Please wait, video is loading...
-
Deqi-Arawit
- Senior Member
- Posts: 15715
- Joined: 29 Mar 2009, 11:10
- Location: Bujumbura Brundi
Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና
Kentiba Seraye is a flip flapper.
This idiot would sell eritrea for the price of coca cola hence,
Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና
አሁንስ ግራ ገባኝ ማንን እንመን ?
Please wait, video is loading...
Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና
ባለው እስማማለሁ። ህወአት እና ፋኖ አንድ ሊሆኑ የሚችሉት የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው በሚል እሳቤ መሰለኝ። መጀመሪያ ብልፅግናን እናስወግድ ከዛ የኛው ግብግብ ይጀመራል ነው እንደተገነዘብኩት። ብልፅግናን በትግል እናስወግዳለን የሚል ቅንጣት እምነት አላቸው ብየ ግን አላምንም።
ፉከራው፣ ሽለላው አለን ማለቱ ግዜ መሸመቻ ነው። ገንዘብ መሰብሰቢያ ነው።
ዋናው አላማ የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት ለመጋበዝ ነበር። መላ ሲጠፋቸው የሚሉት የሽግግር መንግስት መፈክራቸው ለዛ ምስክር ነው።
የሽግግር መንግስት ሊፈጠር የሚችለው ያለው መንግስት በህዝብ ያልተመረጠ ፣ አገሪቱን መምራት ያልቻለ ተቃዋሚው ሰፊ የህዝብ ድጋፉ ያለው ከሆነ ነው።
ዛሬ ህወአት የዛሬ ሰላሳ አራት ገደማ ያለውን ግማሽ ደጋፊ ትግራይ ውስጥ አለው ብየ አልወራረድም። ፋኖ ከመንግስት ጋር ከሚሰሩት የአማራ ፓለቲከኟች ጋር ተወዳድሮ በምርጫ የማሸነፉ እድሉ ከዜሮ ብዙ አይርቅም።
አወ ፋኖ የ ህወአት ፣ የሻቢያ እና የ ግብፅ አላማ ማሳኪያ ነው። አሁን ህወአት በቀጭን ትእዛዝ የሚያንቀሳቅሰው ወጣት የለውም። አሁን የትግራይ የተለያዩ ቦታ ነዋሪዎች በአንድ የትግራይ ፓለቲካ ስር ይተሳሰራሉ ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው። ከፋኖ አማራዎች ጋር “ ግዜያዊ” ትብብር ለማረግ መወሰኑ እራሱ ህወአት ከአሁን በሃላ መደራደሪያ የሚሆኑ የወጣት ሀይል እንደሌለው ምስክር ነው።
ደንቆሮ ፣ መሀይም የሚባለው አቢይና ፓርቲው ይህን ጠንቅቀው ያውቃሉ። Edenም ይህን ጠንቅቃ ታውቃለች።
ብልፅግናን የሚመራው የለየለት የ ኦሮሞ ትራይባሊስት ቢሆን ህዝባቸውን ማነሳሳት ይችሉ ነበር። አቢይ እናቱ አማራ ነች ፣ ሚስቱ አማራ ነች ፣ ልጆቹ ሰባ አምስት ፐርሰንት አማሮች ናቸው ፀረ አማራ ብሎ መሳል እሱን እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
በደቡብ ያለው ድጋፉ ከግዜ ወደ ግዜ እያደገ ነው ፣ የ አንድ ሰሞን የ ኦሮሞ ፓለቲካ “ ፈጣሪዎችን” ከጨዋታ ውጪ አርጎአቸዋል። በቀለ ገርባ ኦሮሞዎች አማራ ሚስቲቻቸውን እንዲፈቱ የሰጠው ቀጭን ትእዛዝ ሰሚ ያገኘ አይመስለኝም። አቢይም ትእዛዙን አልተቀበለም። Jawar — Aytolla — Mohammedን አምሮውን እንዲስት በማረጉ አቢይ በህግ መጠየቅ አለበት ከሚሉት ወገኖች መሀል አንዱ ነኝ።
ከላይ Eden እንዳለችው አቢይን የምትጠላው ኢትዪጺያኖችን በመከፋፈሉ አይደለም። ለከፋፋዮች ትልቅ ጠላት በመሆኑ እንጂ።
ፉከራው፣ ሽለላው አለን ማለቱ ግዜ መሸመቻ ነው። ገንዘብ መሰብሰቢያ ነው።
ዋናው አላማ የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት ለመጋበዝ ነበር። መላ ሲጠፋቸው የሚሉት የሽግግር መንግስት መፈክራቸው ለዛ ምስክር ነው።
የሽግግር መንግስት ሊፈጠር የሚችለው ያለው መንግስት በህዝብ ያልተመረጠ ፣ አገሪቱን መምራት ያልቻለ ተቃዋሚው ሰፊ የህዝብ ድጋፉ ያለው ከሆነ ነው።
ዛሬ ህወአት የዛሬ ሰላሳ አራት ገደማ ያለውን ግማሽ ደጋፊ ትግራይ ውስጥ አለው ብየ አልወራረድም። ፋኖ ከመንግስት ጋር ከሚሰሩት የአማራ ፓለቲከኟች ጋር ተወዳድሮ በምርጫ የማሸነፉ እድሉ ከዜሮ ብዙ አይርቅም።
አወ ፋኖ የ ህወአት ፣ የሻቢያ እና የ ግብፅ አላማ ማሳኪያ ነው። አሁን ህወአት በቀጭን ትእዛዝ የሚያንቀሳቅሰው ወጣት የለውም። አሁን የትግራይ የተለያዩ ቦታ ነዋሪዎች በአንድ የትግራይ ፓለቲካ ስር ይተሳሰራሉ ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው። ከፋኖ አማራዎች ጋር “ ግዜያዊ” ትብብር ለማረግ መወሰኑ እራሱ ህወአት ከአሁን በሃላ መደራደሪያ የሚሆኑ የወጣት ሀይል እንደሌለው ምስክር ነው።
ደንቆሮ ፣ መሀይም የሚባለው አቢይና ፓርቲው ይህን ጠንቅቀው ያውቃሉ። Edenም ይህን ጠንቅቃ ታውቃለች።
ብልፅግናን የሚመራው የለየለት የ ኦሮሞ ትራይባሊስት ቢሆን ህዝባቸውን ማነሳሳት ይችሉ ነበር። አቢይ እናቱ አማራ ነች ፣ ሚስቱ አማራ ነች ፣ ልጆቹ ሰባ አምስት ፐርሰንት አማሮች ናቸው ፀረ አማራ ብሎ መሳል እሱን እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
በደቡብ ያለው ድጋፉ ከግዜ ወደ ግዜ እያደገ ነው ፣ የ አንድ ሰሞን የ ኦሮሞ ፓለቲካ “ ፈጣሪዎችን” ከጨዋታ ውጪ አርጎአቸዋል። በቀለ ገርባ ኦሮሞዎች አማራ ሚስቲቻቸውን እንዲፈቱ የሰጠው ቀጭን ትእዛዝ ሰሚ ያገኘ አይመስለኝም። አቢይም ትእዛዙን አልተቀበለም። Jawar — Aytolla — Mohammedን አምሮውን እንዲስት በማረጉ አቢይ በህግ መጠየቅ አለበት ከሚሉት ወገኖች መሀል አንዱ ነኝ።
ከላይ Eden እንዳለችው አቢይን የምትጠላው ኢትዪጺያኖችን በመከፋፈሉ አይደለም። ለከፋፋዮች ትልቅ ጠላት በመሆኑ እንጂ።