ERITREA ― Today in Rome, the garden in front of the Dogali monument was dedicated to Zeray Deres (1915–1945), an Eritrean patriot, translator, and anti-colonial activist.
Zeray Deres is remembered as a legendary figure in Eritrea and Ethiopia to this date for his bold act of defiance against the Italian fascist regime in Rome on June 15, 1938.
ሎሚ ሓሙስ ዕለት 19/02/2026 እቲ ኣብ ከተማ ሮማ፡ኣብ ቅድሚ ሓወልቲ ዶጋሊ ዝርከብ ጃርዲን ብስም ጅግና ኤርትራዊ ዘርኣይ ደረስ ተሰምዩ ኣሎ:: ሓርበኛ ዘርኣይ ደረስ ምልክት ናይ ተቓውሞ ጸረ መግዛእቲ እዩ።
A Roma à stato dedicato il giardino antistante il monumento di Dogali a Zeray Deres , patriota e traduttore eritreo, simbolo di resistenza al colonialismo.
(Credit: @eritreait)
Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
“አዲስ ጦርነት” ለምን?
@ERMedia91
19 Feb 2026
“የብልጽግናው” ስርዓት፡ ኣዲስ ጦርነት ይከፍት ይሆን? ለምንድነው ይሄ ሁሉ ላይና ታች? ሰራዊትና የጦር መሳርያዎች የሚያንቀሳቅሰው ለጦርነት ወይስ ለእዩልኝ ስሙልኝ? ደጋግመን እንዳልነው የብልጽግና ስርዓት በሁሉም መለኪያዎች “ኣዲስ ጦርነት’’ ለመክፈት ምክንያትም ይሁን ቁመና የለውም።
ይሁን እንጂ “ቢያብድስ?”
የሚሉት ጥያቄዎች የጦርነት ተክእሎውን ዝግ ሊያደርጉት ኣይችሉም።እነዚያ በጭሎነት የሚያገለግላቸው የውጭ ሓይሎች ቢያስገድዱትስ?
ድንበራችን ተጥሷል
ጸረ መንግስት ለሆኑ ተፋላሚ ድርጅቶች ድጋፍ ያድርጋሉ
ከሻዕቢያና ከወያነ ጋር ነው የምንዋጋው
ወዲህና ወዲያ ደብዳቤ መጻፍ፡ ወዘተ ወዘተ።እከሌና እከሌ ተገናኙ
ይህ ሁሉ ላይና ታች፥ “ይሄ ነው” የሚባል ምክንያት የማይገኝለትን “የወረራ እቅድ” ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚያመቻቸው ፈጠራ መሆኑን ለመገመት ጎበዝ ተንታኝና ገማች መሆንን ኣይጠይቅም።
መነሳት ያለበት ዋነኛው ጥያቂ ግን፡ “ኣዲስ ጦርነት” ለማካሄድ ይሄ ሁሉ ሩጫ ለምን ኣስፈለገ? ኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት ዓመታት በቀጣይ የእልቂት ጦርነት በመታመስ ላይ ያለች ኣገር ናት። ህይወቱን በማጣት ላይ ያለው ወታደር፥ በመውደም ላይ ያለው መሰረተ ልማትና ትሕተ መዋቅር፥ በከንቱ በመባከን ላይ ያለው የሃገሪቱ ጸጋ የሚደበቅ ኣይደለም። በእርሻ ምርትና፡ በትምህርቱ መስክ ላይ በመውረድ ላይ ያለው ውድመት፡ የመዋዕለ ነዋይ ፍሰት ከሃገሪቱ በገፍ መውጣት፡ የሃገሪቱ የገንዘብ ክብር ማሽቆልቆል ተደማምሮ የፈጠረው ጠባሳ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል መሆኑ እየታወቀ፡ ለምንድነው ለተጨማሪ ውድመት ጦርነትን ማነፍነፍ?
እየተባለ ለጉራና ለማስፈራራት የሚጠቀሙበትን ኣሃዝ ወደ ጎን በመተው፡ ከ 200 ሺ እንደማይበልጥ እየተነገርን ነው።የኢትዮጵያ ሰራዊት ብዛት እንዴ ግማሽ ሚሊዮን፥ በሌላ ግዜ ደግሞ ሚሊዮን ነው
የተለያየ ህብር የተቀባ ቆብ ቢያደርጉለት የሚበረክት ወይም የሚተባ ኣይደለም። ብቃት፡ ወኔ፡ በይበልጥ ደግሞ ዓላማ የሌለው ሰራዊት በመሰብሰብ መፎከር ላለፉት ስርዓቶችም እንዳልጠቀመ የሚታወቅ ነው። የብልጽግና ሰራዊት ጦርነት እንደሰለቸው፡ ምርጫዎቹም እጅን በሰላም መስጠት ወይ መማረክ መሆኑን ኣዛዦቹ ከሚያሰሙት ንግግር መገንዘብ የሚያስቸግር ኣይደለም። በኣራቱም ማእዘኖች እየተለበለበ የሚቆጣጠራቸው ቦታዎችም፡ በየዕለቱ እየጠበቡ በመሄድ ላይ ናቸው። በሰሞኑ በጎንደር፡ ወሎና ሸዋ በመካሄድ ላይ ያለው ፍልሚያና ውጤቱ ሁኔታው ወዴት እንደሚያመራ ኣመላካች ነው። የፋኖ ሐይሎች በኣንድ እዝ እየተመሩ በማካሄድ ላይ ያሉት የማጥቃት እርምጃ፡ በኣማራ ክልል ጦርነቱ ወደ ኣዲስ ምዕራፍ በመሸጋገር ላይ ነው ለማለት ያስደፍራል።
ታዲያ “የብልጽግናው ስርዓት” ለማያዋጣው “ኣዲስ ጦርነት” መሯሯጡ ለምንድነው? “ኣዲስ ጦርነት” ከትግራይ ጋር፡ ኣዲስ ጦርነት ከኤርትራ ጋር፥ ኣዲስ ጦርነት ከሁለቱም ጋር፥ ኣዲስ ጦርነት ከኦሮሞና ከሌሎች ጋር ለማድረግ መሯሯጥ ለማን ጥቅም? የትግራይ መሪዎች
የሚሉትን ከመስማት ይልቅ “ወደ ሰሜን” እያሉ መንደፋደፍን ምን እመጣው? በ1970ዎቹና 90ዎቹ ዓመታትጦርነት ኣያስፈልግም፡ ፍላጎታችን ሰላም ነው
ተብሎ፡ ከሞትና ከሽንፈት በቀር ምንም እንዳልፈየደ ሁሉ፥ ዛሬም ውጤቱ ከሱ የተለየ ሊሆን ኣይችልም።ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር
ስለሆነም፡
ጦርነት ኣያስፍልግም።
እየተባለ ነው።በኢትዮጵያና በኣካባቢያችን ሕዝቦች ዕድል ቁማር መጫወት ያብቃ!
ጦርነት ኣያስፈልግም ስላልን ግን፥ ሉኣላዊነታችንን ለማስከበር ወደኋላ የማንል መሆናችን መታወቅ ኣለበት።
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
QQQQQ!
Girmai's bicycling medals can and will finance the next Eritrea self-defence war against expansionist Ethiopia.
Girmai's bicycling medals can and will finance the next Eritrea self-defence war against expansionist Ethiopia.
Last edited by Dama on 19 Feb 2026, 17:32, edited 1 time in total.
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
ዘርዓይ ደረስ ትልቅ ጀግንነት በሮም የፈፀመው፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማና ንጉሥ በፋሽስት ጣሊያን ሲዋረድ አይቶ አንጀቱ ስለደበገነ ነው።
በዚያን ወቅት የሻዕቢያ አባቶች ከባንዳና ሽፍቶች ዘመዶቻቸው ጋር ዕንቁላል ይሸከሙ ነበር።
በዚያን ወቅት የሻዕቢያ አባቶች ከባንዳና ሽፍቶች ዘመዶቻቸው ጋር ዕንቁላል ይሸከሙ ነበር።
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
Opinion
Red Sea Realpolitik: Ideology, Intervention, and the War Over Eritrea (1977)
What the Derg, Israel, and the Cold War Reveal About Power, Proof, and the Price Paid
By Alula Frezghi
https://redseabeacon.com/red-sea-realpo ... trea-1977/
February 18, 2026
In 1977, as Eritrea burned and the Horn of Africa convulsed, ideology was loud, but geopolitics was louder.
The military junta, known as the Derg, had overthrown Emperor Haile Selassie and declared a Marxist revolution. Addis Ababa denounced imperialism, while proclaiming socialist solidarity. Yet the war over Eritrea and the Red Sea, was never merely ideological. It was strategic, maritime, and global.
Any serious account of 1977 must distinguish three layers: documented alliances, historical precedent, and contested claims. Collapsing them into one narrative may be rhetorically powerful, but it weakens historical credibility.
What Is Established
By late 1977, Ethiopia had pivoted decisively toward the Soviet Union. Moscow organized one of the largest military airlifts in African history, delivering weapons, advisers, and logistical support. During the Ogaden War, large Cuban expeditionary forces were deployed to support Ethiopia against the Western Somali Liberation Front (WSLF); which was trying to liberate the Somali Region of Ethiopia backed by Somalia. Somali forces had overrun Ethiopian defenses and captured vast territory, in what is today Ethiopia’s Somali Region. In response, Ethiopia received extensive external assistance; including approximately 1,500 Soviet military advisers, 12,000–18,000 Cuban troops, and more than 2,000 South Yemeni forces, all fighting on Ethiopia’s side.
Ethiopia suffered heavy losses during the conflict. More than 6,000 Ethiopian soldiers were killed, nearly 8,200 wounded, and over 2,500 captured. The Ethiopian military also lost 23 jet aircraft (Tareke 2000). Beyond military casualties, the war exacted a severe civilian toll: an estimated 25,000 civilians were killed, and roughly 500,000 Somali inhabitants of Ethiopia were displaced. Somalia’s losses were of a comparable scale. On the Somali side, 6,453 soldiers were killed, 2,409 wounded, and 275 captured. Somalia also lost 34 aircraft (Ayele 2014).
Meanwhile, the Eritrean liberation movements—the Eritrean Liberation Front (ELF) and the Eritrean People’s Liberation Front (EPLF)—had overrun most Ethiopian government positions, bringing nearly all of Eritrea under their control. Ethiopian forces were reduced to a handful of encircled strongholds, including Assab, Barentu, Adi Keyih, parts of Massawa, and Asmara- the latter surrounded within a radius of approximately 10 kilometers.
As these military setbacks mounted, the bombardment of civilian areas intensified across Eritrea. Towns and regions such as Mendefera, Agordat, Segeneyti, Massawa, Denkalia, Keren, and others were subjected to sustained aerial attacks. The Ethiopian Air Force carried out these operations using U.S.-supplied aircraft inherited from the imperial era, including the Northrop F-5E Tiger II. The Soviets were also supplying Ethiopia with bombs and bombers, like MiG 21s and MiG 23s.
These facts are not disputed. Soviet and Cuban intervention is well documented in diplomatic archives and military scholarship. The air campaign over Eritrea is part of the historical record.
The Israeli Connection: Context and Continuity
Before 1974, Ethiopia under Haile Selassie maintained substantive security cooperation with Israeli advisers assisted with training, intelligence coordination, and reportedly naval development along the Red Sea littoral. The partnership was rooted in perceived shared strategic concerns, including Arab nationalism, maritime security, and regional isolation.
The maritime importance of the Dahlak islands off the Eritrean coast near Massawa, was central to this cooperation. Control over these islands meant influence over one of the world’s most sensitive shipping corridors, linking the Suez Canal to the Bab el-Mandeb strait. In Cold War terms, this was not peripheral geography. It was leverage.
That Israeli–Ethiopian military cooperation existed prior to the revolution, is historically documented. Israel was training Ethiopian commando forces to fight against Eritrean fronts, and Ethiopian intelligence personnel were trained by the Israelis.
The Contested Allegation
Italian journalist Fulvio Grimaldi alleged in 1977 that Israeli advisers remained active in Ethiopia and that Israeli pilots may have flown F-5E combat missions over Eritrea, amid pilot shortages and defections in the Ethiopian Air Force.
