Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Dama
Member+
Posts: 6288
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ሰለሞን ባረጋ በጉብሬ ከተማ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ሊገነባ ነው በ300 ሚሊዮን ብር!

Post by Dama » 02 Aug 2025, 16:39

Horus wrote:
02 Aug 2025, 13:42
Odie, I think Barega is adjusted to sound Amara. It should have been Birega.

Horus
Senior Member+
Posts: 39892
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሰለሞን ባረጋ በጉብሬ ከተማ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ሊገነባ ነው በ300 ሚሊዮን ብር!

Post by Horus » 02 Aug 2025, 16:52

ዶማ፣
አንተኮ የምር በሽተኛ ነህ! ቢረጋ ምን ማለት ነው? ባረጋ ምን ማለት ነው? አንተ እራስህ ቃላቶቹን አታውቃቸውም ግ ን የማታውቀው ነገር ሁሉ ላንተ ጸረ አማራ ፖለቲካ መንፊያ ነው! ባረጋ የሚባል አማርኛ አለን? የለም! እንዲያም ቢረጋ ቢባል ላማርኛ የሚቀለው ። በሽተኛ! በኔ ግምት ቢረጋ አረጋ ማለት ነው ። ክስታኔ አርጋ ወይም አርጋው የምንለው ይመስላል። አርጋው ረጅሙ ለግላጋው ማለት ነው ። አርጋ ቁመት ፣ የቁመት ርዝመት ማለት ነው ። ባረጋ ግን በኔ ግምት በረካ ማለት ነው ምክኛቱም ይህ ትልቅ የ7 ቤቶች ስም ስለሆነ ። በረካ ማለት ከአረጋ በጣም የተለየ ነው ። በረካ የተባረከ ፣ የበረከተ ፣ የበዛ ፣ በረከት ፣ሃብታም ማለት ነው። አንተ ቱስ ቱስ ከጥላቻ በፊት መማርና ማወቅን ብታስቀድም በዚህ እድሜህ በተለይ!

Selam/
Senior Member
Posts: 16907
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰለሞን ባረጋ በጉብሬ ከተማ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ሊገነባ ነው በ300 ሚሊዮን ብር!

Post by Selam/ » 02 Aug 2025, 17:12

ባረጋ ይመቸዋ!

ግን አትሌቶች ሲባሉ ለምንድነው ሆቴል ቤት ብቻ የሚከፍቱት? በርግጥ ሃይሌ ወደ እርሻውም ወደ ቴክኖሎጂውም ሀብት አፍስሷል። ቀነኒሳም የስፖርት ማሰልጠኛ አቋቁሟል።

Post Reply