Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 14673
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Selam/ » 31 Mar 2025, 08:44

ምን ዓይነት እሬሳ ነህ?

የትኛው የኢትዮጵያ ክፍል ነው ከጉራጌ ሃገር በተሻለ ያደገው? ጣልያን ከሰራው መሰረተ ልማት ውጪ ሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች የመጨረሻ ውዳቂዎች ነበሩ። አንድ ህብረተሰብ ባህሉን፣ እምነቱንና ቤተሰቡን አስተካክሎ መጠበቅ እስከቻለ ድረስ ያንተ የበደል ክስ መሰረት የሌለው የአናሳና ጉጥ ካድሬ ባዶ ጩኸት ነው። ወስፌ!


Dama wrote:
30 Mar 2025, 14:56
Ethiopia, therefore, has never been friendly to Gurage. Gurage remains most maligned ethnic group, marginalized and least developed region in Ethiopia, since the formation of present Ethiopia.

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 08:56

Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.

Selam/
Senior Member
Posts: 14673
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Selam/ » 31 Mar 2025, 08:59

አጭበርባሪ ጭልፊቱ 2025
Horus wrote:
30 Mar 2025, 22:05

ጉራጌዎች አስበው፣ ገምተው ፣ ዘይደው ፣ ልጆቻችንን ለማይረባ የግልል ሆያ ሆዬ አናስፈጅም ፤ ጉራጌ እንኳንስ ክልል ያለ አገር ፣ በስርዓት የሚኖረ ሰው ብለው ሲወስኑ የምቀበል እንጂ ከማንም አህያ ፈስ ተምሮ የሚገባ ጊደር አይደለም ጉራጌ! አንተ በራስህ ስለማትተማመን ክልል ክልል እየተባለ ሆያ የምትፈልግ ሰው ልትሆን ትችላለህ! 99% ጉራጌ እንዳንተ አያስብም!
አጭበርባሪ ጭልፊቱ 2022

Horus wrote:
10 Sep 2022, 02:06

ስለ ጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ስናነሳ ብዙ ውስጣዊ ነገሮችን ማወቅ አለብን ። የቻልኩትን ያክል ልንገርህ ።

አንድ፣
ጉራጌ የኢትዮጵያን መከላከያ ሃይል አለምንም ፖለቲካም ሆነ ፓርቲ ልዩነት ይደግፋል ። ለምሳሌ ይህን በምንልበት ሰዓት የብልጽግና ፓርቲ በጉራጌ የአገር ሽማግሎች ላይ ያደረጉት አሳፋሪና ቆሻሻ ብልግና ከዳር እስከ ዳር እያበገነው ለሰራዊቱ ሰንጋና በግ እያዋጣ ነው ። ይህ እንግዲህ የጉራጌ እውነተኛው ማንነት ነው ። ጉራጌ የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ማለት ነው ። ይህን የሰራዊት ድጋፍ ለአቢይ የተደረገ ድጋፍ አድርገህ አትየው ።

አቢይ ወጥቶ ጉራጌ ክልል ይገባዋል እስካላለ ድረስ እና በውስጥ ለውስጥ እነእርስቱን እየላከ ጉራጌን በድብቅ ማዳከም፣ መከፋፈል እስከ ቀጠለ ድረስ ጉራጌ ባቢይ ላይ እምነት አይኖረውም ።

ነገር ግን ብልጽግና ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ብሎም አቢይ አህመድ ሁሉንም በጉራጌ የሚያካሂዱት ጥቃት በምስጢር ስለሆነ የጉራጌ ሽማግሎች በጣም በጥንቃቄ ነው መምሪያ እየሰጡ ያሉት ። አንድ ቡድን በርግጥ የጉራጌ ጠላት መሆኑን ሳያረጋግጡ ወደ ውግዘት መግባት ስለማይወዱ፣ ያ ደሞ የጉራጌን ሴራ ከዘመናዊ ሕግ የላቀ የፍትህ ሰርዓት ያደረገው ኋሊቲው ስለሆነ በቋንቋ ደረጃ ዲፕሎማቲክ ሲሆኑ ታያለህ ።

