Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 17 Aug 2025, 01:31

ለፈሳም የፒፒ ካድሬዎች ቀድሜ እንደተናገርኩት፣ ኢትዮጵያ ከፈረንጅ በመጣ ውራጅ ቁስና (መኪና፣ ኩሽኔታ፣ መብራት፣ መስኮት፣ ፌሮ፣ አሳንሰርና) አስተሳሰብ ለጊዜው የዕንቁጣጣሽ ልብስ እንደተገዛለት ልጅ ታብለጨልጭ ይሆናል እንጂ በፍፁም ልትሰለጥን አትችልም።

ልትሰለጥን የምትችለው ህዝቦቿ በሰላምና በፍትህ በአንድነት ሲኖሩና እራሳቸውን ሲያውቁ ብቻ ነው። በቆሎ ማብቀል ተስኖት የሚራብና እርስ በእርሱ የሚተላለቅ ህዝብ ያለበት ስርዓት አዋቅረህ፣ እንደ አሜሪካ ወደ ጠፈር መተኮስ ካማረህ አይሞሮህ ስለተነካ የአማኑኤል ወይንም የሚካኤል ዕርዳታ በአፋጣኝ ያስፈልግሃል።

Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 17 Aug 2025, 09:02

ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ እነዚህ የወያኔ የሻዕቢያና የኦነግ-ሸኔ (trilateral evil) እንክርዳዶች በፈረንጅ ዕርኩስ መንፈስ እየተጋለቡ ያመጡብን እንጭጭ አስተሳሰብና ስርዓት ሃገሪቷን ማህለቅ እንዳሳጣት ቁልጭ አድርጎ አስቀምጦታል።

አውሮፓ ሲለምኑበት በነበረው አቁፋዳቸው ውስጥ የፈረንጅን ሃሳቦች ጠቅልለው ይዘው ኢትዮጵያ ገብተው ገብተው ቀይ ኮከብ፣ ቼ ጉቬራ፣ ሶሻል ዲሞክራት፣ ሊበራል፣ ኮሪዶር፣ ስታንዳርዱን የጠበቀ፣ ስታንድአፕ ኮመዲ ሾው፣ ሴሌቦሪቲ፣ ሜክ ኦቨር፣ ሼፍ፣ አይዶል ቅብርጥሶ እያሉ በቃላት ጋጋታ ያወናብዱሃል። ይኸ ግልብና ልጥፍ የሆነ የፈረንጅን ባህል ባስታርዳይዝ የማድረግ አስተሳሰብ እስካልጠፋ ድረስ፣ ሃገራችን ከመከራ አትወጣም።

Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 17 Aug 2025, 14:48

ስንት የአይምሮ ባሪያ አለ እዚህ ፎረም ላይ?
- በደልን መላመድና ኢፍትሃዊነትን አሜን ብሎ መቀበል ባርነት ነው!
- አድር ባይ ካድሬ መሆን ባርያ መሆን ነው!

Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 17 Aug 2025, 15:02

A prime symptom of Ethiopia’s mental slavery: imitate Ferenji’s skin-deep culture without addressing the underlying problem:



Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23315
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Fed_Up » 17 Aug 2025, 15:31

Selam/ wrote:
17 Aug 2025, 09:02
ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ እነዚህ የወያኔ የሻዕቢያና የኦነግ-ሸኔ (trilateral evil) እንክርዳዶች በፈረንጅ ዕርኩስ መንፈስ እየተጋለቡ ያመጡብን እንጭጭ አስተሳሰብና ስርዓት ሃገሪቷን ማህለቅ እንዳሳጣት ቁልጭ አድርጎ አስቀምጦታል።

አውሮፓ ሲለምኑበት በነበረው አቁፋዳቸው ውስጥ የፈረንጅን ሃሳቦች ጠቅልለው ይዘው ኢትዮጵያ ገብተው ገብተው ቀይ ኮከብ፣ ቼ ጉቬራ፣ ሶሻል ዲሞክራት፣ ሊበራል፣ ኮሪዶር፣ ስታንዳርዱን የጠበቀ፣ ስታንድአፕ ኮመዲ ሾው፣ ሴሌቦሪቲ፣ ሜክ ኦቨር፣ ሼፍ፣ አይዶል ቅብርጥሶ እያሉ በቃላት ጋጋታ ያወናብዱሃል። ይኸ ግልብና ልጥፍ የሆነ የፈረንጅን ባህል ባስታርዳይዝ የማድረግ አስተሳሰብ እስካልጠፋ ድረስ፣ ሃገራችን ከመከራ አትወጣም።
አይነምድሯ,

ሻእቢያን ሳታነሽ ካደርሽ ያምሻል አይደል... "ሻእቢያ" ሱስ ነው ስንል ያለምክንያት አይደለም:: እንደ ጭቃ የተጨማለቀው ውጥንቅጥ ፖለቲካችሁ እና ድህነታችሁ ውስጥ የውጭ አገር መንግስት እየጎተትሽ ጭቃው ላይ አትዶልችው... በምናብሽም ቢሆንም:: ራሳችሁን ቻሉ... እንጥፍጣፊ ሁላ

