Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 8345
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና

Post by almaze » 09 Oct 2025, 19:19

Please wait, video is loading...

Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 15711
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና

Post by Deqi-Arawit » 09 Oct 2025, 19:23

Kentiba Seraye is a flip flapper. :mrgreen: This idiot would sell eritrea for the price of coca cola hence,

eden
Member+
Posts: 9975
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 09 Oct 2025, 19:55

If he truly believes what he’s saying, he should make his case to Eritrean and Ethiopian people, not Abiy. Abiy is not interested in bringing people together, he’s interested in dividing people. This is his record.

almaze
Member+
Posts: 8345
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና

Post by almaze » 09 Oct 2025, 21:13

አሁንስ ግራ ገባኝ ማንን እንመን ?

Please wait, video is loading...

almaze
Member+
Posts: 8345
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና

Post by almaze » 09 Oct 2025, 22:16

almaze wrote:
09 Oct 2025, 21:13
አሁንስ ግራ ገባኝ ማንን እንመን ?

Following a five-year hiatus, TMH Media has resurfaced the topic of Wolkait land ownership, appearing to challenge Fano's recent military successes and accomplishments.




Please wait, video is loading...

Affable
Member
Posts: 613
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ገና ብዙ ጉድ እንሰማለን! ባባ ኢሱን በደስታ ያስፈነጠዘ ዜና

Post by Affable » 09 Oct 2025, 22:31

ባለው እስማማለሁ። ህወአት እና ፋኖ አንድ ሊሆኑ የሚችሉት የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው በሚል እሳቤ መሰለኝ። መጀመሪያ ብልፅግናን እናስወግድ ከዛ የኛው ግብግብ ይጀመራል ነው እንደተገነዘብኩት። ብልፅግናን በትግል እናስወግዳለን የሚል ቅንጣት እምነት አላቸው ብየ ግን አላምንም።
ፉከራው፣ ሽለላው አለን ማለቱ ግዜ መሸመቻ ነው። ገንዘብ መሰብሰቢያ ነው።
ዋናው አላማ የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት ለመጋበዝ ነበር። መላ ሲጠፋቸው የሚሉት የሽግግር መንግስት መፈክራቸው ለዛ ምስክር ነው።
የሽግግር መንግስት ሊፈጠር የሚችለው ያለው መንግስት በህዝብ ያልተመረጠ ፣ አገሪቱን መምራት ያልቻለ ተቃዋሚው ሰፊ የህዝብ ድጋፉ ያለው ከሆነ ነው።
ዛሬ ህወአት የዛሬ ሰላሳ አራት ገደማ ያለውን ግማሽ ደጋፊ ትግራይ ውስጥ አለው ብየ አልወራረድም። ፋኖ ከመንግስት ጋር ከሚሰሩት የአማራ ፓለቲከኟች ጋር ተወዳድሮ በምርጫ የማሸነፉ እድሉ ከዜሮ ብዙ አይርቅም።
አወ ፋኖ የ ህወአት ፣ የሻቢያ እና የ ግብፅ አላማ ማሳኪያ ነው። አሁን ህወአት በቀጭን ትእዛዝ የሚያንቀሳቅሰው ወጣት የለውም። አሁን የትግራይ የተለያዩ ቦታ ነዋሪዎች በአንድ የትግራይ ፓለቲካ ስር ይተሳሰራሉ ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው። ከፋኖ አማራዎች ጋር “ ግዜያዊ” ትብብር ለማረግ መወሰኑ እራሱ ህወአት ከአሁን በሃላ መደራደሪያ የሚሆኑ የወጣት ሀይል እንደሌለው ምስክር ነው።
ደንቆሮ ፣ መሀይም የሚባለው አቢይና ፓርቲው ይህን ጠንቅቀው ያውቃሉ። Edenም ይህን ጠንቅቃ ታውቃለች።
ብልፅግናን የሚመራው የለየለት የ ኦሮሞ ትራይባሊስት ቢሆን ህዝባቸውን ማነሳሳት ይችሉ ነበር። አቢይ እናቱ አማራ ነች ፣ ሚስቱ አማራ ነች ፣ ልጆቹ ሰባ አምስት ፐርሰንት አማሮች ናቸው ፀረ አማራ ብሎ መሳል እሱን እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
በደቡብ ያለው ድጋፉ ከግዜ ወደ ግዜ እያደገ ነው ፣ የ አንድ ሰሞን የ ኦሮሞ ፓለቲካ “ ፈጣሪዎችን” ከጨዋታ ውጪ አርጎአቸዋል። በቀለ ገርባ ኦሮሞዎች አማራ ሚስቲቻቸውን እንዲፈቱ የሰጠው ቀጭን ትእዛዝ ሰሚ ያገኘ አይመስለኝም። አቢይም ትእዛዙን አልተቀበለም። Jawar — Aytolla — Mohammedን አምሮውን እንዲስት በማረጉ አቢይ በህግ መጠየቅ አለበት ከሚሉት ወገኖች መሀል አንዱ ነኝ።
ከላይ Eden እንዳለችው አቢይን የምትጠላው ኢትዪጺያኖችን በመከፋፈሉ አይደለም። ለከፋፋዮች ትልቅ ጠላት በመሆኑ እንጂ።

Post Reply