ሌላው አሁን በአገር ሽማግሎች ተይዞ ያለው የምዕራብ እና ምስራቅ ጉራጌ የውስጥ ጉዳይ ነው ። ይህ በትክክል ባስቸኳይ መፈታት ያለበት የዋና ከተማ፣ የልማት ስርጭት፣ የስልጣን ክፍፍል፣ የጉራጌ ቋንቋዎች እጣ ፈንታ ( ወደ አንድ ይጠቃለሉ ወይስ ሁሉም ተለያይተው ይደጉና የስነጽሁፍ ቋንቋዎች ይሁኑ የሚለው ናቸው ። ለምሳሌ ክለስተር ብንሆን የብልጽግና መጠቀሚያ የሆኑት እዚህ ውስጥያሉት ጥቂቶች ናቸው ።

ሌሎች የሴም ጎሳ ሳይሆኑ የኩሺቲክ ቋንቋ ተናጋሪ ግን በኑሮና በጋብቻ ከጉራጌ ጋር የተዋሃዱ እንደ ቀቤና ማረቆ ያሉት የርሳቸው ማንነት ፍላጎት ስላላቸው ጉራጌ ክልል ምሆኑን ይፈራሉ ። የኔ አቋም ቀቤናና መረቆ ጉራጌ ክልል ወስጥ መሆን ካልፈለጉ መብታቸው ነው ። ነገር ግን ብልጽግና እነሱን ተጠቅሞ ጉራጌን ማምከን ይፈልጋል።

እናም አቢይን የሚደግፉ ጉራጌዎች አሉ ያልከው ከነዚህ የወጡት ናቸው ። አቢይን የሚደግፉ ጉራጌዎች ኖሩም አልኖሩ ጉራጌ ክልል መሆን የለበትም የሚል አንድ ጉራጌ ባገርም ባለምም የለም ።

ለዚህ ነው አሁን ደቡብ ሸዋ ብለው ሊጠሩት ያዘጋጁት የስልጤ ሃዲያ ከምባታ ጥምባሮ ፣ የምና 'ጉራጌ' አለምንም ሬፈረንደም በመንግስት ትዕዛዝ አዲስ ስምና ህግ ተጽፎለት በ90 ቀን ለታወጅ የተወሰነው ።

እነወላይታና ጋሞ ከልሰተር እንሁን ስላሉ ለይምሰል እነሱ በብርቱካን ሚደቅሳ ሬፈረንደም ያደርጋሉ ። እንደዚህ ያለ ቀልድና የጉልበተኛ ግፍ ነው እየተሰራ ያለው ።

ግን እመነኝ አቢይና ፓርቲው በዚህ እብሪትና እብደት ከቀጠሉ በሚቀጥሉት 3 አመታት የተለየ የጉራጌ ፖለቲካ ለማየት ተዘጋጅ ! ይህን ንቀትና ስድብ የጉራጌ ሕዝብ በቀላሉ እያየው እንዳይመስልህ! ጉራጌ በነቂስ እጅግ እጅግ አዝኗል ተቆጥቷል ! ከሽማግሎች ትዕዛዝ የሚወጣ ሕዝብና ወጣት ስላልሆነ እነሱ ካቢይ ጋር ምን እንደ ሚያደርጉ እየጠበቀ ነው እንጂ ጉራጌ በፍጹም በፍጹም ክለስተር አይሆንም!![/b]

Abere
Senior Member
Posts: 13357
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Abere » 31 Mar 2025, 09:02

Dama,

Appeal all your complains to Berhanu Nega :mrgreen: He can make Gurage-Land all Corridor Development.በኮሪደር ልማት ሞልታ ትጥለቀለቃለች። ብቻ የኮሪደር ጎርፍ አጣጥቦ ወረሙማ ሀይቅ ወሰዳት ብለህ እንዳት ጮህ። :lol:

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 09:03

Odie wrote:
31 Mar 2025, 08:21
Horus wrote:
30 Mar 2025, 23:27
Odie wrote:
30 Mar 2025, 22:37
i
Horus wrote:
30 Mar 2025, 22:05
ኦዴ የተባልክ አሳዳጊ የበደለህ፡
እኔ ላልሰድብህ ብዙ ብዙ ግዜ ታግሼሃለሁ። አሁን ግን ራስክን የማታከብር ግንድ የተበጠሰ ሰው መሆንክን ተቀብያለሁ ። ጉራጌ ክልል እንዳይሆን ያደረጋችሁት እናንተ ናችሁ ። የናኘ አድር ባይ የመለስ አለቅላቂዎች ናቸው የነሱን ክላን በመጥቀም ጉራጌን ከፋፍለው ታላዉን የመስቃን እና ክስታኔ ጭለማ ውስጥ ትተው ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ጉራጌን ለዚህ ያበቁ ።

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከስንት አመት በኋላ ሲጀመር አንድ ካምፐሱ ቡታጀራ ይሁን ስንል አይሆንም ያላችሁት ስግብግብ ራስ ወዳዶች እናንተ ናችሁ። ጉራጌን የከፋፈለ የ7 ቤት ወያኔ ነው። አሁን አንተ በፈሰሰ ዉሃ ላይ ታለቅሳለሕ እኔ ጉራጌ ነገ ተነስቶ አንድ የጉራጌ ክልል ልሁን ቢላ ደጋፊው ነኝ ። ነገር ግ ን እኔ እንዳንተ ጥራዝ ነጠቅ ከሕዝቤ ዊዝደምና ሴራ ውጭ እዚም እዛም የምዘል ወፍ አራሽ አይደለሁም ። ሕዝቤ ፣ አባቶቼ ይህ ነው የሚበጀን ሲሉ የምታዘዝ ቱባው ጉራጌ ነኝ።

ጉራጌዎች አስበው፣ ገምተው ፣ ዘይደው ፣ ልጆቻችንን ለማይረባ የግልል ሆያ ሆዬ አናስፈጅም ፤ ጉራጌ እንኳንስ ክልል ያለ አገር ፣ በስርዓት የሚኖረ ሰው ብለው ሲወስኑ የምቀበል እንጂ ከማንም አህያ ፈስ ተምሮ የሚገባ ጊደር አይደለም ጉራጌ! አንተ በራስህ ስለማትተማመን ክልል ክልል እየተባለ ሆያ የምትፈልግ ሰው ልትሆን ትችላለህ! 99% ጉራጌ እንዳንተ አያስብም!

ጉራጌ ለታች ውስከ ላይ የተማረና የሚማር ፣ የሚነግድ፣ የምከብር ፣ በማንኛውም መስክ ታዳዲና ምሳሌ ብልህ ኢንዱስቲየስ ሕዝብ ነው ። ጉራጌ ክልል ባለመሆኑ እንደ ሕ ዝ ብ በእድገት ደረጃ ከሌላው ክልል ከሆነው ጎሳ ያጣውን ነገር እስቲ አንድ ሁለት ብለህ ዘርዝር! ዛሬ ዛሬ የፒያሳን ሱቆች ከአዳነች አቤቤ በመግዛት ላይ ያለው ጉራጌ ነው ።

በቃ አንተ ድራማ ነው የምትፈልገው ! ጉራጌ እድገት ነው የሚፈልገው! ይህም ሆነ ያ ሕዝብ የሚለው ተቀብለው በሴራ የማትኖር ጉራጌ ሂድና ሌላ ነገር ሁን እንጂ በጉራጌ ውስጥ መሆን አትችልም ።

እናም ነጋ ጠባ ጉራጌን ማንቋሸሽ (እራስክን ማንቋሸሽ) አቁም! አንተ ግለሰብ ነህ! አንተ ስለ መላው ጉራጌም ምንም አታውቅም! አንድ የጉራጌ መሰረታዊ ጥቅምና ፍላጎት ምንድን ነው ብትባል እንኳ መልስ የለህም ። ሃሪና ሜሪ ክልል ክልል ስላሉ አንተም ጉራጌ ሁሉ ክልል ክልል ያለ ይመስልሃል። ጉራጌ ክልል ያልሆነው ማጆሪቲ ክልል መሆን ክልል ለመሆን ከሚከፈለው ዋጋ በታች አድርጎ ስላየው ነው፣

ጉራጌ እጅግ እጅግ ዋይዝ ሕዝብ ነው ። አንተ ነው ጥሬና ግርድፍ! ለዚህ ድጋግሜ ስለ ግንድህ ተበጥሷል የምልህ ። ተረጋጋና የጉራጌ መሰረታዊ ጥቅም ምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ መልስ!

