Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39795
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Horus » 08 Oct 2025, 16:45

አለቀ ፤ አንድ የባላገር ሕዝብ ወይም ኑሮ ዘመናዊ ሲሆን ምን ይመስላል? ለሚለው ጥያቄ መልሱ ይህ ነው ። አንድ ገበሬ ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንደዚህ ነው! አንድ ባላገር ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንሰዚህ ነው አለቀ !!!!




Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 18:17

Qose Hadiya freedom rebellion against East Gurage back to the 1930s. This time the target is not Sodo's lands, it's Mesqan's.

https://vt.tiktok.com/ZSU6e7rYY/

https://vt.tiktok.com/ZSU6dU3ra/

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 18:28

"Gurage nation doesn't exist; Gurage doesn't have land. All lands south of Shewa is Hadiya's."

https://vt.tiktok.com/ZSU6d9yk5/
Last edited by Dama on 09 Oct 2025, 09:09, edited 1 time in total.


Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 20:53

Hadiya, Hadiya the glorious!!! What's all about! Revolt against Ethiopia or Gurage?
https://vt.tiktok.com/ZSU66CX1k/

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 21:06

Hadiya and its legitimate borders. I wonder who took their lands? Who is their offender?
https://vt.tiktok.com/ZSU6MxrxC/

Horus
Senior Member+
Posts: 39795
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Horus » 08 Oct 2025, 22:21

Doma - you need to take your pills. አያታችን ከማረቆ ጋር የተዋጋ ሰው ነበር ፣ እናም ምን ይለን ነበር መሰለህ? የከምባታ ሰው ለፌ አይበላም ፣ አክብሯቸው ። የጉዴላ ሰው ለፌ የለውም ተጠንቀቁ ይለን ነበር ልጆች ሆነን የሕዝቡን ባህሪ ሲያስተምረን! ለፌ በክስታኔ የስነ ምግባርና ግብረ ገብና የሞራል ስኛቶች አንዱ ትልቁ ነው። እንደ ወረደ ትርጉሙ የአንድ ሰው የቃሉ ፣ የመሃላው ወይም ስምምነቱን የማክበር ሞራል መለኪያውና የማንነቱ ልክ ማለት ነው። ቃል የሌለው ዉሸታም ቃሉን የሚሰብር የሚያታልል በቃሉ የማይጸና ሰው ለፌ የለሽ ይባላል። የሰው ምስክሩ ቃሉ ነው ፣ ሌላ ሰው አይደለም ። አንተ እዚህ ብቅ ካልክ ጀምሮ የማውቅህ ለፌ የለሽ ሰው ሆነህ ነው! አሁን ማን እንደ ሆንክ በግልጽ እያየሁኝ ነው።

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 23:04

Horus wrote:
08 Oct 2025, 22:21
Doma - you need to take your pills. አያታችን ከማረቆ ጋር የተዋጋ ሰው ነበር ፣ እናም ምን ይለን ነበር መሰለህ? የከምባታ ሰው ለፌ አይበላም ፣ አክብሯቸው ። የጉዴላ ሰው ለፌ የለውም ተጠንቀቁ ይለን ነበር ልጆች ሆነን የሕዝቡን ባህሪ ሲያስተምረን! ለፌ በክስታኔ የስነ ምግባርና ግብረ ገብና የሞራል ስኛቶች አንዱ ትልቁ ነው። እንደ ወረደ ትርጉሙ የአንድ ሰው የቃሉ ፣ የመሃላው ወይም ስምምነቱን የማክበር ሞራል መለኪያውና የማንነቱ ልክ ማለት ነው። ቃል የሌለው ዉሸታም ቃሉን የሚሰብር የሚያታልል በቃሉ የማይጸና ሰው ለፌ የለሽ ይባላል። የሰው ምስክሩ ቃሉ ነው ፣ ሌላ ሰው አይደለም ። አንተ እዚህ ብቅ ካልክ ጀምሮ የማውቅህ ለፌ የለሽ ሰው ሆነህ ነው! አሁን ማን እንደ ሆንክ በግልጽ እያየሁኝ ነው።
Racist. Stop your racism against innocent Kembatans.

