Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Dama
Member+
Posts: 6333
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Deport አል ማሪያም የተባለ ከርሳም ካድሬ!

Post by Dama » 25 May 2025, 08:56

You can not deport him. He deported himself. He never sets foot in Ethiopia for fear that he might be killed by Fano.

Abere
Senior Member
Posts: 14786
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Deport አል ማሪያም የተባለ ከርሳም ካድሬ!

Post by Abere » 25 May 2025, 11:14


አል ማሪያም የተባለ ሀፍረተ-ቢስ ዱርዬ እንኳን ህግ ሊማር ቀርቶ ህግ ባለበት ቦታ አልፎ የሚያውቅ አይመስልም። ተምሮ መሃይም ከመሆን እግዜር ይጠብቃችሁ። ትምህርት ለሰው ልጆች ችግር ፈች ክህሎት እና በጎ የባህርይ ለውጥ ካላመጣ ትምህርት ሳይሆን ንጹህ ሁኖ የተወለደውን የሰው ልጅ ወደ ወንጀለኝነት እና አሸባሪነት የሚቀይር ነው ማለት ነው። ብርሃኑ ነጋ እና አል-ማርያም እንድሁም ወዘተ ትምህርት ወደ ወንጀለኝነት አንጥሮ የቀየራቸው ናቸው።

Post Reply