This claim has circulated in political narratives, particularly within Eritrean discourse. However, publicly accessible archival scholarship has not produced definitive, verifiable evidence confirming Israeli pilots conducting combat sorties for the Derg in 1977.
The distinction matters. Cold War proxy conflicts frequently involved covert arrangements. Plausibility is not the issue. Proof is. A rigorous argument must clearly separate substantiated history from unresolved allegation.
Ideology Versus Survival
What is beyond dispute is the structural contradiction. The Derg proclaimed anti-imperialism, while navigating the most pragmatic form of state survival. In 1977–78, Ethiopia faced simultaneous external war in the Ogaden, Liberation Fronts in Eritrea and Tigray, and internal consolidation through the Red Terror.
Securing the Red Sea coast was existential. Loss of Eritrea would have meant landlockedness, economic vulnerability, and geopolitical diminishment. In that context, Ethiopia was desperate and foreign involvement, whether Soviet, Cuban, Israeli, or through residual security networks was- could do. It was structurally embedded in the conflict.
Eritrea at the Center
For Eritreans, this is not a theoretical debate, about Cold War maneuvering. It is about sustained aerial bombardment, displacement, and villages reduced to ash. The nationality of the pilot in the cockpit, is historically significant. The devastation on the ground was existential.
The Red Sea basin was and remains a contested maritime arena. In the 1970s, it was a Cold War hinge connecting superpower rivalry to regional conflict. Eritrea was not peripheral to that struggle; it was the fulcrum.
What Responsible History Demands
An evidence-conscious account of the events of 1977 requires careful distinction, between what is firmly established and what remains contested. Soviet, Cuban and South Yemeni intervention is well documented, as is Israeli–Ethiopian military cooperation prior to 1974. By contrast, claims of direct Israeli combat participation during the Derg era remain disputed, in the absence of verifiable archival confirmation. Throughout these dynamics, Eritrea was not treated as peripheral or collateral terrain but as the strategic core of the conflict.
The Horn of Africa in 1977, was not a morality play of socialism versus imperialism. It was a contest over coastline, sea lanes, and strategic depth. Ideology, framed the rhetoric. Strategy, drove the decisions. Civilians, paid the price.
History remembers who controlled the skies. It must also remember who documents the record and who demands proof.
What is documented is that in the late 1980s—particularly between 1989 and 1990—Israel supplied the Derg regime with military equipment, including cluster munitions and white phosphorus. This assistance was driven by strategic considerations, notably facilitating the emigration of Ethiopian Jews (Beta Israel) and preventing an independent Eritrea from aligning with Arab states (Lefebvre 1991). Contemporary reports indicate that the Ethiopian Air Force used these weapons in northern Ethiopia and Eritrea, including attacks on civilian areas such as Massawa.
Investigations by Human Rights Watch, along with reporting by the New York Times https://www.nytimes.com/1990/01/21/worl ... bombs.html and Los Angeles Times https://www.latimes.com/archives/la-xpm ... story.html from Jan. 21, 1990, confirm continued Israeli military support during this period, including the provision of cluster munitions. These weapons, designed to disperse submunitions over wide areas, caused indiscriminate civilian harm; one reported strike in Massawa alone resulted in more than 50 civilian deaths. This sustained assistance, despite the Derg’s Marxist alignment, underscores how strategic interests often outweigh ideology in state decision-making (HRW 1990).
Reference
• Ayele, Fantahun (2014). The Ethiopian Army: From Victory to Collapse, 1977–1991. Northwestern University Press.
• Human Rights Watch. 1990. ETHIOPIA: “Mengistu has Decided to Burn Us like Wood” Bombing of Civilians and Civilian Targets by the Air Force. https://www.hrw.org/reports/archives/af ... PIA907.htm
https://www.hrw.org/reports/archives/af ... PIA907.htm
• Lefebvre, Jeffrey A. 1991. ARMS FOR THE HORN: U.S. Security Policy in Ethiopia and Somalia 1953-1991.
Pittsburgh, University of Pittsburgh Press.
• Tareke, Gebru (2000). “The Ethiopia-Somalia War of 1977 Revisited” (PDF). https://warwick.ac.uk/fac/arts/history/ ... tareke.pdf
International Journal of African Historical Studies. 33 (3): 635–667. doi:10.2307/3097438. JSTOR 3097438. S2CID 159829531
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
ፋሺስቶችን በቤታቸው ያዋረደው ጀግና – ዘርዓይ ደረስ!!
አንተነህ ቸሬ
ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት ለሉዓላዊነቷ ታግለው አኩሪ የጀግንነት ገድል ካስመዘገቡት አርበኞች መካከል አብዛኞቹ ድል ያስመዘገቡት እዚሁ ኢትዮጵያ ምድር ላይ ቢሆንም የፋሺስቱን የቤኒቶ ሙሶሎኒን መንግሥት እዚያው አገሩ፣ ኢጣሊያ ላይ ውርደትን ያከናነቡ ጀግኖችም ነበሩ። ይህን ደማቅ ታሪክ ከፈፀሙት መካከል ደግሞ አንዱ ዘርዓይ ደረስ ነው።