በመጨረሻም በኢትዮጵያ ላይ ስላለኝ የኢትዮጵያ ብሄረተኘነት ላይ የባለጌ ስድብክን አቁም! ጉራጌ ምን እና ማን እንደ ሆነ ብታውቅ ይህ ይገባህ ነበር። ጎበዝ ከሆንክ ጎጃም ሄደህ ፋኖ ሁን! ወይም ወለጋ ሄደህ ኦላ ሁን! ወይም መቀሌ ሄደህ ወያኔ ሁን! ጉራጌን መስደብ አቁም ! በቃ!
ጉራጌ እንዲህ ነው እንዲያ እያልክ ጉራ ትቸረችርና ወደ ስድብህ ትሄዳለህ!!
ሲነጋ ደግሞ ኮሪደርህን ትለጥፋለህ!
ወሬ የማን ቤት ይስራል?
የምትደግፈው የበሻሻው ስው ምን ስላረገልህ ነው? እንደሽንኩርት የተከታተፈችዋ ኢትዮዽያ ኢትዮዽያ ስላለ? ህዝብ በድሮን ስለተመታ ነው? ሬፕና እገዳ በድጋፍ ስለበረከተ ነው? ሶዶና መስቃን ቢዝነስ ስላገኘ ነው? ለምንድነው ሶዶ ከተጣመመ ንግግሩ ጋር ሳይሆን አንደኛ ጉራጌና ኢትዮዽያዊ ለመምስል የራሱን ታሪክ እንደሌላው አስመስሎ የሚያቀርበው? ቢዝነስ ተገኝቶ ነው 360 ዲግሪ የዞራችሁትና እተገደላችሁ የኦነግ ደጋፊ የሆናችሁት? የጉራጌ ክልልነት ጉዳይ ለምን ቀብረኸው የኮሪደር አጨብጫቢ ሆንክ?
ለዚህ ነው ጉራጌ አገልጋይ ነው አንድ መሆን አይችልም በጥቅም ከፋፍለውታል ያልኩት:: ካመመህ ቻለው:: እውነቱን ተናግሮ የመሽበት ማደር ነው:: ገበረ ስጋ ፈተፈተ ስጋ የለም:: ሶማሌ እንዳለው:: እንግዲህ እኔ አልሳደብም እንደካድሬነትህ ተሳድበህ ሂድ!!
አትጫወት ከልጅ ይወጋሃል በእንጨት ይባል የለ? ጥፋቱ የኔ አንተን ሰው ብዬ መልስ መስጠቴ! ንፍጣም ጨቅላ! ስለ ጎሪደር ሂድና ጀፎረል ላይ የነበሩትን አባቶችህን ስደባቸው! አንተ ወራዳ ዱርዬ ነህ! አንተ ሥራ እንኳን ያለህ ሰው አይደለህም ኮሪደርን ለመስደብ!