You praise Hadiya that attacks Gurage. That arms and enables Mareqo, Qebena and itself attacks Gurage in Qosye. Indeed you are a traitor. A sellout. A banda!!!
:evil: :twisted:

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 23:12

Two schools burned down in Qosye town of Gurage by Hadiya teerorists

https://vt.tiktok.com/ZSU65atJo/

Horus
Senior Member+
Posts: 39795
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Horus » 08 Oct 2025, 23:17

Dama wrote:
08 Oct 2025, 23:04
Horus wrote:
08 Oct 2025, 22:21
Doma - you need to take your pills. አያታችን ከማረቆ ጋር የተዋጋ ሰው ነበር ፣ እናም ምን ይለን ነበር መሰለህ? የከምባታ ሰው ለፌ አይበላም ፣ አክብሯቸው ። የጉዴላ ሰው ለፌ የለውም ተጠንቀቁ ይለን ነበር ልጆች ሆነን የሕዝቡን ባህሪ ሲያስተምረን! ለፌ በክስታኔ የስነ ምግባርና ግብረ ገብና የሞራል ስኛቶች አንዱ ትልቁ ነው። እንደ ወረደ ትርጉሙ የአንድ ሰው የቃሉ ፣ የመሃላው ወይም ስምምነቱን የማክበር ሞራል መለኪያውና የማንነቱ ልክ ማለት ነው። ቃል የሌለው ዉሸታም ቃሉን የሚሰብር የሚያታልል በቃሉ የማይጸና ሰው ለፌ የለሽ ይባላል። የሰው ምስክሩ ቃሉ ነው ፣ ሌላ ሰው አይደለም ። አንተ እዚህ ብቅ ካልክ ጀምሮ የማውቅህ ለፌ የለሽ ሰው ሆነህ ነው! አሁን ማን እንደ ሆንክ በግልጽ እያየሁኝ ነው።
Racist. Stop your racism against innocent Kembatans.

You praise Hadiya that attacks Gurage. That arms and enables Mareqo, Qebena and itself attacks Gurage in Qosye. Indeed you are a traitor. A sellout. A banda!!!
:evil: :twisted:
አንተ ሰካራም የጻፍኩትን መልሰህ አንብብ

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 08 Oct 2025, 23:26

Traitor Whorus, You work with killers of and arsonists of Gurage schools
Bravo fool. You will pay for it.
Here below "The Hadiya Region includes Qose" is the chant of big Hadyoch rally
Go kiss them!!
https://vt.tiktok.com/ZSU6aaLYm/
:evil: :twisted:
Last edited by Dama on 08 Oct 2025, 23:40, edited 1 time in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 39795
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Horus » 09 Oct 2025, 00:06

Dama wrote:
08 Oct 2025, 23:26
Traitor Whorus, You work with killers of and arsonists of Gurage schools
Bravo fool. You will pay for it.
Here below "The Hadiya Region includes Qose" is the chant of big Hadyoch rally
Go kiss them!!
https://vt.tiktok.com/ZSU6aaLYm/
:evil: :twisted:
አንተ ጉዴላ ይህን ለዚያ የወያኔ ፋኖ ጩሎ ኦዴ ነገረው እንጂ እንዴት እኔን አበሽጌ የምትወስደኝ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 6754
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Naga Tuma » 09 Oct 2025, 05:59

Horus wrote:
08 Oct 2025, 16:45
አለቀ ፤ አንድ የባላገር ሕዝብ ወይም ኑሮ ዘመናዊ ሲሆን ምን ይመስላል? ለሚለው ጥያቄ መልሱ ይህ ነው ። አንድ ገበሬ ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንደዚህ ነው! አንድ ባላገር ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንሰዚህ ነው አለቀ !!!!
ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ነበር?



ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ይሆን?

ባላገርን ማዘመን የባላገር ቅርሱን እያንጸባረቀ ቢሆን ዬት ይደረስ ይሆን?

የአዲስ አበባዉ መሶብ ሕንጻ እንደ ቅርስ ዲዛይን ዬት ደርሶ ይሆን?

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by DefendTheTruth » 09 Oct 2025, 06:57

Naga Tuma wrote:
09 Oct 2025, 05:59
Horus wrote:
08 Oct 2025, 16:45
አለቀ ፤ አንድ የባላገር ሕዝብ ወይም ኑሮ ዘመናዊ ሲሆን ምን ይመስላል? ለሚለው ጥያቄ መልሱ ይህ ነው ። አንድ ገበሬ ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንደዚህ ነው! አንድ ባላገር ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንሰዚህ ነው አለቀ !!!!
ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ነበር?



ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ይሆን?

ባላገርን ማዘመን የባላገር ቅርሱን እያንጸባረቀ ቢሆን ዬት ይደረስ ይሆን?

የአዲስ አበባዉ መሶብ ሕንጻ እንደ ቅርስ ዲዛይን ዬት ደርሶ ይሆን?
ቁጭ ብሎ አቃቅር ማዉጣት ቀላል ነዉ፤ ሠርቶ መሳየት ግን እንደማዉራት አይደለም!