ዘርዓይ ደረስ በ1908 ዓ.ም ኤርትራ ውስጥ አዲ ሓይስ በተባለ ስፍራ ተወለደ። ያደገው ደግሞ እዚያው ኤርትራ ውስጥ ሓዘጋ በተባለ ቦታ ነው። ርዕሰ ደብር እቁበ እንድርያስ በተባሉ የሃይማኖት አባት አማካኝነት የቤተ ክህነት ትምህርት ተምሯል። ርዕሰ ደብር እቁበ እንድርያስ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክና ትምህርት የተማሩና ያስተማሩ ሰው ስለነበሩ ዘርዓይም የትምህርታቸውን በረከት የመቋደስ እድል አግኝቷል።
ከቤተ ክህነት ትምህርት በኋላ ዘርዓይ አስመራ ከተማ ውስጥ በሚገኝና በሳልሳዊ ኢማኑኤል ስም በተሰየመ ትምህርት ቤት ገብቶ ዘመናዊ ትምህርት ተምሯል። ከዚያም መምህር ሆና ማስተማር ጀመረ። ይሁን እንጂ ዘርዓይ ለተማሪዎቹ ስለኢትዮጵያ ደጋግሞ መናገሩና መከራከሩ ለጣሊያኖቹ ምቾት የሚሰጥ ስላልነበር ከስራው ተባረረ። እርሱ ግን ‹‹ገብረሚካዜላውያን›› የሚባል ማኅበር አቋቁሞ ኢትዮጵያ በጠላት እጅ ስለወደቀች ሁሉም ሰው በጸሎትም በመንፈስም ከኢትዮጵያዊያን ጎን እንዲቆም መቀስቀስ ጀመረ። የኢትዮጵያን መወረር ተቃውሞ በጋዜጣ ላይ ገለፀ።
ከአንድ የኤርትራ ገዢ ዘንድ ቀርቦ ሲጠየቅ አማርኛ፣ ትግርኛ፣ ጣሊያንኛና አረብኛ መናገር እንደሚችልና ኦሮሚኛ፣ ሶማሊኛና አገውኛ የሚያስጠናው ቢያገኝ መማር እንደሚፈልግ ተናገረ። አገረ ገዢውም እንዲህ ዓይነቱን ሰው አስመራ ውስጥ ከማስቀመጥ ወደ ኢጣሊያ ቢልከው የተሻለ እንደሆነ በማመኑ በመስከረም 1929 ዓ.ም ወደ ሮም ተላከ። በዚያም አንድ የቅኝ ግዛት አገር ዜጋ ሊያገኘው የሚገባውን ከፍተኛ ደረጃ ተሰጥቶት የአስተርጓሚነት ስራውን ጀመረ። ይሁን እንጂ ያ ሁሉ ስጋዊ ምቾቱ ለኢትዮጵያ ነፃነት ከመታገል ሊያግደው አልቻለም።
ሰኔ ሰባት ቀን 1930 ዓ.ም የኢጣሊያ መንግሥት በዶጋሊ ጦርነት ለሞቱት ጣሊያናውያን የተሰናዳ የመታሰቢያ መርሃ ግብር በሮም ከተማ በአንድ የመንግሥት አደባባይ ላይ አዘጋጅቶ ነበር። [ጥር 18 ቀን 1879 ዓ.ም የራስ አሉላ (አባ ነጋ) ጦር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው የመጡትን ጣሊያኖችን ዶጋሊ በተባለ ቦታ ላይ ገጥሞ የጣሊያን ጦር አሰቃቂ ሽንፈት ገጥሞታል] … ዘርዓይ በዕለቱ ፒያሳ ዲ ፒአሞንቲ በተባለው አደባባይ እንዲገኝ የተደረገው የኢትዮጵያን የጦርና ሌሎች ዕቃዎች ይዞ ለማላገጫነት እንዲቆም ነበር። ዘርዓይ ከያዛቸው እቃዎች መካከል አንዱ ራስ አሉላ ዶጋሊ ላይ ጀብዱ የሰሩበትና በፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ ወቅት ከኢትዮጵያ ተዘርፎ የተወሰደው ጎራዴ ነበር። ዘርዓይም እቃዎቹን ይዞ እንዲሄድ ከመታዘዙ በቀር ለመሳለቂያነት መቆም እንዳለበት አልተነገረውም ነበር።
ዘርዓይ ፒያሳ ዲ ፒአሞንቲ አደባባይ ሲደርስ እንግዳ ነገር ተመለከተ። ቀደም ሲል አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ተተክሎ የነበረው የይሁዳ አንበሳ ሐውልት ሮም አደባባይ ላይ ተተክሎ አየው። ከሐውልቱ ላይ ሁለት ግልገሎች የምታጠባ የተኩላ ምስል ተቀምጦበታል። በአንበሳው መስቀል ላይ ደግሞ የኢጣሊያ ባንዲራ ተሰቅሏል። የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ መሬት ላይ ተጥሏል። በዙሪያው ተጽፈው ከሚታዩና የኢትዮጵያንና የሕዝቦቿን ክብር ከሚነኩ መፈክሮች መካከል አንዱ ‹‹ … የይሁዳ አንበሳን ልጆችሽ እንደፍየል ጭራውን ጠምዝዘው አምጥተው ከእግርሽ ስር ያሰግዱታል …›› የሚል ነበር። በአደባባዩ የተሰበሰበው ሕዝብም እየሳቀና እየጮኸ አንበሳው ላይ ምራቁን በመትፋት ያፌዝና ይሳለቅ ነበር።
ዘርዓይ ደረስ ሁኔታውን በመገረምና በመናደድ ስሜት ሲመለከት ማርሻል ማሪዮ ኢሶን የተባለ የዘበኞች አለቃ ወደ ዘርዓይ ቀርቦ ድርጊቱን መመልከት እንደማይችል ነገረው። በተጨማሪም ማርሻል ኢሶን የዘርዓይን መናደድ ስለተመለከተ ዘርዓይን ከአካባቢው ሊያባርረው ሞከረ። ዘርዓይ ‹‹እናንተ የምታዩትን እኔ የማላይበት ምን ምክንያት አለ?!›› ብሎ ጠየቀው። የዘበኞቹ አለቃም የዘርዓይን ጥያቄ እንደድፍረት በመቁጠር ‹‹ … ከእንግዲህ አንበሳ የለም! ለተኩላዋ ልትሰግድና ልታመልካት ይገባሃል!›› አለው። ዘርዓይ ግን ‹‹አይደረግም!›› አለ። ክርክሩ ከረረ። ማርሻል ኢሶን ‹‹ … ከእንግዲህ በኋላ አንበሳው የተኩላዋ አሽከር መሆኑን ልነግርህ እወዳለሁ … ያውም ንጽሕናውን ያሻሽል እንደሆነ … ›› አለ። ዘርዓይ በእልህ ተከራከረ። አንበሳው ጣሊያኖችን ከአንድም ሁለት ጊዜ ሰባብሮ ድራሻቸውን እንዳጠፋቸው አስረዳው። የዘበኞቹ አለቃ ‹‹ … ከአንበሳው ጀርባ ላይ ወጥታችሁ አሳዩት ቁርጡን ይወቀው!›› የሚል ትዕዛዝ ለወታደሮቹ ሰጠ። ሕዝቡ ጭምር አንበሳው ላይ ለመውጣት ተተረማመሰ።
ዘርዓይ ደረስ ስራውን የጀመረው በዚህ ሰዓት ነበር። በያዘው ጎራዴ ጣሊያኖችን መጨፍጨፍ ጀመረ።
‹‹ … ከእንግዲህ በኋላ አንበሳው የተኩላዋ አሽከር መሆኑን ማመን አለብህ … ተኩላዋን ልታመልካት ይገባሃል …›› ብሎ ያፌዘበትን ማርሻል ኢሶንን ለአንበሳው እንዲሰግድ አድርጎ እጅና እግሩን ክፉኛ አቆሰለው። የሌሎችንም ሬሳ በአንበሳው ስር ጎተተው። ይህን ሁሉ ካደረገ በኋላ እንኳ ለመሸሽ አልፈለገም።
ሮም ተሸበረች። ‹‹ኢትዮጵያ ሰብራ ገብታ የኢጣ ሊያን ሕዝብ ጨፈጨፈችው … ታጥቀህ ራስህን ተከላከል …›› ተብሎ ታወጀ። ሁሉም በያለበት ተኩስ ከፈተ። በዘርዓይ ጎራዴና በአደባባዩ ላይ በነበረው ትርምስ ምክንያት ከሞተው ሰው በተጨማሪ ‹‹ … ታጥቀህ ራስህን ተከላከል …›› ተብሎ በታወጀው አዋጅ ምክንያት ብዙ ሰው እርስ በእርሱ ተጋደለ። የኢጣሊያ መንግሥት ባለስልጣናት ድርጊቱ ውርደት ስለሆነባቸውና ነገሩን በምስጢር ስለያዙት ስንት ሰው እንደሞተ በውል አይታወቅም። አንዳንድ የታሪክ ጸሐፊዎች በዕለቱ በጥቂቱ የአምስት ሰዎች አስክሬን ከአደባባዩ ላይ መነሳቱን ሲጽፉ ሌሎች ደግሞ ቁጥሩን እስከ 18 ያደርሱታል። በትርምሱ ምክንያት ብዙ ሰዎች መቁሰላቸው የታሪክ ጸሐፊዎቹን አስማምቷል።
ዘርዓይ ጣሊያኖች ላይ እርምጃ መውሰድ የጀመረው ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ነበር። ሽብሩ ግን እስከ 10 ሰዓት ተኩል ድረስ ቀጥሎ ነበር። ከቀኑ 10 ሰዓት ተኩል አካባቢ አገሪቱ ሰላም መሆኗንና ሽብሩ የተፈጠረው አንድ የአዕምሮ በሽተኛ ህመሙ ተነስቶበት እንደሆነ የሚገልፅ አዋጅ ተነገረ። የአዋጁ ቃል ይህ ብቻ አልነበረም። ‹‹ … ወደ ፒያሳ ሄዳችሁ እጁን ያዙ!›› የሚል ትዕዛዝም ነበረው። በዚህ ትዕዛዝ ምክንያት የከተማው ሕዝብ እንደገና ወደ አደባባዩ ወጣ።
ዘርዓይ ደረስ ሰውነቱ እንደነብር ተቆጣ። በተኩላዋ ሐውልት ላይ ቆሞ በመናገር ሕዝቡን ዝም አሰኘው። ‹‹ … በየቤታችሁ እየዞርኩ ብዙ ሰው አርድ ነበር። ግን እኔን አስሮ የያዘኝና እዚህ ሲያኮራምተኝ የዋለው የአንበሳው ፍቅር ነው። ደግሞም አሟሟቴ ከአንበሳው ስር እንዲሆንልኝ ፈልጌ ነው። ወንድ ይምጣና ይማርከኝ …›› ብሎ ተናገረ። ከተኩላዋ ላይ ወርዶ አንበሳውን እየዳሰሰ ቆመ።
አውቶማቲክ መሳሪያ የያዙ ወታደሮች በሞተር ሳይክል፣ ከሁለት አቅጣጫ በመምጣት ዘርዓይን ተኩሰው መቱት። ጎራዴውን መዘዘና እንደገና ወደ ሕዝቡ ገሰገሰ። ከተማዋ በተኩሱና በሽሽቱ ምክንያት እንደገና ተረበሸች። ዘርዓይ ቢወድቅም ሊቀርበው የደፈረ ሰው አልነበረም። ጎራዴውን ይዞ ከወደቀበት ተነሳ። መሬት ላይ ወድቆ የነበረውን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በማንሳት በደሙ ለውሶ አንበሳው ላይ ሰቀለው። ተኩላዋ ላይ የነበረውን የኢጣሊያ ባንዲራ የተሰበሰበው ሕዝብ እያየው አወረደው፤ቀዳዶ ከመሬት ጣለውና ረገጠው። አንበሳውን እየሳመ ያነጋግረው ነበር። ዘርዓይ ይህን ሁሉ ሲያደርግ ሊያስቆመው የሞከረ ሰው አልነበረም። አሁን ግን ወታደሮቹ ደግመው ተኮሱበት … ዘርዓይም ወደቀ … ግን አልሞተም ነበር።
ዘርዓይ ይህን ሁሉ ሰርቶ፤ በስድስት ጥይት ተመትቶ መትረፉ ጣሊያኖችን አበሳጫቸው፤አስደነገጣቸውም። በወቅቱ በሮም ከተማ ውስጥ ከነበሩት ሐኪም ቤቶች ሁሉ የተሻለ ወደሚባለው የሕክምና ተቋም (ቀዳማዊ ኡምቤርቶ ፖሊክሊኒክ) አስገቡትና ሕክምና ተደርጎለት አገገመ። ሐምሌ 15 ቀን 1930 ዓ.ም ቤኒቶ ሙሶሎኒ በዘርዓይ ጥቃት የቆሰሉትን ለመጠየቅ ሐኪም ቤት ሲደርስ ማርሻል ማሪዮ ኢሶን ሞቶ እየተገነዘ ነበር። ለኢሶን ያመጣለትን ኒሻን አስቀምጦ በከፍተኛ ቁጣ ዘርዓይ ወደተኛበት ክፍል ገባ። አገግሞ ስላገኘው የበለጠ ተናደደ። ‹‹ … አንተ ነህ ሮምን የደፈርካት?›› ብሎ ጠየቀው። ሙሶሎኒም ዘርዓይ በሚገባ ታክሞ እንዲድን ለሐኪሞቹ አደራውን ሰጠ። ዘርዓይን በሞት መቅጣት የኢጣሊያን ስም በማይረባ ነገር በመላው ዓለም መበተን መሆኑን ገልፆ፤በዳነ ጊዜ በቃልም በጽሑፍም ይቅርታ እንዲጠይቅ፣ የአዕምሮ ሕመምተኛ መሆኑን የሚገልፅ ማስረጃ እንዲዘጋጅና ዘርዓይም ሕመምተኛ መሆኑን እንዲያምን እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጠ።
ፕሮፌሰር ፋውስቶ ኮንስታንቲኒ የተባለው ሐኪም የሙሶሎኒን ትዕዛዝ ለማስፈፀም ላይ ታች አለ። ለብዙ ቀናት አግባብቶ አንድ ወረቀት እንዲፈርም አቀረበለት። ደብዳቤው ስለተደረገለት ሕክምና አመስግኖ ‹‹ … በ500 ወታደሮች አደባባይ ላይ በድንገት ታምሜ በሰዎች ሕይወት ላይ ስላደረስኩት በደል … ይቅርታ እጠይቃለሁ። በስድስት ጥይቶች የተመታው ሰውነቴና አንጎሌም ድኖ በቅርብ ቀን ለመውጣት ሀኪሙ ተስፋ ሰጥቶኛል …›› የሚሉ ሃሳቦችን ያካተተ ነበር። ዘርዓይ ደብዳቤውን ከሐኪሙ ነጥቆ በመቀዳደድ ፊቱ ላይ በተነበት። ቀደም ሲል በዚሁ ጉዳይ ላይ በተደረገ ክርክር ዘርዓይ ‹‹ … በእናንተ አፍ እውነት የሚነገረው መቼ ይሆን?›› ብሎ በድፍረት የጠየቀው ፕሮፈሰር ኮንስታንቲኒ የሐፍረት ማቅ ለብሶ ወጣ፤ድጋሚ ወደ ዘርዓይ አልተመለሰም።
