Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Axumezana
Senior Member
Posts: 18353
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ድውይ DebrePorn - “ጦርነት የጀመርኩት ማዕከላዊ እንዳልገባ ነው!”

Post by Axumezana » 19 Nov 2025, 10:13

Selam ከደርግ እስር አምልጬ ነው በረሃ የሄድኩት ነው ያለው። ያኔ የነበረው አአ ዩንቨርስቲ 5 ኪሎ ነበር! By the way Debrestion is not a leader and he must be replaced!

Selam/
Senior Member
Posts: 16850
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ድውይ DebrePorn - “ጦርነት የጀመርኩት ማዕከላዊ እንዳልገባ ነው!”

Post by Selam/ » 19 Nov 2025, 19:22

ለማብራሪያው አመሰግናለሁ ግን መሰረተ ሃሳቡን ልትለውጠው አትችልም። እሳት ካየው፣ ምን ለየው ነው! ደግሞስ ይህቺ ወፍ ኮሌጅ ነበረች ብትል ማን ያምንሃል?


Post Reply