Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ፣ ይላሉ የኦሮሞ አባቶች፣ ወጉን አዋቂዎች፣ ባሕሉን አክባሪዎች፣ ተቻችሎ መኖርን አዋቂዎች

Post by DefendTheTruth » 15 Nov 2025, 10:00

ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ ማለት በአማርኛ "እዉነት ትቀጥን ይሆናል እንጂ አትበጠስም" ለማለት ነዉ።

የሸዋ ኦሮሞ ጠላታችን ነዉ ብሎ የፈረጀዉ ና ኦሮሞን ነፃ አወጣለሁ ብሎ ጫካ የገበዉ ወገን ና በወለጋ ኦሮሞዎች የምመረዉ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በምል ስያሜ ራሱን የሰየመዉ ድርጅት፣ የሸዋን ኦሮሞ ጠላትነትን ይገልፅልኛል ብሎ የነደፈዉ ሀሳብ፣ የሸዋን ኦሮሞ "ጎበናዎች" ብሎ ሰይሞዋቸዋል። በእዚህ አገላለፅ ጎበና ና ሸዋ አንድ አካል ተደርጎ ተሰይሞዋል። እኔም የሸዋ ኦሮሞ አካል በመሆኔ አሁን ክብር ይሰማኛል። ሸዋ ማለት አገር ኣቂኚ ማለት ነዉ። ለኢትዮጵያነት ዛሬ ሁሉም ተነስቶ ዘብ እሆናለሁ ለማለት የበቃዉ በአነዚህ አርበኞች ተገንብቶ ና ተጠብቆ የቆየ አገር ስላለ ነዉ። ጎበናነት የምያሰፍር ፅንሰ ሀሳብ ሳይሆን፣ የአገር በለዉለታነት ነዉ፣ የጀግንነት ምልክት ነዉ፤ አገር ያቀና ሰዉ ስም ነዉ።

እንኳንም ጎበና ተባልኩኝ!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ፣ ይላሉ የኦሮሞ አባቶች፣ ወጉን አዋቂዎች፣ ባሕሉን አክባሪዎች፣ ተቻችሎ መኖርን አዋቂዎች

Post by DefendTheTruth » 15 Nov 2025, 15:33

"ጎበና፣ ጎበና፣ ጎበናዬ፣ የኔ፣ የጦር ንጉስ አንተ፣ የአገር ንጉስ እኔ" ብሎ የአግሪቷ ንጉስ የገጠሙለት የአገር ኃብት የነበረ ሰዉ፣ ዛሬ ላይ መስደቢያ ሆነ፣ ወይ ጊዜ ደጉ፣ ሁሉን ያሳያን
እንኳንም ጎበና ተባልኩኝ!

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ፣ ይላሉ የኦሮሞ አባቶች፣ ወጉን አዋቂዎች፣ ባሕሉን አክባሪዎች፣ ተቻችሎ መኖርን አዋቂዎች

Post by Naga Tuma » 18 Nov 2025, 14:59

DefendTheTruth wrote:
15 Nov 2025, 10:00
ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ ማለት በአማርኛ "እዉነት ትቀጥን ይሆናል እንጂ አትበጠስም" ለማለት ነዉ።

የሸዋ ኦሮሞ ጠላታችን ነዉ ብሎ የፈረጀዉ ና ኦሮሞን ነፃ አወጣለሁ ብሎ ጫካ የገበዉ ወገን ና በወለጋ ኦሮሞዎች የምመረዉ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በምል ስያሜ ራሱን የሰየመዉ ድርጅት፣ የሸዋን ኦሮሞ ጠላትነትን ይገልፅልኛል ብሎ የነደፈዉ ሀሳብ፣ የሸዋን ኦሮሞ "ጎበናዎች" ብሎ ሰይሞዋቸዋል። በእዚህ አገላለፅ ጎበና ና ሸዋ አንድ አካል ተደርጎ ተሰይሞዋል። እኔም የሸዋ ኦሮሞ አካል በመሆኔ አሁን ክብር ይሰማኛል። ሸዋ ማለት አገር ኣቂኚ ማለት ነዉ። ለኢትዮጵያነት ዛሬ ሁሉም ተነስቶ ዘብ እሆናለሁ ለማለት የበቃዉ በአነዚህ አርበኞች ተገንብቶ ና ተጠብቆ የቆየ አገር ስላለ ነዉ። ጎበናነት የምያሰፍር ፅንሰ ሀሳብ ሳይሆን፣ የአገር በለዉለታነት ነዉ፣ የጀግንነት ምልክት ነዉ፤ አገር ያቀና ሰዉ ስም ነዉ።

እንኳንም ጎበና ተባልኩኝ!
About a year or so ago, you wrote on this forum that Shawa is deeply infiltrated by Wallaga and that Shawa Oromos have nothing to show for themselves or to the rest of the country. This is a very close paraphrasing of what you wrote.

Today, you write that you are a Shawa Oromo who is defending their truth.

On the planet that I know, such level of dishonesty is unnatural and unimaginable.

So, on which planet did your brain evolve to be able to dispose off such level of dishonesty?

Right
Member
Posts: 4229
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ፣ ይላሉ የኦሮሞ አባቶች፣ ወጉን አዋቂዎች፣ ባሕሉን አክባሪዎች፣ ተቻችሎ መኖርን አዋቂዎች

Post by Right » 18 Nov 2025, 15:05

Nega,
Good catch.
I read desperation. The Oromo youth is awake. It is a very good start. Trust me the new generation is way ahead of the PP divide and conquer game.
It is a matter of time both the Oromo and Amhara youth join hands. Your blood is my blood- that is going to be the slogan.
Impressive.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ዹጋን ኒ ቀለቲ ማሌ ህንጭቱ፣ ይላሉ የኦሮሞ አባቶች፣ ወጉን አዋቂዎች፣ ባሕሉን አክባሪዎች፣ ተቻችሎ መኖርን አዋቂዎች

Post by DefendTheTruth » 03 Dec 2025, 13:11

ለጎበና ዳጬ ቤተሰብ ካሳ መክፈል ና ለተሰረዉ ብሔራዊ በደል ግልፃዊ ሂስ የመጠየቅ እንቅስቃሴ መጀመር አለበት። የከሰረ ፖለቲካ ክስረቱን በሌላ ላይ ማራገፍ አይገባዉም። ፍትህ ለጎበና ዳጬ ቤተሰብ !



Post Reply