ፕሮፌሰር ኮንስታንቲኒ በድጋሚ እርሱ በአካል ወደ ዘርዓይ ባይመለስም ጥረቱን ግን አላቋረጠም ነበር። ሁለት ኢትዮጵያዊያንን (አንድ ስማቸው ያልተጠቀሰ ደጃዝማችና አንድ መነኩሴ) ላከበት። ሁለቱ ሰዎች የዘርዓይን አቋም ለማስለወጥ ብዙ ደከሙ። የኢጣሊያን መንግሥት ኃያልነትና የእርሱን ወጣትነት እያገናዘቡ ብዙ አባበሉት። እርሱ ግን ሀሳቡን መለወጥ አልፈለገም። ወደ ደጃዝማቹም ዞሮ ‹‹ … እንደርስዎ ያለ ሰው የማንም ጭነት ማጓጓዣ መሆን አልነበረበትም …›› አላቸው። በተጨማሪም ‹‹ … ለእነርሱ ክብርና ለእነርሱ ወረራና መስፋፋት ከቶ የእናንተ አጠንጣኝነት ምንድን ነው? ሲል ጠየቃቸው። ደጃዝማቹ ግን መልስ አልነበራቸውም። ዘርዓይ ቀጥሎም ‹‹ … እንስሶች እንኳ ጌታቸውን ይወዳሉ። እናንተ ግን ቅሌታችሁን ተሸክማችሁ ትዞራላችሁ!›› ብሏቸው ወደ መነኩሴው ዞረ። ‹‹ … የእግዚአብሔር እንደራሴ መስለው በጥቁር ጨርቅ ትምነሸነሻላችሁ … የሰውን የእኩልነት ኑሮ ለማጥፋት ከላይ ተልካችሁ የመጣችሁ መቅሰፍቶች ናችሁ … ቅስናዎን ይተውት! ተራ መሐይም መስለው እንደሌሎች ባንዳዎች ቢያገለግሉ ይሻላል … ከአጠገቤ ውጡ!›› ብሎ አባረራቸው። ዘርዓይ አቋሙን እንደማይቀይር ስለታወቀ በድጋሚ እንዲህ ዓይነት ጥያቄ አልቀረበለትም።
ስለሆነም ጉዳዩ ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት ቀረበ። መደበኛው ፍርድ ቤት ወደ ጦር ፍርድ ቤት መራው። የጦር ፍርድ ቤቱ ዳኞች በጭካኔያቸው የታወቁ ሦስት ኮሎኔሎች ነበሩ። ሕዝቡ ተሰብስቦ የፍርድ ሂደቱ ተጀመረ። ዓቃቤ ሕጉ ዘርዓይ 11 ወንጀሎችን እንደፈጸመ በመጥቀስ በቤንዚን ተቃጥሎ እንዲሞት ወይም እጁ ታስሮ በሰረገላ እየተጎተተ በከተማው እየዞረ ለከተማው ሕዝብ እንዲታይ ለቅኝ ግዛት አገራት ዜጎች የተደነገጉ ሕጎችን በመጥቀስ አመለከተ። ሌላ ሕግ ስለሌለ እንጂ እነዚህ ሕግጋትም ለዘርዓይ ወንጀል በቂ ናቸው ብሎ እንደማያምንም ዓቃቤ ሕጉ ገለጸ። የክሱ ፍሬ ነገር አቀራረብም ‹‹ ከሙሶሊኒ የተፈቀደ የይለፍ ፊርማ ይዞ ወታደሮችን በማዘናጋት ጎራዴ ይዞ አደባባይ ገብቷል … የኢጣሊያን ታሪክ አደፍርሷል … የኢጣሊያን ባንዲራ አውርዶ ከመርገጡም ባሻገር የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በደሙ ቀብቶ ሰቅሏል … የኢጣሊያ ፋሺስት መንግሥት ይውደም በማለት በኢጣሊያ መንግሥት ላይ ጥላቻ አሳይቷል … ኢጣሊያ ተደፍራለች … አንድ ማርሻልና ብዙ ወታደሮች ተገድለዋል … ከተማ ተረብሿል … ከፍተኛ ረብሻ በመነሳቱ ብዙ ሰው ለሞትና ለአካል ጉዳት ተዳርጓል …›› የሚል ነበር።
ሰብሳቢ ዳኛው ሌሎቹን ዳኞች ሳያማክር የራሱን ሃሳብ ሰነዘረ። ‹‹ … ኢጣሊያ አንዳች ጉዳት አልደረሰባትም … ›› ብሎ ሲናገር ሕዝቡ ተንጫጫ። ዳኛው ግን ጫጫታውንና ፉጨቱን ከምንም ሳይቆጥር ‹‹ … አንድን እብድ የምንቀጣበት አንቀፅ በዚያው በአእምሮ ሕመምተኞች ቦታ ተቀላቅሎ እንዲኖር ብቻ ነው›› በማለት ፍርዱን ደመደመ። ሌሎቹ ዳኞች ግን ሳይስማሙ ቀሩ። ‹‹እኛ እብድ መሆኑን አናምንም፤በተጠቀሰው አንቀፅ ይፈረድበትና አሟሟቱን እንመልከት›› አሉ። ዓቃቤ ሕጉ በሁለቱ ዳኞች ሃሳብ ተበረታቶ ‹‹እርሱን ‹እብድ ነው› የሚል ሰው ራሱ ያበደ ነው›› አለ። የሕዝቡ ጭብጨባ አስተጋባ።
ዳኞቹ መጀመሪያ ማድረግ የሚገባቸውን ስራ ማከናወን ጀመሩ። ዘርዓይ ቃሉን እንዲሰጥ ተፈቀደለት። ጣሊያንኛ በሚገባ ማወቁ ጉዳዩን እንደልቡ ለማስረዳት ጠቀመው። ‹‹ … ምን እንድል ነው የምትሹት? እብድ ነኝ እንድል ነው ወይንስ ጤነኛ?›› ብሎ ዳኞቹን ጠየቃቸው። መልስ የለም። ወደ ዓቃቤ ሕጉ ዞሮ ‹‹አንተ እንደምትለውና እንደምታወራው መሆኑን ላረጋግጥልህ እወዳለሁ። በእውነቱ የእኔ ዶክተር አንተ ብቻ ነህ›› አለው። ዘርዓይ ሐኪሙ ከሙሶሎኒ ተሻርኮ እብድ ነው ማለቱን፤ሰብሳቢ ዳኛውም ይህንኑ ማስተጋባቱን አጋለጠ። ሙሶሎኒ ሮምን ጥቁር ታሪክ አልብሷት እንደሚሄድም ተነበየ።
የተሰበሰበው ሕዝብ ‹‹ … ይገደል! ይሰቀል! ይቃጠል!›› እያለ ጮኸ። እርሱ ግን በድፍረት ንግግሩን ቀጠለ። ብዙ ከወቀሳቸው በኋላ ‹‹ … እኔ ሙሉ ጤነኛ ነኝ!›› አላቸው። ከእነርሱ በቀር ምንም በሽታ እንደሌለው ነገራቸው። ‹‹ … ያገርን መውደድ ቋንቋ ካወቃችሁ አገራችንን እንድንጠላ፣ እርስ በእርሳችን እንድንጣላ ለምን ታስገድዱናላችሁ?›› ብሎ ጠየቃቸው። አሁንም መልስ የለም። በእርሱ ላይ ለመፍረድ ብዙ ሺ ሕዝብ መሰብሰቡን አሳይቶ ፋሺስቶች ግን በአገሩ ሚሊዮኖችን ሲጨፈጭፉ ዳኛ እንደሌለባቸው ገለጸ። ‹‹ግን የኢትዮጵያውያን አጥንትና ደም ዋጋ ሲኖረው የእናንተ ስም እየገማ ትኖራላችሁ!›› አላቸው። በመጨረሻም ‹‹የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በክብር ትኑር! ንጉሥ ተፈሪ በድል አድራጊነት ይኑር! የይሁዳ አንበሳ ምንጊዜም ድል ከሱ ይሁን!›› ብሎ ንግግሩን አበቃ። ሕዝቡ እጅግ በጣም ጮኸ፤ችሎቱ ተተረማመሰ፤ዳኞቹ የሚሰማቸው በማጣታቸው ተበሳጩ። ለዘርዓይ ስሜቱን የሚገልጽበት፤ንቀቱንና ድፍረቱን የሚያሳይበት እድል በመስጠታቸው ተፀፀቱ። ዓቃቤ ሕጉ ‹‹ሮማ ማልቀስና ማዘን የሚገባት ዛሬ ነው!›› አለ። ሰብሳቢ ዳኛው ተሸነፈ፤በቤንዚን ተቃጥሎ እንዲሞት ሁሉም ዳኞች ተስማሙ።
ችሎቱ በዚህ ሁኔታ ላይ ሳለ ሁለት የፖሊስ መኮንኖች ወደ ችሎቱ ዘለቁ። አንዱ ፖሊስ ወታደራዊ ሰላምታ ከሰጠ በኋላ አንዲት ፖስታ ለሰብሳቢ ዳኛው ሰጠ። ሰብሳቢ ዳኛው ደብዳቤው ላይ የሙሶሎኒን ፊርማ ሲመለከት ደነገጠ። ሙሶሎኒ በደብዳቤው ለአንድ ‹‹እብድ›› ዋጋ በመስጠት ሲጨቃጨቁ እንደዋሉ መስማቱን ገልፆ ‹‹ … በአርባ ሚሊዮን ደንቆሮ መካከል ተፈጥሬ እናንተን ጠዋት ማታ ማስተማሩ ሰለቸኝ …›› የሚል ከባድ ወቀሳ በማቅረብ ‹‹ … ለእብድ የተደነገገ ሕግ ስለሌለኝ ወደ አዕምሮ በሽተኞች ሐኪም ቤት ሄዶ እንዲቀመጥ ይሁን … በእብደቱ እንጂ ሮምንና ሕዝቧን እንዳልደፈረ እንዲታወቅ›› የሚል ትዕዛዝ አስቀምጦ ነበር። በተጨማሪም ደብዳቤው ማንኛውም ሰው ዘርዓይ ደረስ ስለፈጸመው ነገር ቢያነሳ በገመዱ እንደሚገባ ያስጠነቅቅ ነበር። ፋሺስቶችን በራሳቸው ምድር ላይ ያሸማቀቃቸው ዘርዓይ ደረስም ወደ እስራት ኑሮው ተሸጋገረ።
የፋሺስት አስተዳደር ከተወገደ በኋላ ዘርዓይን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት የተደረገው ጥረት ሳይሰምር እስራት ላይ እንደነበር በ1937 ዓ.ም አርፏል። አስከሬኑ ወደ ኤርትራ መጥቶ ሐዘጋ ማርያም ቤተ ክርስቲያን እንዲያርፍ ተደርጓል። አንጋፋው ባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅንን ጨምሮ ሌሎች ደራሲያን ለዘርዓይ ደረስ መታሰቢያ የሚሆኑ የኪነ ጥበብ ስራዎችን ሰርተዋል።
አዲስ ዘመን ረቡዕ የካቲት 11/2012
https://ethioreference.com/archives/21153
አንተነህ ቸሬ
ኢትዮጵያ በፋሺስት ኢጣሊያ በተወረረችበት ወቅት ለሉዓላዊነቷ ታግለው አኩሪ የጀግንነት ገድል ካስመዘገቡት አርበኞች መካከል አብዛኞቹ ድል ያስመዘገቡት እዚሁ ኢትዮጵያ ምድር ላይ ቢሆንም የፋሺስቱን የቤኒቶ ሙሶሎኒን መንግሥት እዚያው አገሩ፣ ኢጣሊያ ላይ ውርደትን ያከናነቡ ጀግኖችም ነበሩ። ይህን ደማቅ ታሪክ ከፈፀሙት መካከል ደግሞ አንዱ ዘርዓይ ደረስ ነው።
ዘርዓይ ደረስ በ1908 ዓ.ም ኤርትራ ውስጥ አዲ ሓይስ በተባለ ስፍራ ተወለደ። ያደገው ደግሞ እዚያው ኤርትራ ውስጥ ሓዘጋ በተባለ ቦታ ነው። ርዕሰ ደብር እቁበ እንድርያስ በተባሉ የሃይማኖት አባት አማካኝነት የቤተ ክህነት ትምህርት ተምሯል። ርዕሰ ደብር እቁበ እንድርያስ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክና ትምህርት የተማሩና ያስተማሩ ሰው ስለነበሩ ዘርዓይም የትምህርታቸውን በረከት የመቋደስ እድል አግኝቷል።
ከቤተ ክህነት ትምህርት በኋላ ዘርዓይ አስመራ ከተማ ውስጥ በሚገኝና በሳልሳዊ ኢማኑኤል ስም በተሰየመ ትምህርት ቤት ገብቶ ዘመናዊ ትምህርት ተምሯል። ከዚያም መምህር ሆና ማስተማር ጀመረ። ይሁን እንጂ ዘርዓይ ለተማሪዎቹ ስለኢትዮጵያ ደጋግሞ መናገሩና መከራከሩ ለጣሊያኖቹ ምቾት የሚሰጥ ስላልነበር ከስራው ተባረረ። እርሱ ግን ‹‹ገብረሚካዜላውያን›› የሚባል ማኅበር አቋቁሞ ኢትዮጵያ በጠላት እጅ ስለወደቀች ሁሉም ሰው በጸሎትም በመንፈስም ከኢትዮጵያዊያን ጎን እንዲቆም መቀስቀስ ጀመረ። የኢትዮጵያን መወረር ተቃውሞ በጋዜጣ ላይ ገለፀ።
ከአንድ የኤርትራ ገዢ ዘንድ ቀርቦ ሲጠየቅ አማርኛ፣ ትግርኛ፣ ጣሊያንኛና አረብኛ መናገር እንደሚችልና ኦሮሚኛ፣ ሶማሊኛና አገውኛ የሚያስጠናው ቢያገኝ መማር እንደሚፈልግ ተናገረ። አገረ ገዢውም እንዲህ ዓይነቱን ሰው አስመራ ውስጥ ከማስቀመጥ ወደ ኢጣሊያ ቢልከው የተሻለ እንደሆነ በማመኑ በመስከረም 1929 ዓ.ም ወደ ሮም ተላከ። በዚያም አንድ የቅኝ ግዛት አገር ዜጋ ሊያገኘው የሚገባውን ከፍተኛ ደረጃ ተሰጥቶት የአስተርጓሚነት ስራውን ጀመረ። ይሁን እንጂ ያ ሁሉ ስጋዊ ምቾቱ ለኢትዮጵያ ነፃነት ከመታገል ሊያግደው አልቻለም።
