Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Breaking News: የዓረና ማእከላይ ኮሚቴ ኣባል የሆነው ኣይተ ሃይለኪሮስ ታፈረ በመርዝ የመግደል ሙከራ ተደርጎበታል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Dec 2019, 15:58

ትናንት ዓርብ ማታ 12:00 ኣካባቢ በተጠቀመበት ጭማቂ ላይ መርዝ ተደርጎበት ከሞት ኣፋፍ ላይ ተመልሰዋል። ሃይለኪሮስ በግል ህክምና ቤትና በውቕሮ ሆስፒታል ዶክተሮችና የጤና ባለሞያዎች እርዳታ ከተቃጣበት የመግደል ሙከራ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። የህክምና ባለሞያዎች የህመሙ መንስኤ የምግብ መመረዝ መሆኑን ያረጋገጡ ሲሆን ለሰዓታት ባካሄዱት ጥረትና የህክምና እርዳታ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። ሃይለኪሮስ አረፈ የሰለማዊ ታጋይነት ከዓረና ጎን በመሰለፍ፤ የትጥቅ ትግል ከህወሓት ጎን በመሰለፍ ጭቆናንና ኣምባገነንነትን በሁለት መድረኮች እየታገለ ያለና የነበረ ጀግና ሲሆን በሃሳብ መቋቋም ሲቸግራቸው በመርዝ ሊያሸንፉት ጥረት ኣድርገዋል። ህወሓት ከዚህ በፊት ዝናቡ ሃይሉ የተባለ የዓረና ወጣት በመርዝ የገደለ ሲሆን የትግራይ ፖሊስ የምርመራ ውጤት ኣልሰጥም፣ ኣላሳይም ማለቱ ይታወቃል።


Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: Breaking News: የዓረና ማእከላይ ኮሚቴ ኣባል የሆነው ኣይተ ሃይለኪሮስ ታፈረ በመርዝ የመግደል ሙከራ ተደርጎበታል!!!!

Post by Ejersa » 21 Dec 2019, 16:16

27 አመት ሙሉ የኢትዮጵያውያንን ወንድ ዕቃ አበላሽቶ ሲያበቁ አሁን ከዝያ ሲባረሩ የትግራይን ወጣቶች በመርዝ መጨረስ ጀመሩ አይደል እነዚህ ርኩሶች :oops: :oops: :oops: :oops:
Hameddibewoyane wrote:
21 Dec 2019, 15:58
ትናንት ዓርብ ማታ 12:00 ኣካባቢ በተጠቀመበት ጭማቂ ላይ መርዝ ተደርጎበት ከሞት ኣፋፍ ላይ ተመልሰዋል። ሃይለኪሮስ በግል ህክምና ቤትና በውቕሮ ሆስፒታል ዶክተሮችና የጤና ባለሞያዎች እርዳታ ከተቃጣበት የመግደል ሙከራ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። የህክምና ባለሞያዎች የህመሙ መንስኤ የምግብ መመረዝ መሆኑን ያረጋገጡ ሲሆን ለሰዓታት ባካሄዱት ጥረትና የህክምና እርዳታ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። ሃይለኪሮስ አረፈ የሰለማዊ ታጋይነት ከዓረና ጎን በመሰለፍ፤ የትጥቅ ትግል ከህወሓት ጎን በመሰለፍ ጭቆናንና ኣምባገነንነትን በሁለት መድረኮች እየታገለ ያለና የነበረ ጀግና ሲሆን በሃሳብ መቋቋም ሲቸግራቸው በመርዝ ሊያሸንፉት ጥረት ኣድርገዋል። ህወሓት ከዚህ በፊት ዝናቡ ሃይሉ የተባለ የዓረና ወጣት በመርዝ የገደለ ሲሆን የትግራይ ፖሊስ የምርመራ ውጤት ኣልሰጥም፣ ኣላሳይም ማለቱ ይታወቃል።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: Breaking News: የዓረና ማእከላይ ኮሚቴ ኣባል የሆነው ኣይተ ሃይለኪሮስ ታፈረ በመርዝ የመግደል ሙከራ ተደርጎበታል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 21 Dec 2019, 16:29

ህወሓት የሚባል የወሮበላ ስብስብ ካልተደመሰሰ ኢትዮጵያ ሁሌ እንደደማች ነው የምትኖረው!
Hameddibewoyane wrote:
21 Dec 2019, 15:58
ትናንት ዓርብ ማታ 12:00 ኣካባቢ በተጠቀመበት ጭማቂ ላይ መርዝ ተደርጎበት ከሞት ኣፋፍ ላይ ተመልሰዋል። ሃይለኪሮስ በግል ህክምና ቤትና በውቕሮ ሆስፒታል ዶክተሮችና የጤና ባለሞያዎች እርዳታ ከተቃጣበት የመግደል ሙከራ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። የህክምና ባለሞያዎች የህመሙ መንስኤ የምግብ መመረዝ መሆኑን ያረጋገጡ ሲሆን ለሰዓታት ባካሄዱት ጥረትና የህክምና እርዳታ ሂወቱ ሊተርፍ ችሏል። ሃይለኪሮስ አረፈ የሰለማዊ ታጋይነት ከዓረና ጎን በመሰለፍ፤ የትጥቅ ትግል ከህወሓት ጎን በመሰለፍ ጭቆናንና ኣምባገነንነትን በሁለት መድረኮች እየታገለ ያለና የነበረ ጀግና ሲሆን በሃሳብ መቋቋም ሲቸግራቸው በመርዝ ሊያሸንፉት ጥረት ኣድርገዋል። ህወሓት ከዚህ በፊት ዝናቡ ሃይሉ የተባለ የዓረና ወጣት በመርዝ የገደለ ሲሆን የትግራይ ፖሊስ የምርመራ ውጤት ኣልሰጥም፣ ኣላሳይም ማለቱ ይታወቃል።

Post Reply