Re: ዳስ ጣል የሰርግ ዘፈን ሆነ! ቅኔ ይሏል እንዲህ ነው!
"ወደ ሰርግ ቤት ከመሄድ ወደ ለቅሶ ቤት መሄድ ይሻላል።" መጽሐፍ ቅዱስ መክብብ 7:2
ታዳሚዎቹ መንፈሳዊ ምስጢሩ የገባቸው ይመስላል።ስለ ለተፈናቀሉት፤ ስለት ለተሰደዱት፤ በግፍ ስለተገደሉት፤ ሜዳ ላይ ጅብ ስለበላቸው ህጻናት፤ በርሃብ እና ብርድ በቄሮ ሰደፍ ስለተሰቃየችው ነፍሰ-ጡር ወዘተ። ስለኢትዮጵያዊን የራሄል ለቅሶ እምባ፤ ስለ ፈርዖን ኦሮሙማ-ኦነግ ጭካኔ
ታዳሚዎቹ መንፈሳዊ ምስጢሩ የገባቸው ይመስላል።ስለ ለተፈናቀሉት፤ ስለት ለተሰደዱት፤ በግፍ ስለተገደሉት፤ ሜዳ ላይ ጅብ ስለበላቸው ህጻናት፤ በርሃብ እና ብርድ በቄሮ ሰደፍ ስለተሰቃየችው ነፍሰ-ጡር ወዘተ። ስለኢትዮጵያዊን የራሄል ለቅሶ እምባ፤ ስለ ፈርዖን ኦሮሙማ-ኦነግ ጭካኔ