ሰኔ ሰባት ቀን 1930 ዓ.ም የኢጣሊያ መንግሥት በዶጋሊ ጦርነት ለሞቱት ጣሊያናውያን የተሰናዳ የመታሰቢያ መርሃ ግብር በሮም ከተማ በአንድ የመንግሥት አደባባይ ላይ አዘጋጅቶ ነበር። [ጥር 18 ቀን 1879 ዓ.ም የራስ አሉላ (አባ ነጋ) ጦር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው የመጡትን ጣሊያኖችን ዶጋሊ በተባለ ቦታ ላይ ገጥሞ የጣሊያን ጦር አሰቃቂ ሽንፈት ገጥሞታል] … ዘርዓይ በዕለቱ ፒያሳ ዲ ፒአሞንቲ በተባለው አደባባይ እንዲገኝ የተደረገው የኢትዮጵያን የጦርና ሌሎች ዕቃዎች ይዞ ለማላገጫነት እንዲቆም ነበር። ዘርዓይ ከያዛቸው እቃዎች መካከል አንዱ ራስ አሉላ ዶጋሊ ላይ ጀብዱ የሰሩበትና በፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ ወቅት ከኢትዮጵያ ተዘርፎ የተወሰደው ጎራዴ ነበር። ዘርዓይም እቃዎቹን ይዞ እንዲሄድ ከመታዘዙ በቀር ለመሳለቂያነት መቆም እንዳለበት አልተነገረውም ነበር።
ዘርዓይ ፒያሳ ዲ ፒአሞንቲ አደባባይ ሲደርስ እንግዳ ነገር ተመለከተ። ቀደም ሲል አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ተተክሎ የነበረው የይሁዳ አንበሳ ሐውልት ሮም አደባባይ ላይ ተተክሎ አየው። ከሐውልቱ ላይ ሁለት ግልገሎች የምታጠባ የተኩላ ምስል ተቀምጦበታል። በአንበሳው መስቀል ላይ ደግሞ የኢጣሊያ ባንዲራ ተሰቅሏል። የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ መሬት ላይ ተጥሏል። በዙሪያው ተጽፈው ከሚታዩና የኢትዮጵያንና የሕዝቦቿን ክብር ከሚነኩ መፈክሮች መካከል አንዱ ‹‹ … የይሁዳ አንበሳን ልጆችሽ እንደፍየል ጭራውን ጠምዝዘው አምጥተው ከእግርሽ ስር ያሰግዱታል …›› የሚል ነበር። በአደባባዩ የተሰበሰበው ሕዝብም እየሳቀና እየጮኸ አንበሳው ላይ ምራቁን በመትፋት ያፌዝና ይሳለቅ ነበር።
ዘርዓይ ደረስ ሁኔታውን በመገረምና በመናደድ ስሜት ሲመለከት ማርሻል ማሪዮ ኢሶን የተባለ የዘበኞች አለቃ ወደ ዘርዓይ ቀርቦ ድርጊቱን መመልከት እንደማይችል ነገረው። በተጨማሪም ማርሻል ኢሶን የዘርዓይን መናደድ ስለተመለከተ ዘርዓይን ከአካባቢው ሊያባርረው ሞከረ። ዘርዓይ ‹‹እናንተ የምታዩትን እኔ የማላይበት ምን ምክንያት አለ?!›› ብሎ ጠየቀው። የዘበኞቹ አለቃም የዘርዓይን ጥያቄ እንደድፍረት በመቁጠር ‹‹ … ከእንግዲህ አንበሳ የለም! ለተኩላዋ ልትሰግድና ልታመልካት ይገባሃል!›› አለው። ዘርዓይ ግን ‹‹አይደረግም!›› አለ። ክርክሩ ከረረ። ማርሻል ኢሶን ‹‹ … ከእንግዲህ በኋላ አንበሳው የተኩላዋ አሽከር መሆኑን ልነግርህ እወዳለሁ … ያውም ንጽሕናውን ያሻሽል እንደሆነ … ›› አለ። ዘርዓይ በእልህ ተከራከረ። አንበሳው ጣሊያኖችን ከአንድም ሁለት ጊዜ ሰባብሮ ድራሻቸውን እንዳጠፋቸው አስረዳው። የዘበኞቹ አለቃ ‹‹ … ከአንበሳው ጀርባ ላይ ወጥታችሁ አሳዩት ቁርጡን ይወቀው!›› የሚል ትዕዛዝ ለወታደሮቹ ሰጠ። ሕዝቡ ጭምር አንበሳው ላይ ለመውጣት ተተረማመሰ።
ዘርዓይ ደረስ ስራውን የጀመረው በዚህ ሰዓት ነበር። በያዘው ጎራዴ ጣሊያኖችን መጨፍጨፍ ጀመረ።
‹‹ … ከእንግዲህ በኋላ አንበሳው የተኩላዋ አሽከር መሆኑን ማመን አለብህ … ተኩላዋን ልታመልካት ይገባሃል …›› ብሎ ያፌዘበትን ማርሻል ኢሶንን ለአንበሳው እንዲሰግድ አድርጎ እጅና እግሩን ክፉኛ አቆሰለው። የሌሎችንም ሬሳ በአንበሳው ስር ጎተተው። ይህን ሁሉ ካደረገ በኋላ እንኳ ለመሸሽ አልፈለገም።
ሮም ተሸበረች። ‹‹ኢትዮጵያ ሰብራ ገብታ የኢጣ ሊያን ሕዝብ ጨፈጨፈችው … ታጥቀህ ራስህን ተከላከል …›› ተብሎ ታወጀ። ሁሉም በያለበት ተኩስ ከፈተ። በዘርዓይ ጎራዴና በአደባባዩ ላይ በነበረው ትርምስ ምክንያት ከሞተው ሰው በተጨማሪ ‹‹ … ታጥቀህ ራስህን ተከላከል …›› ተብሎ በታወጀው አዋጅ ምክንያት ብዙ ሰው እርስ በእርሱ ተጋደለ። የኢጣሊያ መንግሥት ባለስልጣናት ድርጊቱ ውርደት ስለሆነባቸውና ነገሩን በምስጢር ስለያዙት ስንት ሰው እንደሞተ በውል አይታወቅም። አንዳንድ የታሪክ ጸሐፊዎች በዕለቱ በጥቂቱ የአምስት ሰዎች አስክሬን ከአደባባዩ ላይ መነሳቱን ሲጽፉ ሌሎች ደግሞ ቁጥሩን እስከ 18 ያደርሱታል። በትርምሱ ምክንያት ብዙ ሰዎች መቁሰላቸው የታሪክ ጸሐፊዎቹን አስማምቷል።
ዘርዓይ ጣሊያኖች ላይ እርምጃ መውሰድ የጀመረው ከረፋዱ አራት ሰዓት አካባቢ ነበር። ሽብሩ ግን እስከ 10 ሰዓት ተኩል ድረስ ቀጥሎ ነበር። ከቀኑ 10 ሰዓት ተኩል አካባቢ አገሪቱ ሰላም መሆኗንና ሽብሩ የተፈጠረው አንድ የአዕምሮ በሽተኛ ህመሙ ተነስቶበት እንደሆነ የሚገልፅ አዋጅ ተነገረ። የአዋጁ ቃል ይህ ብቻ አልነበረም። ‹‹ … ወደ ፒያሳ ሄዳችሁ እጁን ያዙ!›› የሚል ትዕዛዝም ነበረው። በዚህ ትዕዛዝ ምክንያት የከተማው ሕዝብ እንደገና ወደ አደባባዩ ወጣ።
ዘርዓይ ደረስ ሰውነቱ እንደነብር ተቆጣ። በተኩላዋ ሐውልት ላይ ቆሞ በመናገር ሕዝቡን ዝም አሰኘው። ‹‹ … በየቤታችሁ እየዞርኩ ብዙ ሰው አርድ ነበር። ግን እኔን አስሮ የያዘኝና እዚህ ሲያኮራምተኝ የዋለው የአንበሳው ፍቅር ነው። ደግሞም አሟሟቴ ከአንበሳው ስር እንዲሆንልኝ ፈልጌ ነው። ወንድ ይምጣና ይማርከኝ …›› ብሎ ተናገረ። ከተኩላዋ ላይ ወርዶ አንበሳውን እየዳሰሰ ቆመ።
አውቶማቲክ መሳሪያ የያዙ ወታደሮች በሞተር ሳይክል፣ ከሁለት አቅጣጫ በመምጣት ዘርዓይን ተኩሰው መቱት። ጎራዴውን መዘዘና እንደገና ወደ ሕዝቡ ገሰገሰ። ከተማዋ በተኩሱና በሽሽቱ ምክንያት እንደገና ተረበሸች። ዘርዓይ ቢወድቅም ሊቀርበው የደፈረ ሰው አልነበረም። ጎራዴውን ይዞ ከወደቀበት ተነሳ። መሬት ላይ ወድቆ የነበረውን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በማንሳት በደሙ ለውሶ አንበሳው ላይ ሰቀለው። ተኩላዋ ላይ የነበረውን የኢጣሊያ ባንዲራ የተሰበሰበው ሕዝብ እያየው አወረደው፤ቀዳዶ ከመሬት ጣለውና ረገጠው። አንበሳውን እየሳመ ያነጋግረው ነበር። ዘርዓይ ይህን ሁሉ ሲያደርግ ሊያስቆመው የሞከረ ሰው አልነበረም። አሁን ግን ወታደሮቹ ደግመው ተኮሱበት … ዘርዓይም ወደቀ … ግን አልሞተም ነበር።
ዘርዓይ ይህን ሁሉ ሰርቶ፤ በስድስት ጥይት ተመትቶ መትረፉ ጣሊያኖችን አበሳጫቸው፤አስደነገጣቸውም። በወቅቱ በሮም ከተማ ውስጥ ከነበሩት ሐኪም ቤቶች ሁሉ የተሻለ ወደሚባለው የሕክምና ተቋም (ቀዳማዊ ኡምቤርቶ ፖሊክሊኒክ) አስገቡትና ሕክምና ተደርጎለት አገገመ። ሐምሌ 15 ቀን 1930 ዓ.ም ቤኒቶ ሙሶሎኒ በዘርዓይ ጥቃት የቆሰሉትን ለመጠየቅ ሐኪም ቤት ሲደርስ ማርሻል ማሪዮ ኢሶን ሞቶ እየተገነዘ ነበር። ለኢሶን ያመጣለትን ኒሻን አስቀምጦ በከፍተኛ ቁጣ ዘርዓይ ወደተኛበት ክፍል ገባ። አገግሞ ስላገኘው የበለጠ ተናደደ። ‹‹ … አንተ ነህ ሮምን የደፈርካት?›› ብሎ ጠየቀው። ሙሶሎኒም ዘርዓይ በሚገባ ታክሞ እንዲድን ለሐኪሞቹ አደራውን ሰጠ። ዘርዓይን በሞት መቅጣት የኢጣሊያን ስም በማይረባ ነገር በመላው ዓለም መበተን መሆኑን ገልፆ፤በዳነ ጊዜ በቃልም በጽሑፍም ይቅርታ እንዲጠይቅ፣ የአዕምሮ ሕመምተኛ መሆኑን የሚገልፅ ማስረጃ እንዲዘጋጅና ዘርዓይም ሕመምተኛ መሆኑን እንዲያምን እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጠ።
ፕሮፌሰር ፋውስቶ ኮንስታንቲኒ የተባለው ሐኪም የሙሶሎኒን ትዕዛዝ ለማስፈፀም ላይ ታች አለ። ለብዙ ቀናት አግባብቶ አንድ ወረቀት እንዲፈርም አቀረበለት። ደብዳቤው ስለተደረገለት ሕክምና አመስግኖ ‹‹ … በ500 ወታደሮች አደባባይ ላይ በድንገት ታምሜ በሰዎች ሕይወት ላይ ስላደረስኩት በደል … ይቅርታ እጠይቃለሁ። በስድስት ጥይቶች የተመታው ሰውነቴና አንጎሌም ድኖ በቅርብ ቀን ለመውጣት ሀኪሙ ተስፋ ሰጥቶኛል …›› የሚሉ ሃሳቦችን ያካተተ ነበር። ዘርዓይ ደብዳቤውን ከሐኪሙ ነጥቆ በመቀዳደድ ፊቱ ላይ በተነበት። ቀደም ሲል በዚሁ ጉዳይ ላይ በተደረገ ክርክር ዘርዓይ ‹‹ … በእናንተ አፍ እውነት የሚነገረው መቼ ይሆን?›› ብሎ በድፍረት የጠየቀው ፕሮፈሰር ኮንስታንቲኒ የሐፍረት ማቅ ለብሶ ወጣ፤ድጋሚ ወደ ዘርዓይ አልተመለሰም።
ፕሮፌሰር ኮንስታንቲኒ በድጋሚ እርሱ በአካል ወደ ዘርዓይ ባይመለስም ጥረቱን ግን አላቋረጠም ነበር። ሁለት ኢትዮጵያዊያንን (አንድ ስማቸው ያልተጠቀሰ ደጃዝማችና አንድ መነኩሴ) ላከበት። ሁለቱ ሰዎች የዘርዓይን አቋም ለማስለወጥ ብዙ ደከሙ። የኢጣሊያን መንግሥት ኃያልነትና የእርሱን ወጣትነት እያገናዘቡ ብዙ አባበሉት። እርሱ ግን ሀሳቡን መለወጥ አልፈለገም። ወደ ደጃዝማቹም ዞሮ ‹‹ … እንደርስዎ ያለ ሰው የማንም ጭነት ማጓጓዣ መሆን አልነበረበትም …›› አላቸው። በተጨማሪም ‹‹ … ለእነርሱ ክብርና ለእነርሱ ወረራና መስፋፋት ከቶ የእናንተ አጠንጣኝነት ምንድን ነው? ሲል ጠየቃቸው። ደጃዝማቹ ግን መልስ አልነበራቸውም። ዘርዓይ ቀጥሎም ‹‹ … እንስሶች እንኳ ጌታቸውን ይወዳሉ። እናንተ ግን ቅሌታችሁን ተሸክማችሁ ትዞራላችሁ!›› ብሏቸው ወደ መነኩሴው ዞረ። ‹‹ … የእግዚአብሔር እንደራሴ መስለው በጥቁር ጨርቅ ትምነሸነሻላችሁ … የሰውን የእኩልነት ኑሮ ለማጥፋት ከላይ ተልካችሁ የመጣችሁ መቅሰፍቶች ናችሁ … ቅስናዎን ይተውት! ተራ መሐይም መስለው እንደሌሎች ባንዳዎች ቢያገለግሉ ይሻላል … ከአጠገቤ ውጡ!›› ብሎ አባረራቸው። ዘርዓይ አቋሙን እንደማይቀይር ስለታወቀ በድጋሚ እንዲህ ዓይነት ጥያቄ አልቀረበለትም።