ነጋዴ!
ድሮም ክስታኔ ብሎ አገልጋይ እንጂ ጉራጌ የለም!
አንተ ትልቅ ስው ሆነህ እኔን ልጅ ታስመስላለህ? አለኝ ለምትለው ወረቀትህ ያህል ራስህን የማታከብር የወረድክ የአብይ እግር አጣቢ ካድሬ!
በል እንደለማኝ ተሳደብና ሄደህ ፋናና ኢቲቪ እያመጣህ ለጥፍ ለሚስጡህ ሳንቲም! አስዳቢ!
ድሮም ሶዶ አማራ መሆን ሲፈልግ ራሱን ክስታኔ ይላል ከጋላ ሲወግን ሶዶ ይሆናል:: አሁን ሶዶ ሆኖ እየነገደ ነው!
ስው የሚታዘብህ አንተን እንጂ እኔን አይደለም:: እኔ ለማንም አላጨበጭብም የተገፋ ለመስለኝ እንጂ!
ስንቴ ነው የምትቀያየረው? በጉራጌ ስም መነገድህ አቁም:: የሶዶን ምናምን እየለጠፍክ በጉራጌ ስም አትነግድ:: ጉራጌ ክስታኔ አይደለም:: በጣም ዳይቨርስ ህዝብና local cultural twist ያለው በጋላው ሶዶ ባህል ብቻ የማይወከል ነው!!
ከአንተ ጋር ክፍ ዝቅ እዚህ ይብቃ:: Inflated self centered empty person. ከኢሃፓ ትራፊ የሚሻል አይወጣም!!
Odie the Chimp!
Time to check in a mental clinic. Hatred is a sickness. Perhaps acquired, perhaps badly raised to hate, no matter how you became so hateful of everyone, you have to be treated so that you live and live others. If not, not anybody else but you will have a very unhappy and sad life.

Selam/
Senior Member
Posts: 14673
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Selam/ » 31 Mar 2025, 09:04

ጉጥ
አንተ ሸለምጥማጥነትን እንጂ የትኛውንም ጎሳን አትወክልም።
ቅራቅንቦ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 08:56
Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.

Odie
Member
Posts: 3180
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Odie » 31 Mar 2025, 09:09

Dama wrote:
31 Mar 2025, 09:03
Odie wrote:
31 Mar 2025, 08:21
Horus wrote:
30 Mar 2025, 23:27
Odie wrote:
30 Mar 2025, 22:37
i
Horus wrote:
30 Mar 2025, 22:05
ኦዴ የተባልክ አሳዳጊ የበደለህ፡
እኔ ላልሰድብህ ብዙ ብዙ ግዜ ታግሼሃለሁ። አሁን ግን ራስክን የማታከብር ግንድ የተበጠሰ ሰው መሆንክን ተቀብያለሁ ። ጉራጌ ክልል እንዳይሆን ያደረጋችሁት እናንተ ናችሁ ። የናኘ አድር ባይ የመለስ አለቅላቂዎች ናቸው የነሱን ክላን በመጥቀም ጉራጌን ከፋፍለው ታላዉን የመስቃን እና ክስታኔ ጭለማ ውስጥ ትተው ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ጉራጌን ለዚህ ያበቁ ።

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከስንት አመት በኋላ ሲጀመር አንድ ካምፐሱ ቡታጀራ ይሁን ስንል አይሆንም ያላችሁት ስግብግብ ራስ ወዳዶች እናንተ ናችሁ። ጉራጌን የከፋፈለ የ7 ቤት ወያኔ ነው። አሁን አንተ በፈሰሰ ዉሃ ላይ ታለቅሳለሕ እኔ ጉራጌ ነገ ተነስቶ አንድ የጉራጌ ክልል ልሁን ቢላ ደጋፊው ነኝ ። ነገር ግ ን እኔ እንዳንተ ጥራዝ ነጠቅ ከሕዝቤ ዊዝደምና ሴራ ውጭ እዚም እዛም የምዘል ወፍ አራሽ አይደለሁም ። ሕዝቤ ፣ አባቶቼ ይህ ነው የሚበጀን ሲሉ የምታዘዝ ቱባው ጉራጌ ነኝ።

ጉራጌዎች አስበው፣ ገምተው ፣ ዘይደው ፣ ልጆቻችንን ለማይረባ የግልል ሆያ ሆዬ አናስፈጅም ፤ ጉራጌ እንኳንስ ክልል ያለ አገር ፣ በስርዓት የሚኖረ ሰው ብለው ሲወስኑ የምቀበል እንጂ ከማንም አህያ ፈስ ተምሮ የሚገባ ጊደር አይደለም ጉራጌ! አንተ በራስህ ስለማትተማመን ክልል ክልል እየተባለ ሆያ የምትፈልግ ሰው ልትሆን ትችላለህ! 99% ጉራጌ እንዳንተ አያስብም!

