Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40050
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

The State of Ethiopian Democracy: Election 2020

Post by Horus » 02 Jan 2020, 23:17

ኢትዮጵያን በቀውስ ይዘው ሌላ 20 መግዛት የተመኙት ሁሉ ተኝተው ሳለ ኢዜማና ብልጽግና ስራ ጨርሰው የምርጫ ውድድር ላይ ናቸው ።

አሁን አዳሜ ፓርቲ ነኝ ባይ ሁሉ ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ገብተዋል። በአንድ ቃል የግንቦቱ ምርጫ የሚካሄደው በብልጽግና እና በኢዜማ መካከል ነው ።

ደሞ ማንም አሸነፈ ማብልጽግና እና ኢዜማ የሚከራከሩበት ፓርላማ ማየት እጅግ ድንቅ፣ እጅግ አጓጊ ዘመን ከፊታችን እየመጣ ነው


Last edited by Horus on 03 Jan 2020, 00:20, edited 2 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 40050
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: The State of Ethiopian Democracy: Election 2020

Post by Horus » 03 Jan 2020, 00:11


Post Reply