ስለሆነም ጉዳዩ ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት ቀረበ። መደበኛው ፍርድ ቤት ወደ ጦር ፍርድ ቤት መራው። የጦር ፍርድ ቤቱ ዳኞች በጭካኔያቸው የታወቁ ሦስት ኮሎኔሎች ነበሩ። ሕዝቡ ተሰብስቦ የፍርድ ሂደቱ ተጀመረ። ዓቃቤ ሕጉ ዘርዓይ 11 ወንጀሎችን እንደፈጸመ በመጥቀስ በቤንዚን ተቃጥሎ እንዲሞት ወይም እጁ ታስሮ በሰረገላ እየተጎተተ በከተማው እየዞረ ለከተማው ሕዝብ እንዲታይ ለቅኝ ግዛት አገራት ዜጎች የተደነገጉ ሕጎችን በመጥቀስ አመለከተ። ሌላ ሕግ ስለሌለ እንጂ እነዚህ ሕግጋትም ለዘርዓይ ወንጀል በቂ ናቸው ብሎ እንደማያምንም ዓቃቤ ሕጉ ገለጸ። የክሱ ፍሬ ነገር አቀራረብም ‹‹ ከሙሶሊኒ የተፈቀደ የይለፍ ፊርማ ይዞ ወታደሮችን በማዘናጋት ጎራዴ ይዞ አደባባይ ገብቷል … የኢጣሊያን ታሪክ አደፍርሷል … የኢጣሊያን ባንዲራ አውርዶ ከመርገጡም ባሻገር የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በደሙ ቀብቶ ሰቅሏል … የኢጣሊያ ፋሺስት መንግሥት ይውደም በማለት በኢጣሊያ መንግሥት ላይ ጥላቻ አሳይቷል … ኢጣሊያ ተደፍራለች … አንድ ማርሻልና ብዙ ወታደሮች ተገድለዋል … ከተማ ተረብሿል … ከፍተኛ ረብሻ በመነሳቱ ብዙ ሰው ለሞትና ለአካል ጉዳት ተዳርጓል …›› የሚል ነበር።
ሰብሳቢ ዳኛው ሌሎቹን ዳኞች ሳያማክር የራሱን ሃሳብ ሰነዘረ። ‹‹ … ኢጣሊያ አንዳች ጉዳት አልደረሰባትም … ›› ብሎ ሲናገር ሕዝቡ ተንጫጫ። ዳኛው ግን ጫጫታውንና ፉጨቱን ከምንም ሳይቆጥር ‹‹ … አንድን እብድ የምንቀጣበት አንቀፅ በዚያው በአእምሮ ሕመምተኞች ቦታ ተቀላቅሎ እንዲኖር ብቻ ነው›› በማለት ፍርዱን ደመደመ። ሌሎቹ ዳኞች ግን ሳይስማሙ ቀሩ። ‹‹እኛ እብድ መሆኑን አናምንም፤በተጠቀሰው አንቀፅ ይፈረድበትና አሟሟቱን እንመልከት›› አሉ። ዓቃቤ ሕጉ በሁለቱ ዳኞች ሃሳብ ተበረታቶ ‹‹እርሱን ‹እብድ ነው› የሚል ሰው ራሱ ያበደ ነው›› አለ። የሕዝቡ ጭብጨባ አስተጋባ።
ዳኞቹ መጀመሪያ ማድረግ የሚገባቸውን ስራ ማከናወን ጀመሩ። ዘርዓይ ቃሉን እንዲሰጥ ተፈቀደለት። ጣሊያንኛ በሚገባ ማወቁ ጉዳዩን እንደልቡ ለማስረዳት ጠቀመው። ‹‹ … ምን እንድል ነው የምትሹት? እብድ ነኝ እንድል ነው ወይንስ ጤነኛ?›› ብሎ ዳኞቹን ጠየቃቸው። መልስ የለም። ወደ ዓቃቤ ሕጉ ዞሮ ‹‹አንተ እንደምትለውና እንደምታወራው መሆኑን ላረጋግጥልህ እወዳለሁ። በእውነቱ የእኔ ዶክተር አንተ ብቻ ነህ›› አለው። ዘርዓይ ሐኪሙ ከሙሶሎኒ ተሻርኮ እብድ ነው ማለቱን፤ሰብሳቢ ዳኛውም ይህንኑ ማስተጋባቱን አጋለጠ። ሙሶሎኒ ሮምን ጥቁር ታሪክ አልብሷት እንደሚሄድም ተነበየ።
የተሰበሰበው ሕዝብ ‹‹ … ይገደል! ይሰቀል! ይቃጠል!›› እያለ ጮኸ። እርሱ ግን በድፍረት ንግግሩን ቀጠለ። ብዙ ከወቀሳቸው በኋላ ‹‹ … እኔ ሙሉ ጤነኛ ነኝ!›› አላቸው። ከእነርሱ በቀር ምንም በሽታ እንደሌለው ነገራቸው። ‹‹ … ያገርን መውደድ ቋንቋ ካወቃችሁ አገራችንን እንድንጠላ፣ እርስ በእርሳችን እንድንጣላ ለምን ታስገድዱናላችሁ?›› ብሎ ጠየቃቸው። አሁንም መልስ የለም። በእርሱ ላይ ለመፍረድ ብዙ ሺ ሕዝብ መሰብሰቡን አሳይቶ ፋሺስቶች ግን በአገሩ ሚሊዮኖችን ሲጨፈጭፉ ዳኛ እንደሌለባቸው ገለጸ። ‹‹ግን የኢትዮጵያውያን አጥንትና ደም ዋጋ ሲኖረው የእናንተ ስም እየገማ ትኖራላችሁ!›› አላቸው። በመጨረሻም ‹‹የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በክብር ትኑር! ንጉሥ ተፈሪ በድል አድራጊነት ይኑር! የይሁዳ አንበሳ ምንጊዜም ድል ከሱ ይሁን!›› ብሎ ንግግሩን አበቃ። ሕዝቡ እጅግ በጣም ጮኸ፤ችሎቱ ተተረማመሰ፤ዳኞቹ የሚሰማቸው በማጣታቸው ተበሳጩ። ለዘርዓይ ስሜቱን የሚገልጽበት፤ንቀቱንና ድፍረቱን የሚያሳይበት እድል በመስጠታቸው ተፀፀቱ። ዓቃቤ ሕጉ ‹‹ሮማ ማልቀስና ማዘን የሚገባት ዛሬ ነው!›› አለ። ሰብሳቢ ዳኛው ተሸነፈ፤በቤንዚን ተቃጥሎ እንዲሞት ሁሉም ዳኞች ተስማሙ።
ችሎቱ በዚህ ሁኔታ ላይ ሳለ ሁለት የፖሊስ መኮንኖች ወደ ችሎቱ ዘለቁ። አንዱ ፖሊስ ወታደራዊ ሰላምታ ከሰጠ በኋላ አንዲት ፖስታ ለሰብሳቢ ዳኛው ሰጠ። ሰብሳቢ ዳኛው ደብዳቤው ላይ የሙሶሎኒን ፊርማ ሲመለከት ደነገጠ። ሙሶሎኒ በደብዳቤው ለአንድ ‹‹እብድ›› ዋጋ በመስጠት ሲጨቃጨቁ እንደዋሉ መስማቱን ገልፆ ‹‹ … በአርባ ሚሊዮን ደንቆሮ መካከል ተፈጥሬ እናንተን ጠዋት ማታ ማስተማሩ ሰለቸኝ …›› የሚል ከባድ ወቀሳ በማቅረብ ‹‹ … ለእብድ የተደነገገ ሕግ ስለሌለኝ ወደ አዕምሮ በሽተኞች ሐኪም ቤት ሄዶ እንዲቀመጥ ይሁን … በእብደቱ እንጂ ሮምንና ሕዝቧን እንዳልደፈረ እንዲታወቅ›› የሚል ትዕዛዝ አስቀምጦ ነበር። በተጨማሪም ደብዳቤው ማንኛውም ሰው ዘርዓይ ደረስ ስለፈጸመው ነገር ቢያነሳ በገመዱ እንደሚገባ ያስጠነቅቅ ነበር። ፋሺስቶችን በራሳቸው ምድር ላይ ያሸማቀቃቸው ዘርዓይ ደረስም ወደ እስራት ኑሮው ተሸጋገረ።
የፋሺስት አስተዳደር ከተወገደ በኋላ ዘርዓይን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት የተደረገው ጥረት ሳይሰምር እስራት ላይ እንደነበር በ1937 ዓ.ም አርፏል። አስከሬኑ ወደ ኤርትራ መጥቶ ሐዘጋ ማርያም ቤተ ክርስቲያን እንዲያርፍ ተደርጓል። አንጋፋው ባለቅኔ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅንን ጨምሮ ሌሎች ደራሲያን ለዘርዓይ ደረስ መታሰቢያ የሚሆኑ የኪነ ጥበብ ስራዎችን ሰርተዋል።
አዲስ ዘመን ረቡዕ የካቲት 11/2012
https://ethioreference.com/archives/21153
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
As a pure blood Eritrean i don't give a fkkkk about him. He died 4 cursed-land-ethiopia not my Eritrea so if he is your ancestor you should even be ashamed. But as a pure blood Eritrean i careless, he died 4 cursed-land-ethiopia let them be proud of him not me. I am sick and tired of this kind of sh!t. Either be Eritreans or fkkkking cursed-land-ethiopians 4 once. You can't have your CAKE AND EAT IT 2!!!.Zmeselo wrote: ↑19 Feb 2026, 17:06ERITREA ― Today in Rome, the garden in front of the Dogali monument was dedicated to Zeray Deres (1915–1945), an Eritrean patriot, translator, and anti-colonial activist.
Zeray Deres is remembered as a legendary figure in Eritrea and Ethiopia to this date for his bold act of defiance against the Italian fascist regime in Rome on June 15, 1938.
ሎሚ ሓሙስ ዕለት 19/02/2026 እቲ ኣብ ከተማ ሮማ፡ኣብ ቅድሚ ሓወልቲ ዶጋሊ ዝርከብ ጃርዲን ብስም ጅግና ኤርትራዊ ዘርኣይ ደረስ ተሰምዩ ኣሎ:: ሓርበኛ ዘርኣይ ደረስ ምልክት ናይ ተቓውሞ ጸረ መግዛእቲ እዩ።
A Roma à stato dedicato il giardino antistante il monumento di Dogali a Zeray Deres , patriota e traduttore eritreo, simbolo di resistenza al colonialismo.
(Credit: @eritreait)
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
That’s why i want to kick out all beggar & criminal shabos from Addis immediately.
tarik wrote: ↑19 Feb 2026, 18:41As a pure blood Eritrean i don't give a fkkkk about him. He died 4 cursed-land-ethiopia not my Eritrea so if he is your ancestor you should even be ashamed. But as a pure blood Eritrean i careless, he died 4 cursed-land-ethiopia let them be proud of him not me. I am sick and tired of this kind of sh!t. Either be Eritreans or fkkkking cursed-land-ethiopians 4 once. You can't have your CAKE AND EAT IT 2!!!.Zmeselo wrote: ↑19 Feb 2026, 17:06ERITREA ― Today in Rome, the garden in front of the Dogali monument was dedicated to Zeray Deres (1915–1945), an Eritrean patriot, translator, and anti-colonial activist.
