Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10852
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: የመጀመሪያው የዐድዋ አርበኛ በህይወት ተገኙ!

Post by ethiopianunity » 27 Feb 2026, 17:35

ክብር ለርሶ አባት። እንደዚህ አይነቱ ነው የጠፋው። በማጉሊያ እየፈለጉ ማግኘት ነው።

ያልገባኝ መንግስት ኦነጎች ስሩ ናቸው እስካሁን። ኦነግ ሻብያዎች ህዋሀቶች ናቸው።

Selam/
Senior Member
Posts: 17268
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የመጀመሪያው የዐድዋ አርበኛ በህይወት ተገኙ!

Post by Selam/ » 27 Feb 2026, 17:46

ዠለሱ የአቶ ነገዎን “ሙሴ”’በዕድሜ በለጠው እኮ፤ ቢያንስ 145 ዓመት ይሆነዋል!



Post Reply