ጉራጌ ለታች ውስከ ላይ የተማረና የሚማር ፣ የሚነግድ፣ የምከብር ፣ በማንኛውም መስክ ታዳዲና ምሳሌ ብልህ ኢንዱስቲየስ ሕዝብ ነው ። ጉራጌ ክልል ባለመሆኑ እንደ ሕ ዝ ብ በእድገት ደረጃ ከሌላው ክልል ከሆነው ጎሳ ያጣውን ነገር እስቲ አንድ ሁለት ብለህ ዘርዝር! ዛሬ ዛሬ የፒያሳን ሱቆች ከአዳነች አቤቤ በመግዛት ላይ ያለው ጉራጌ ነው ።

በቃ አንተ ድራማ ነው የምትፈልገው ! ጉራጌ እድገት ነው የሚፈልገው! ይህም ሆነ ያ ሕዝብ የሚለው ተቀብለው በሴራ የማትኖር ጉራጌ ሂድና ሌላ ነገር ሁን እንጂ በጉራጌ ውስጥ መሆን አትችልም ።

እናም ነጋ ጠባ ጉራጌን ማንቋሸሽ (እራስክን ማንቋሸሽ) አቁም! አንተ ግለሰብ ነህ! አንተ ስለ መላው ጉራጌም ምንም አታውቅም! አንድ የጉራጌ መሰረታዊ ጥቅምና ፍላጎት ምንድን ነው ብትባል እንኳ መልስ የለህም ። ሃሪና ሜሪ ክልል ክልል ስላሉ አንተም ጉራጌ ሁሉ ክልል ክልል ያለ ይመስልሃል። ጉራጌ ክልል ያልሆነው ማጆሪቲ ክልል መሆን ክልል ለመሆን ከሚከፈለው ዋጋ በታች አድርጎ ስላየው ነው፣

ጉራጌ እጅግ እጅግ ዋይዝ ሕዝብ ነው ። አንተ ነው ጥሬና ግርድፍ! ለዚህ ድጋግሜ ስለ ግንድህ ተበጥሷል የምልህ ። ተረጋጋና የጉራጌ መሰረታዊ ጥቅም ምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ መልስ!

በመጨረሻም በኢትዮጵያ ላይ ስላለኝ የኢትዮጵያ ብሄረተኘነት ላይ የባለጌ ስድብክን አቁም! ጉራጌ ምን እና ማን እንደ ሆነ ብታውቅ ይህ ይገባህ ነበር። ጎበዝ ከሆንክ ጎጃም ሄደህ ፋኖ ሁን! ወይም ወለጋ ሄደህ ኦላ ሁን! ወይም መቀሌ ሄደህ ወያኔ ሁን! ጉራጌን መስደብ አቁም ! በቃ!
ጉራጌ እንዲህ ነው እንዲያ እያልክ ጉራ ትቸረችርና ወደ ስድብህ ትሄዳለህ!!
ሲነጋ ደግሞ ኮሪደርህን ትለጥፋለህ!
ወሬ የማን ቤት ይስራል?
የምትደግፈው የበሻሻው ስው ምን ስላረገልህ ነው? እንደሽንኩርት የተከታተፈችዋ ኢትዮዽያ ኢትዮዽያ ስላለ? ህዝብ በድሮን ስለተመታ ነው? ሬፕና እገዳ በድጋፍ ስለበረከተ ነው? ሶዶና መስቃን ቢዝነስ ስላገኘ ነው? ለምንድነው ሶዶ ከተጣመመ ንግግሩ ጋር ሳይሆን አንደኛ ጉራጌና ኢትዮዽያዊ ለመምስል የራሱን ታሪክ እንደሌላው አስመስሎ የሚያቀርበው? ቢዝነስ ተገኝቶ ነው 360 ዲግሪ የዞራችሁትና እተገደላችሁ የኦነግ ደጋፊ የሆናችሁት? የጉራጌ ክልልነት ጉዳይ ለምን ቀብረኸው የኮሪደር አጨብጫቢ ሆንክ?
ለዚህ ነው ጉራጌ አገልጋይ ነው አንድ መሆን አይችልም በጥቅም ከፋፍለውታል ያልኩት:: ካመመህ ቻለው:: እውነቱን ተናግሮ የመሽበት ማደር ነው:: ገበረ ስጋ ፈተፈተ ስጋ የለም:: ሶማሌ እንዳለው:: እንግዲህ እኔ አልሳደብም እንደካድሬነትህ ተሳድበህ ሂድ!!
አትጫወት ከልጅ ይወጋሃል በእንጨት ይባል የለ? ጥፋቱ የኔ አንተን ሰው ብዬ መልስ መስጠቴ! ንፍጣም ጨቅላ! ስለ ጎሪደር ሂድና ጀፎረል ላይ የነበሩትን አባቶችህን ስደባቸው! አንተ ወራዳ ዱርዬ ነህ! አንተ ሥራ እንኳን ያለህ ሰው አይደለህም ኮሪደርን ለመስደብ!