Zeray Deres is remembered as a legendary figure in Eritrea and Ethiopia to this date for his bold act of defiance against the Italian fascist regime in Rome on June 15, 1938.
ሎሚ ሓሙስ ዕለት 19/02/2026 እቲ ኣብ ከተማ ሮማ፡ኣብ ቅድሚ ሓወልቲ ዶጋሊ ዝርከብ ጃርዲን ብስም ጅግና ኤርትራዊ ዘርኣይ ደረስ ተሰምዩ ኣሎ:: ሓርበኛ ዘርኣይ ደረስ ምልክት ናይ ተቓውሞ ጸረ መግዛእቲ እዩ።
A Roma à stato dedicato il giardino antistante il monumento di Dogali a Zeray Deres , patriota e traduttore eritreo, simbolo di resistenza al colonialismo.
(Credit: @eritreait)
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
For the last 3000 years we've been tormented by sensationalized stories told by fanatical zealots about Zerai Derres, whom they claim to have "fought and died for the Ethiopian flag," which was a make-believe story designed to encourage Ethiopians to be as brave as the Eritreans, and nothing else. Ironically, we have yet to see one Ethiopian standing up to the Neo-colonialism that has kept Ethiopia very poor, famished, highly indebted, and a nation of wilful mercenaries.
Zerai Derres was in fact reacting to the Italian colonization of his native country of Eritrea when he brandished his sword and attacked an officer in the streets of Italy. As a matter of fact, his violent protest to colonialism was a pivotal moment in the Eritrean armed struggle for independence that culminated in the total liberation of Eritrea 46 years after his martyrdom in 1945.
Zerai Derres was in fact reacting to the Italian colonization of his native country of Eritrea when he brandished his sword and attacked an officer in the streets of Italy. As a matter of fact, his violent protest to colonialism was a pivotal moment in the Eritrean armed struggle for independence that culminated in the total liberation of Eritrea 46 years after his martyrdom in 1945.
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
True!Fiyameta wrote: ↑19 Feb 2026, 20:32For the last 3000 years we've been tormented by sensationalized stories told by fanatical zealots about Zerai Derres, whom they claim to have "fought and died for the Ethiopian flag," which was a make-believe story designed to encourage Ethiopians to be as brave as the Eritreans, and nothing else. Ironically, we have yet to see one Ethiopian standing up to the Neo-colonialism that has kept Ethiopia very poor, famished, highly indebted, and a nation of wilful mercenaries.
Zerai Derres was in fact reacting to the Italian colonization of his native country of Eritrea when he brandished his sword and attacked an officer in the streets of Italy. As a matter of fact, his violent protest to colonialism was a pivotal moment in the Eritrean armed struggle for independence that culminated in the total liberation of Eritrea 46 years after his martyrdom in 1945.
Besides, at that time, Mussolini had succeeded in conquering Abyssinia and Haile Selassie himself was in exile.
So to talk sh*t about Zerai Derres, as if he could look into the future and see the British bringing Haile Selassie back and conspire with him to either dismember Eritrea or swallow it whole is ludicrous to say the least. He might've felt sympathy with the Ethiopian people, because he first worked as an interpreter in Addis Ababa prior to his relocation to Rome. It's through that prism, one must see the drama.
And his action proves too, that he was not a "yes sir" guy. There was a limit to how much he could take & for that, he deserves every sensible person's respect.
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
kick shabos out of Ethiopia!
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
Fkkkk you and ur cursed-land-ethiopia. I personally I careless about that useless filthy cursed-land-ethiopia.Selam/ wrote: ↑19 Feb 2026, 19:41That’s why i want to kick out all beggar & criminal shabos from Addis immediately.
tarik wrote: ↑19 Feb 2026, 18:41As a pure blood Eritrean i don't give a fkkkk about him. He died 4 cursed-land-ethiopia not my Eritrea so if he is your ancestor you should even be ashamed. But as a pure blood Eritrean i careless, he died 4 cursed-land-ethiopia let them be proud of him not me. I am sick and tired of this kind of sh!t. Either be Eritreans or fkkkking cursed-land-ethiopians 4 once. You can't have your CAKE AND EAT IT 2!!!.Zmeselo wrote: ↑19 Feb 2026, 17:06ERITREA ― Today in Rome, the garden in front of the Dogali monument was dedicated to Zeray Deres (1915–1945), an Eritrean patriot, translator, and anti-colonial activist.
Zeray Deres is remembered as a legendary figure in Eritrea and Ethiopia to this date for his bold act of defiance against the Italian fascist regime in Rome on June 15, 1938.
ሎሚ ሓሙስ ዕለት 19/02/2026 እቲ ኣብ ከተማ ሮማ፡ኣብ ቅድሚ ሓወልቲ ዶጋሊ ዝርከብ ጃርዲን ብስም ጅግና ኤርትራዊ ዘርኣይ ደረስ ተሰምዩ ኣሎ:: ሓርበኛ ዘርኣይ ደረስ ምልክት ናይ ተቓውሞ ጸረ መግዛእቲ እዩ።
A Roma à stato dedicato il giardino antistante il monumento di Dogali a Zeray Deres , patriota e traduttore eritreo, simbolo di resistenza al colonialismo.
(Credit: @eritreait)
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
Isn’t it a fact of history that despite the dictatorship, Menghistu Hailemariam respected both Zerai Derres and Abdisa Aga more than Isaias Afewerki respected Zerai Derres and Yohannes Leta respected Abdisa Aga?
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
ስለእሱ እንደ ተምች አዲሳባ የሚርመሰመሱትን ጨበሪያም ዘመዶችህን ጠይቃቸው።
tarik wrote: ↑19 Feb 2026, 22:17Fkkkk you and ur cursed-land-ethiopia. I personally I careless about that useless filthy cursed-land-ethiopia.Selam/ wrote: ↑19 Feb 2026, 19:41That’s why i want to kick out all beggar & criminal shabos from Addis immediately.
tarik wrote: ↑19 Feb 2026, 18:41As a pure blood Eritrean i don't give a fkkkk about him. He died 4 cursed-land-ethiopia not my Eritrea so if he is your ancestor you should even be ashamed. But as a pure blood Eritrean i careless, he died 4 cursed-land-ethiopia let them be proud of him not me. I am sick and tired of this kind of sh!t. Either be Eritreans or fkkkking cursed-land-ethiopians 4 once. You can't have your CAKE AND EAT IT 2!!!.Zmeselo wrote: ↑19 Feb 2026, 17:06ERITREA ― Today in Rome, the garden in front of the Dogali monument was dedicated to Zeray Deres (1915–1945), an Eritrean patriot, translator, and anti-colonial activist.
Zeray Deres is remembered as a legendary figure in Eritrea and Ethiopia to this date for his bold act of defiance against the Italian fascist regime in Rome on June 15, 1938.
ሎሚ ሓሙስ ዕለት 19/02/2026 እቲ ኣብ ከተማ ሮማ፡ኣብ ቅድሚ ሓወልቲ ዶጋሊ ዝርከብ ጃርዲን ብስም ጅግና ኤርትራዊ ዘርኣይ ደረስ ተሰምዩ ኣሎ:: ሓርበኛ ዘርኣይ ደረስ ምልክት ናይ ተቓውሞ ጸረ መግዛእቲ እዩ።
A Roma à stato dedicato il giardino antistante il monumento di Dogali a Zeray Deres , patriota e traduttore eritreo, simbolo di resistenza al colonialismo.
(Credit: @eritreait)
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
የጀግናው የዘርኣይ ደረስ ታሪክ እነዚህን ሃቆችም እንደሚያካትት መገንዘብ መልካም ነው። viewtopic.php?f=2&t=317577&p=1373760&
Meleket wrote: ↑21 Mar 2023, 05:40“ዓቐበቶም ክንገብረሉ ኩዳ!” በለት መኒኻ ትብላ . . . !![]()
ወዳጃችን JudgementDay1234 ኤርትራውያንን ለመከፋፈል የምታደርገው መፍጨርጨር ዋጋ እንደሌለው ስንገልጽልህ፤ ሓማሴን ማለት ስያሜው ለምድሪ ባሕሪ በአጠቃላይ እንደሆነ ገለጥ ስናደርግልህ፤ ሸዋ ውስጥ “ስመ ጥሩ ሓማሴን” ይባሉ ዬነበሩት እነማን እንደሆኑ ታሪክን ፈተሽ ፈተሽ ኣድርገህ ታጠና ዘንድ እየመከርን ነው።![]()
ለዛሬ ስለ ዘርኣይ ደረስ ኣንድ ሁለት ቁምነገሮች እናስቋጥርህ፥ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ነፍሱን ይማረውና “ነፍሲኄር ደራሲ ተስፋዬ ገብረኣብ”፡ “ቀይ ዘመን" በሚለው መጸሓፉ ውስጥ ስለ ዘርኣይ ደረስ በጥቂቱ ጽፎ ነበር። ዘርኣይ ደረስ ሃይማኖተኛ ሰው እንደነበር ሲጠቅስ ቆይቶ “ካቶሊክ ለመሆን ተገደደ” ብሎ ጽፏል።"ማን ኣስገደደው?" "ተገድጃለሁ ብሎህ ነበርን?" የሚሉትን ጥያቄዎች ግን ሳይመልስን ነው ተስፋዬ ከኛ ዬተለዬው። ዘርኣይ በዚያን ወቅት የነበሩት የገብረሚካኤላውያን ማህበር በሃላፊነት የሚመራ 'ብረዚደንት ወይ ዋና ጸሃፊ" እንደነበረም ተስፋዬ ሳይነግረን ኣልቀረም።
ለመሆኑ "ገብረሚካኤላውያን" ማን ናቸው? እስቲ ተመራማሪዎች ታሪክን ፈትሻችሁ ግለጹልን።
በካቶሊክ እምነት “ብጹዕ ገብረሚካኤል” ዬተባሉ በዘመነ መሳፍንትና በነአጤ ቴዎድሮስ ዘመን የነበሩ የሃይማኖት ሊቅ እንደነበሩ ይገለጸል። ብጹዕ ገብረሚካኤል በ(1791 Dibo, West Gojam, Ethiopia) ዲቦ ውስጥ በኣሁኑ ምዕራብ ጎጃም የፈለቁ ሲሆኑ፡ ትምህርታቸውና ዕውቀታቸውን በማስፋታቸው በወቅቱ ኣሉ ከሚባሉት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሊቃውንት ኣንዱ እንደነበሩም ይጠቀሳል። ታድያ ስለ ብጹዕ ገብረሚካኤል በጨረፍታም ያስኮመኮመን ተስፋዬ ገብረኣብ ስለ ቅዱስ ኣቡነ ያዕቆብም በቀዩ ዘመን ጽፏል፡ መጠሓፉን ገዝታችሁ ማንበቡን ኣትዘንጉ።![]()
ታድያ ኣባ ገብረሚካኤል፡ ከኣቡነ ያዕቅብ ጋር ሆነው በስሜንኛው በደጃች ውቤ ጥያቄ መሰረት፡ ከግብጽ ለኢትዮጵያ የተዋህዶ ቤተክርስትያን “ኣቡን” ለማስመጣት፡ በደጃች ውቤ ከተላኩት የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ልዑካን ቡድን መካከል ኣንዱ ነበሩ። ኣቡነ ያዕቆብ የልዑካን ቡድኑን መርተው ኣሌክሳንድርያ ካይሮ፡ የፈለጉትን ደግሞ ሮም ከዚያም ሲመለሱ ወደ ኢየሩሳሌም ድረስ አድርሰው፡ ተልዕኳቸውን ፈጽመው በምጽዋ በኩል ተመልሰዋል። ያኔ ታድያ ኣባ ገብረሚካኤል ሁሉን ነገር ከታዘቡና ከመረመሩ በኋላ፡ የካቶሊክ ቤተክርስትያን ኣባል በመሆን ካቶሊካዊ ካህን መሆን ይወስናሉ። ነገሩን ከመረመሩ በኋላም ኣቡነ ያዕቆብ፡ ኣባ ገብረሚካኤልን ወደ እምነቱ ተቀብለው ካቶሊካዊ ካህን እንዲሆኑም ሲመተ ክህነት ሰጧቸው።
ነገር ተለዋውጦ ኣጤ ቴድሮስ ደጃች ውቤን አሸንፎ ስልጣን ሲይዝ፡ በግዜው የነበሩ ካቶሊኮች ላይ ስደት በረከተ። ታሪኩን ስናሳጥረው፡ ኣጤ ቴዎድሮስ፡ ከሃላይ(ኤርትራ)፡ ጎልዓና ዓድዋ (ትግራይ)፡ ጎንደር ይመላለሱና ያገለግሉ የነበሩትን፡ ኣባ ገብረሚካኤልን በቁጥጥር ስር አዋላቸው። ስለ እምነታቸው ጠየቃቸው። ካቶሊካዊ መሆናቸውን ነገሩ። ካቶሊካዊ እምነታቸውን እንዲተው ኣሳሰባቸው፤ በእምነታቸው ጸኑ። በእግረ ሙቅ ኣስሮ፡ ከሰራዊቱ ጋር ሲያጓጉዛቸው ቆይቶ፡ የኣሁኑ ምዕራብ ሸዋ ውስጥ [30 July 1855 (aged 64) between Meccia Coreccia and Molicha Gebaba, Mirab Shewa, Ethiopia] ማረፋቸው በታሪክ ተዘግቧል። ትክክለኛ ማረፊያቸውን፡ ታሪኩን በትክክል ያወቀ ሰው ወይ ተመራማሪ ለወደፊቱ ሊነግረን ይችላል።
https://daughters-of-charity.com/blesse ... im-seeker/
https://en.wikipedia.org/wiki/Gh%C3%A9br%C4%93-Michael
https://wiki.famvin.org/en/Ghebre_Micha ... re_Michael
ታድያ ተስፋዬ ገብረኣብ እንደነገረን፡ ዘርኣይ ደረስ የኒህን ትልቅ ኣባት መንፈሳዊ ዓላማ ያነገበ ማህበር መሪ ነበር ማለት ነው። ገብረሚካኤላውያንም የኒህን መፈሳዊ ኣባት ዓላማ ያነገቡ ዜጎች መንፈሳዊ ማኅበር መሆኑ ነው።
ኦ ብጹዕ ገብረሚካኤል ለቀጠናችንና ለዓለማችን ሰላም ለምኑልን!
