያቶች አንዱ ራሱ ሰው ነው። ገሚሱ ለችግሮች መፍትሔ ሲያፈላልግ ገሚሱ ደግሞ የመፍትሔው ማርከሻ ችግር ማፈላለግ ላይ ተጠምዶ ይውላል።” ገጽ 7 - እርስዎስ? የዲንበሩን ውሳኔ ትግባሬ መፍትሔ ማርከሻ ችግር ማፈላለግ ላይ ተጠምደውና ተጥደው እየዋሉም አዴል?
“የሞት ፅዋን ከመጎንጨት ያመለጡ ተስፈኞችም ቢሆኑ ከመኖር ወድያ እና ከመሞት ወዲህ ተጥለው የልዕለ ተፈጥሮን ረድኤት ይጠብቃሉ፣ ብዙዎች ቤት ንብረታቸው ወድሞ ባልተጠበቀ ሁኔታ ኑሯቸው ተመሰቃቅሎ አሁን ብቻ ለሚኖሩበት ጊዜያዊ መጠለያ ካምፕ፣ ገሚሱ ለባይተዋርነትና ስደት፣ የተቀረው ደግሞ ሰብዓዊነት ለራቃቸው ነፍስ በላዎች የገቢ ማስገኛ አዲስ የስራ ዘርፍ መፍጠሪያ በመሆን የመከራ እና የሰቆቃ ህይወት መግፋት ዕጣ ፈንታቸው ለመሆን በቅቷል።” ገጽ 8 - በርግጥ ለህግ የበላይነት አለመገዛት የሚያመጣው ችግር ነው። በዝጌሩ ዲንበሩን አስምሩ።
“በተለይም በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ሕይወታችን ውስጥ የጋራ ተጠቃሚነታችንን የማረጋገጥ የኃላፊነት ቀንበር የተጫነባቸውና ለርሱም ተፅእኖ መፍጠሪያ ኃይልና ሥልጣን በጃቸው የጨበጡ ቀዳሚዎች፣ አስተዳዳሪና መሪዎች ለአፍ ካልሆነ በቀር በተግባር ጆሮ ዳባ ልበስ ብለዋል። በሙሉ ዓይን ከችግራችን ጋር መተያየት አቁመዋል።” ገጽ 11 - ዲንቅ ብሌዋል፣ የዲንበሩን ውሳኔ ትግባሬ በሙሉ ዓይን ማየት አልቻሉም፣ አረ ጀሮ ዳባ ልበስ እያሉት ነው “ድንበር ብሎ ነገር የለም እማደል ያሉት!
“ትክክለኛ መፍትሄ ያልተሰጣቸው ችግሮቻችን ዘመን ሲያስቆጥሩ ትክክል ያልሆነን መፍትሄ የችግር መፍቻ አድርገው ቢወስዱ አያስገርምም። በዚህ ሂደት መወቀስ ያለበት ለችግሩ መፍትሄ ያጣው በሽተኛ ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ መፍትሄን የነፈጉት ሐኪሞችም ጭምር መሆናቸው አሌ አይባልም። ውጤቱም የዜሮ ድምር ነው።” ገጽ 11 - አረ ጉድ የቤተስኪያን መባ የሰረቀ ራሱ ይለፈልፋል አሉ፣ የድንበሩን ብይን ትግባሬ በተመለከተ እኳ ራስዎ ‘ትክክለኛ መፍትሄን የነፈጉ ሓኪም ነዎት፣ ምክንያቱም ትክክል ያልሆነን መፍትሄ የችግር መፍቻ አድርገው ሲወስዱ እያየን ስለሆንን።
“መፃኢ ዕድልን በጥሩ መሠረት ላይ ለመገንባት የኅብረተሰብን ተሳትፎ ማረጋገጥ መቻል ወሳኝ ነገር ነው። የሀገር ጉዳይ የኔ ጉዳይ ነው፣ ብሎ የሚያምን ኅብረተሰብን መፍጠር የቻሉ ሀገራት ያሉባቸውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች በቀላሉ መቋቋም ተችሏቸዋል። ምክንያቱም እኚህ ዜጎች ለሀገር ደህንነት ዘብ ናቸውና። ነገር ግን ህዝብን ወደኋላ ገሸሽ የሚያደርጉ መንግሥታት ሳቢ ተገቢ ምላሽ መስጠት ይሳናቸዋል። በአንፃሩ በአንድ ፖለቲካ ፓርቲ ወይም በጥቂቱ አዋቂ በሚባሉ አካላት ከሚደረግ የተናጠል ጥረት ይልቅ በጋራ የሚደረጉ ጥረቶች እጅግ ውጤታማ መሆናቸው እሙን ነው።” ገጽ 15 - ጠቅላዩ ኅሊናዎ ምን እያለ ነው! ቃልዎ ረታዎ አይደል! ቃልዎ ጠቀለልዎ አይደል። እንደዚያ ነው።
ተቻልኩ ምዕራፍ ሁለት “ጀግንነት፣ ጀብዳዊ ጭካኔና ጀብዳዊ ቅንነት” የሚለው ክፍልን በቀጣይ እቃኛለው!
እውነተኛ ፍትህ ላዲሳበቤዎች!
ጣናንና ላሊበላን ለመታደግ የሚጥሩትንና የሚተጉትን ኢትዮጵያውያን አምላክ ኣብዝቶ ይባርክ!
በኤርትራ መሬት ውስጥ ያሉትን የኢትዮጵያ ሰራዊት በሰላማዊ ትግል ለማስወጣት የሚጥሩና የሚተጉትን ኤርትራዉያን አምላክ ኣብዝቶ ይባርክ!
ይህ ነው ዘመን ተሻጋሪው የኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ እና በማንኛውም ዓይነት ንፋስ የማይናወጥ ጽኑ ኣቋም ከብዙ በጥቂቱ!
27 Jun 2018 viewtopic.php?f=17&t=160263&
19 Oct 2018 viewtopic.php?f=17&t=168044&
-
Meleket
- Member
- Posts: 4260
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 20 Mar 2025, 10:51
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።