እስከ አሁን የተሰሩት ስራዎችን አደንቃለሁ ስትል አላየሁም፣ እንደዚያዉም ደግሞ በተሰሩት ስራዎች ላይ አቃቅር የላቀረክበት አጋጣሚ ትዝ አይለኝም፣ ፋንዶን (ራሱን ፋኖ ብሎ የምጠራ) ከማድነቅህ በስተቀር፣ ብያንስ መጀመሪያ አከባቢ ላይ።

Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Dama » 09 Oct 2025, 09:05

Horus wrote:
09 Oct 2025, 00:06
Dama wrote:
08 Oct 2025, 23:26
Traitor Whorus, You work with killers of and arsonists of Gurage schools
Bravo fool. You will pay for it.
Here below "The Hadiya Region includes Qose" is the chant of big Hadyoch rally
Go kiss them!!
https://vt.tiktok.com/ZSU6aaLYm/
:evil: :twisted:
አንተ ጉዴላ ይህን ለዚያ የወያኔ ፋኖ ጩሎ ኦዴ ነገረው እንጂ እንዴት እኔን አበሽጌ የምትወስደኝ?
Racist segmentalist, fracturist, a son of a hore b*tch from the village of Amuate where his world began and ends. Ignorant of the fact that Gurage is larger than his tortuted village.
Now I know, while Gurage cares about your village but you care for neith Gurage nor your bleeding village. Indeed you said, the more your village bleeds and burns, the better for Ethiopia.

Sellout! Traitor! Banda!
:evil: :evil:


Naga Tuma
Member+
Posts: 6754
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የዘመናዊ ባላገር ስልጣኔ ሞዴል ሆነ!

Post by Naga Tuma » 09 Oct 2025, 13:59

DefendTheTruth wrote:
09 Oct 2025, 06:57
Naga Tuma wrote:
09 Oct 2025, 05:59
Horus wrote:
08 Oct 2025, 16:45
አለቀ ፤ አንድ የባላገር ሕዝብ ወይም ኑሮ ዘመናዊ ሲሆን ምን ይመስላል? ለሚለው ጥያቄ መልሱ ይህ ነው ። አንድ ገበሬ ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንደዚህ ነው! አንድ ባላገር ዘመናዊ ሲሆን የሚኖረው እንሰዚህ ነው አለቀ !!!!
ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ነበር?



ሁሉም ቢተባበር ዬት ይደረስ ይሆን?

ባላገርን ማዘመን የባላገር ቅርሱን እያንጸባረቀ ቢሆን ዬት ይደረስ ይሆን?

የአዲስ አበባዉ መሶብ ሕንጻ እንደ ቅርስ ዲዛይን ዬት ደርሶ ይሆን?
ቁጭ ብሎ አቃቅር ማዉጣት ቀላል ነዉ፤ ሠርቶ መሳየት ግን እንደማዉራት አይደለም!

እስከ አሁን የተሰሩት ስራዎችን አደንቃለሁ ስትል አላየሁም፣ እንደዚያዉም ደግሞ በተሰሩት ስራዎች ላይ አቃቅር የላቀረክበት አጋጣሚ ትዝ አይለኝም፣ ፋንዶን (ራሱን ፋኖ ብሎ የምጠራ) ከማድነቅህ በስተቀር፣ ብያንስ መጀመሪያ አከባቢ ላይ።
ገተተ በትለር፥

ቃልቻ ቃሉን ቅኝ ገዝቷል ብለህ ስትቀባጥር ተነስቼ ያስተማርኩህ ኣሁን ድሮ ሆኗል።

የወሬ ስራህ እንጂ የተግባር ስራ ከእኔ በላይ ሰርተሃል? ሁለተኛ ብትወለድ መስራት የማትችል ነዉ።

ዛሬ ደግሞ ለነገ ሲባል ሌላ ትምህርት እያስተማርኩህ ነዉ። ይህን ታዉቅ ነበር? ታዉቅ የነበረ ከሆነ እንዲታረም የሰራሀዉ ስራ ኣለ? ሀራሙ። በክት።

The Hebrew etymology in the Biblical story may reflect an attempt to cancel out traces of Moses' Egyptian origins.The Egyptian character of his name was recognized as such by ancient Jewish writers like Philo and Josephus. Philo linked Moses' name (Ancient Greek: Μωϋσῆς, romanized: Mōysēs, lit. 'Mōusês') to the Egyptian (Coptic) word for 'water' (môu, μῶυ), in reference to his finding in the Nile and the biblical folk etymology.

Post Reply