Re: ሰለሞን ባረጋ በጉብሬ ከተማ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ሊገነባ ነው በ300 ሚሊዮን ብር!
ዶማ፣
አንተኮ የምር በሽተኛ ነህ! ቢረጋ ምን ማለት ነው? ባረጋ ምን ማለት ነው? አንተ እራስህ ቃላቶቹን አታውቃቸውም ግ ን የማታውቀው ነገር ሁሉ ላንተ ጸረ አማራ ፖለቲካ መንፊያ ነው! ባረጋ የሚባል አማርኛ አለን? የለም! እንዲያም ቢረጋ ቢባል ላማርኛ የሚቀለው ። በሽተኛ! በኔ ግምት ቢረጋ አረጋ ማለት ነው ። ክስታኔ አርጋ ወይም አርጋው የምንለው ይመስላል። አርጋው ረጅሙ ለግላጋው ማለት ነው ። አርጋ ቁመት ፣ የቁመት ርዝመት ማለት ነው ። ባረጋ ግን በኔ ግምት በረካ ማለት ነው ምክኛቱም ይህ ትልቅ የ7 ቤቶች ስም ስለሆነ ። በረካ ማለት ከአረጋ በጣም የተለየ ነው ። በረካ የተባረከ ፣ የበረከተ ፣ የበዛ ፣ በረከት ፣ሃብታም ማለት ነው። አንተ ቱስ ቱስ ከጥላቻ በፊት መማርና ማወቅን ብታስቀድም በዚህ እድሜህ በተለይ!
አንተኮ የምር በሽተኛ ነህ! ቢረጋ ምን ማለት ነው? ባረጋ ምን ማለት ነው? አንተ እራስህ ቃላቶቹን አታውቃቸውም ግ ን የማታውቀው ነገር ሁሉ ላንተ ጸረ አማራ ፖለቲካ መንፊያ ነው! ባረጋ የሚባል አማርኛ አለን? የለም! እንዲያም ቢረጋ ቢባል ላማርኛ የሚቀለው ። በሽተኛ! በኔ ግምት ቢረጋ አረጋ ማለት ነው ። ክስታኔ አርጋ ወይም አርጋው የምንለው ይመስላል። አርጋው ረጅሙ ለግላጋው ማለት ነው ። አርጋ ቁመት ፣ የቁመት ርዝመት ማለት ነው ። ባረጋ ግን በኔ ግምት በረካ ማለት ነው ምክኛቱም ይህ ትልቅ የ7 ቤቶች ስም ስለሆነ ። በረካ ማለት ከአረጋ በጣም የተለየ ነው ። በረካ የተባረከ ፣ የበረከተ ፣ የበዛ ፣ በረከት ፣ሃብታም ማለት ነው። አንተ ቱስ ቱስ ከጥላቻ በፊት መማርና ማወቅን ብታስቀድም በዚህ እድሜህ በተለይ!
Re: ሰለሞን ባረጋ በጉብሬ ከተማ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ሊገነባ ነው በ300 ሚሊዮን ብር!
ባረጋ ይመቸዋ!
ግን አትሌቶች ሲባሉ ለምንድነው ሆቴል ቤት ብቻ የሚከፍቱት? በርግጥ ሃይሌ ወደ እርሻውም ወደ ቴክኖሎጂውም ሀብት አፍስሷል። ቀነኒሳም የስፖርት ማሰልጠኛ አቋቁሟል።
ግን አትሌቶች ሲባሉ ለምንድነው ሆቴል ቤት ብቻ የሚከፍቱት? በርግጥ ሃይሌ ወደ እርሻውም ወደ ቴክኖሎጂውም ሀብት አፍስሷል። ቀነኒሳም የስፖርት ማሰልጠኛ አቋቁሟል።