Abere
Senior Member
Posts: 14742
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Abere » 17 Aug 2025, 16:05

FỤkked-up,

:lol: ከመቼ ወዲህ ነው ደግሞ ሻዕብያ የውጭ አገር መንግስት የሆነው። :lol: በሳቅ እንድንዛናና ይመስላል። ሻዕብያ እኮ በኢትዮጵያን ዐይን ከተራ ሽፍታ ተለይቶ አይታይም። የድሀ ሰርግ ጡሩምባ የበዛዋል እንዳንል ለዚህ ጫጫታ ጭራሽ የመንግስትነት DNA የለም ኤርትራ ክ/ሀገር ውስጥ የፍየል እና የግመል ሌባ እንጅ።


Fed_Up wrote:
17 Aug 2025, 15:31


...እንደ ጭቃ የተጨማለቀው ውጥንቅጥ ፖለቲካችሁ እና ድህነታችሁ ውስጥ እየጎተትሽ ጭቃው ላይ አትዶልችው


Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 17 Aug 2025, 21:03

ቁናሳም ሻቦ
የዛሬ ሳምንት የጫንከው ቦንዳ ፣ ሳዋ ደረሰልህ እንዴ?
ዝንባም!


Fed_Up wrote:
17 Aug 2025, 15:31
Selam/ wrote:
17 Aug 2025, 09:02
ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ እነዚህ የወያኔ የሻዕቢያና የኦነግ-ሸኔ (trilateral evil) እንክርዳዶች በፈረንጅ ዕርኩስ መንፈስ እየተጋለቡ ያመጡብን እንጭጭ አስተሳሰብና ስርዓት ሃገሪቷን ማህለቅ እንዳሳጣት ቁልጭ አድርጎ አስቀምጦታል።

አውሮፓ ሲለምኑበት በነበረው አቁፋዳቸው ውስጥ የፈረንጅን ሃሳቦች ጠቅልለው ይዘው ኢትዮጵያ ገብተው ገብተው ቀይ ኮከብ፣ ቼ ጉቬራ፣ ሶሻል ዲሞክራት፣ ሊበራል፣ ኮሪዶር፣ ስታንዳርዱን የጠበቀ፣ ስታንድአፕ ኮመዲ ሾው፣ ሴሌቦሪቲ፣ ሜክ ኦቨር፣ ሼፍ፣ አይዶል ቅብርጥሶ እያሉ በቃላት ጋጋታ ያወናብዱሃል። ይኸ ግልብና ልጥፍ የሆነ የፈረንጅን ባህል ባስታርዳይዝ የማድረግ አስተሳሰብ እስካልጠፋ ድረስ፣ ሃገራችን ከመከራ አትወጣም።
አይነምድሯ,

ሻእቢያን ሳታነሽ ካደርሽ ያምሻል አይደል... "ሻእቢያ" ሱስ ነው ስንል ያለምክንያት አይደለም:: እንደ ጭቃ የተጨማለቀው ውጥንቅጥ ፖለቲካችሁ እና ድህነታችሁ ውስጥ የውጭ አገር መንግስት እየጎተትሽ ጭቃው ላይ አትዶልችው... በምናብሽም ቢሆንም:: ራሳችሁን ቻሉ... እንጥፍጣፊ ሁላ

Selam/
Senior Member
Posts: 16876
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Selam/ » 18 Aug 2025, 02:03

የራስህ ውብ ፊደል እያለህ የፈረንጅ ላቲን ላይ ሙጭጭ ማለት የማይድን የበታችነት ስሜትና የባርነት በሽታ መገለጫ ነው።


Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23315
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ፕ/ሮ ኃይሌ ገሪማ የአባቱ ልጅ - ቱስ ቱስ የኮሪዶር ካድሬዎችና ፍንዳታ ዘበናዮች አድምጡ!

Post by Fed_Up » 18 Aug 2025, 09:19

Selam/ wrote:
17 Aug 2025, 21:03
Abere wrote:
17 Aug 2025, 16:05
ሁለቱ የአዛውንት ቀልቃሎች,
ምድረ የሰው በላው ፈርጣጭ ደርግ ርዝራዥ የሻእቢያ ግርፎች

መቸ ነው እምትሞቱት.... ስኳሩና ደምብዛቱ አልገል ያላችሁ ቀረርቷም ሁላ:: እናንተ ካልሞታችሁ ኮተታሟ ኢትዮጵያ ኮተቷ ይራገፋል ማለት ዘበት ነው:: ምክንያቱም ቀንደኛ ኮተት የደርግ ርዝራዦች ስለሆናችሁ::

Post Reply