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
ይህም የጀግናው የዘርኣይ ደረስ ታሪክ ክፍል መሆኑን መገንዘብም ግሩም ነው። viewtopic.php?f=2&t=371092&p=1591991#p1591991
Meleket wrote: ↑22 Nov 2025, 05:32ደቂ ዓበይቲ ሃገረ ኤርትራ፡ ጕዕዞ 100 ዓመት ቤት ትምህርቲ ቅዱስ ሚካኤል ሠገነይቲ (1913 – 2013) ብዚብል ኣርእስቲ፡ ንዝኽረ ኢዩቤልዩ እቲ ስሙይ ቤት ትምህርቲ መጽሔት ኣዳልዮም ነቢሮም ይዝኸረና።
ኣብ ገጽ 11 ናይቲ መጽሔት ሓንቲ ግሩማት ተማህሮ እቲ ቤትምህርቲ ምስ ናይ ማኅበር ካፑቺን ገዳማዊ ልብሶም ይርኣዩ ነቢሮም
ካብቶም ኣብቲ ስእሊ ዛለዉ ደቂ ሃገር ድማ
1. ኣብርሃም ሓጎስ (ጳውሎስ በዓል ዓደንጎፎም)
2. ኣባይ ገብረኣብዝጊ(ቸዛረ በዓል ኣሥመራ)
3. ዘርኣይ ደረስ (ፍራንቸስኮ በዓል ዓዲሄይስ)
4. ነጋሽ ሃብተሓንስ (ሰባስቲያኖ በዓል ኣፈልባ)
5. ገብረኣብ ገብረእግዚኣብሔር (ዮሓንስ በዓል ኣርባዕተ ኣሥመራ)
6. ክፍሎም ነማርያም (ኣንጦንዮስ በዓል ሽከቲ)
7. ሰሎሞን ተኽለ (ጴጥሮስ በዓል ዓድኸፈለት) - ኣቦ ስሙይ ተጋዳላይ ጴጥሮስ ሰለሙን ምዃኖም ኢዮም።
8. መስፍን ወልደሚካኤል (ኣጋታንዥሎ በዓል እናደቆ)
9. ሃብተማርያም ንጉሠ (እንድርያስ በዓል ሓላይ)
10. ኃይለማርያም ገብረሥላሴ (ካሲያኖ በዓል ባረክናሃ)
11. ተስፋይ ጸጋይ (ቦኖቬንቱራ በዓል ሔቦ)
12. ተኸሥተብርሃን ገብረመድኅን (ዶመኒኮ በዓል መዓርዳ) - ሓደ ካብቶም ቀዳሞት ካህናት ካፒቺን ካብ ደቂሃገር- ኣብ ግዜ ናይ ወሎ ድርቂ ግሩም ተግባር ዝገበሩ ኣቦ።
13. ተወልደብርሃን ብላታ ክፍልዝጊ (ያዕቆብ በዓል ከረን)
14. ገብረሕይወት ነባራይ (ጕዶ በዓል ደቂ ዳሺም)
ምስቶም ወጻእተኛታት ካህናት ናይ ማሕበር ደቂ ካፑቺን ተሳኢሎም ከምዝነበሩ መዘኽርና ይሕብረና።
መበቖላዊ ደራሲ እዚ ጽሑፍ [ viewtopic.php?f=2&t=371092&p=1591991#p1591991] ፡ ነፍሲኄር ደራሲ ተስፋዬ ገብረኣብ ምዃኑ ንፈልጥ። ኣብቲ ናይ ኣምሓርይና ጽሑፉ “ዘርኣይ ደረስ ካቶሊክ ኪከውን ተገዲዱ።” ቢሉ ጽሒፉ ነቢሩ፤ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ድማ “ተገዲደ” ቢሉካ ኔሩ ዲዩ፧ ቢልና በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን ሓቲትናዮ ነቢርና ንደራሲ። እንተ ተርጓሚ ጽሑፍ ግን ነዙይ ዘስተብሃለ ኪመስል መኣረምታ ዝገበረሉ ይመስል። ንደራሲ ተስፋዬ ገብረኣብ ሓደ ሓዉ ካቶሊካዊ ካህን ከምዝዀነ ድማ ሕዪዉን መዘኽርና ይሕብረና! እዚ መርኣያ ስኒት ሃይማኖታት ደቂ ኤርትራ ኢዩ ቢልናዉን ንኣምን።
Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.
የገብረሚካኤላዉያን ማኅበር አብነት የሆኑት ሰማእቱ ብጹዕ ገብረሚካኤል ፍጻሜን በሚጠቁም መልኩ፡ የአጤ ቴዎድሮስን ታሪክ ወይም ዜና መዋዕል የጻፉት “ፕሮቴስታንት እንደሆኑ የሚጠረጠሩት” አለቃ ዘነበ ምን ብለው ነበር። እንደዘመኑ አጻጻፍ ስልት የተጻፈውን ታሪክ እንደወረደ እነሆ .. .. ..
የቴዎድሮስ ታሪክ - በብርሊን እንደሚገኝ አብነት፡ አሳታሚው ዶክቶር እኖ ሊትመን። በፕሪንስቶን ከተማ፡ ከኡኒቤርሲታ መጣፎች ቤት። በ፲፱፻ወ፪ ዓመት። አለቃ[ደብተራ] ዘነብ እንደጻፉት ፡ አስፋው ተፈራ ለአንባብያን እንዳቀረቡት (ገጽ ፫-፭)
“በራስ አሊም ዘመን አባ ቄርሎስ ከሞቱ ጀምሮ በሀበሻ ምድር ፲፯ ዓመት ጳጳስ ታጣ፤ በ፲፯ ዓመትም ኣብባሰላማ በመጡ ጊዜ ደጃች ውቤ የስሜኑ የትግሬው ገዢ ኣቡንን ይዘው። ከራስ አሊ ጋራ ደብረ ታቦት አጅባር ላይ ተዋጉ። እራስ አሊም ሸሹ። ደጃች ውቤን አቡንን ብሩ አሊ ጋዝ ያዛቸው። እራስ አሊም ተመልሰው ከአልጋቸው ገቡ። ደጃች ውቤን ፈትተው ምረው ከአገራቸው ሰደዷቸው። አባ ሰላማም ብዙ ዘመን በሆነዎ ጊዜ ካህናት ሁሉ ተነሱባቸው በሃይማኖት። ሶስት ልደት የጸጋ ልጅ በተዋህዶ ከበረ የሚሉ። አቡነ ሰላማም የአብ ልጅ የማርያም ልጅ በተዋህዶ ከበረ በሉ ባሉ ጊዜ። የአዘዞ ካህናቶች ከሸዎች ካህናት ጋራ አንድነት ሆነው። ብዙ ብር ለእራስ አሊና ለወይዘሮ መነን በሰጡ ጊዜ እንዲያሶጧቸው አዘዙ አዘዞችና ሸዎች ጦር ሁነው ካህናቱ ዘርፈው ገፈው ሰደዷቸው አባ ሰላማም እጅግ አዘኑ። ወደ እግዚአብሔርም በጸለዩ ጊዜ ንጉሥ ቴዎድሮስን አስነሳ። አዋጅ ነገሩ ወልደ አብ ወልደ ማርያም በተዋህዶ ከበረ በል ብለው። አልልም ያለውን በጂራፍ ገረፉት። በዚሁም ገባሁ እያለ ብዙ ሰው ተገዘተ። አንዱም ሰው አልገባም ብሎ ከወሎ ሲደርስ ሞተ። ንጉሥ ቴዎድሮስ ወደ ሻዋ በሄዱ ጊዜ። አቡነ ሰላማን ከጎንደር ያሶጧቸውን ካህናት እየገረፉ አገቧቸው በሃይማኖት ወልደ አብ ወልደ ማርያም በተዋህዶ ከበረ እንላለን እያሉ ተገዘቱ። እኵሌቶችም እነ ራስ እንግዳን ንጉሥ አዘው በረከት የሰደዱ ጊዜ በሰልፍ የሞተ የተወጋም አለ። እኵሌቶቹንም ካህናት ንጉሥ ቴዎድሮስ ባራተኛው ዓመት ሻዋ የሄዱ ጊዜ ተይዘው ተቈረጡ። አባ ሰላምን የወጋ ሰው ሁሉ በየስፍራው በምንም በምን ብሎ አለቀ። የዚህም ዘመን ካህናት በእውነት አልተከራከሩም ስለ ምድራዊ ንብረታቸው ነው እንጂ። የነዚያስ ስራቸው ምንዝር አስማት ስካር። የዚህን ዓለም ክብር ጌጥና ኵራት የማኅሌት ዘፈን ለሰው ለመታየት። ብርን ለማግኘት ነው። ቀን ቀን የሰውን ስራ ይሰራሉ የየሱስ ክርስቶስን ወንጌል ይተረጕማሉ የሚሰማቸወ የለም። ሌሊት ከጋለሞታ ያድራሉና። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌል እንዳለ። ለሰው ጥኑ ሸክም አስራችሁ በጫንቃው ላይ ትጭኑበታላችሁ። እናንተ ባንድ ጻታችሁ ስንኳ አትነኩትም እንዳለ። ደግሞም አትስረቁ ትላለህ አንተ ትሠርቃለህ እንዳለ። ይህነን ሁሉ ክፋት ባየ ጊዜ እግዚአብሔር በሀብሻ ላይ ንጉሥ ቴዎድሮስን አስነሳ ምንዝር የማይወድ። ገንዘብ ሐሰት ሥርቆት የማይወድ። ሸፍጥንም ሁሉ የማይወድ። እግዚአብሔርን የፈራ። እጅግ የሚሰጥ። እንግዳ የወደደ ለታመመ የሚያዝን። በአንዲት ሴት የቆረበ፤”