ነጋዴ!
ድሮም ክስታኔ ብሎ አገልጋይ እንጂ ጉራጌ የለም!
አንተ ትልቅ ስው ሆነህ እኔን ልጅ ታስመስላለህ? አለኝ ለምትለው ወረቀትህ ያህል ራስህን የማታከብር የወረድክ የአብይ እግር አጣቢ ካድሬ!
በል እንደለማኝ ተሳደብና ሄደህ ፋናና ኢቲቪ እያመጣህ ለጥፍ ለሚስጡህ ሳንቲም! አስዳቢ!
ድሮም ሶዶ አማራ መሆን ሲፈልግ ራሱን ክስታኔ ይላል ከጋላ ሲወግን ሶዶ ይሆናል:: አሁን ሶዶ ሆኖ እየነገደ ነው!
ስው የሚታዘብህ አንተን እንጂ እኔን አይደለም:: እኔ ለማንም አላጨበጭብም የተገፋ ለመስለኝ እንጂ!
ስንቴ ነው የምትቀያየረው? በጉራጌ ስም መነገድህ አቁም:: የሶዶን ምናምን እየለጠፍክ በጉራጌ ስም አትነግድ:: ጉራጌ ክስታኔ አይደለም:: በጣም ዳይቨርስ ህዝብና local cultural twist ያለው በጋላው ሶዶ ባህል ብቻ የማይወከል ነው!!
ከአንተ ጋር ክፍ ዝቅ እዚህ ይብቃ:: Inflated self centered empty person. ከኢሃፓ ትራፊ የሚሻል አይወጣም!!
Odie the Chimp!
Time to check in a mental clinic. Hatred is a sickness. Perhaps acquired, perhaps badly raised to hate, no matter how you became so hateful of everyone, you have to be treated so that you live and live others. If not, not anybody else but you will have a very unhappy and sad life.
የላሃጫም ጋሩማ ልጅ!
የጋላ አህያ!
አናፋ!

ethiopianunity
Member+
Posts: 9838
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by ethiopianunity » 31 Mar 2025, 09:18

Eprp started by Eplf attracted many in Southern region, particularly Gurages of certain tribes. First off,l believe Ethiopia is mix of all ethnics. Today we are diverting attention our ethnics, saying from this to this, it is Oromiya, Amara bs, was/ is designed by colonialists, implemented by their mercinaries, LFs. Then within the region, they will cleanse each other just like what is happening now Olf cleansing Amara, Gurage, Welayta, etc if they don’t accept Oromiffa and Oromo culture. Inside Amara the LFs descendants creating Agew, Kimant, vs Amara so on. These regions are fulfilling the dreams of LFs and colonialists through PP. Seriously, Gurages who joined Eprp, were the most slaughtered by Derg. The rest of in Eprp ( including other ethnics) ended up being the slave of LFs, whom most were annihilated by Shabia and Tplf and Olf, the rest remained such as Andargachew Tsige, Yared Tibebu, the disgusting Tamrat Layne, etc. Yes Girma W Giorgis the fat greedy pig who became the yes man of Meles and Tplf because his wife was Shabia. Many Ethiopians who cow tow to LFs are married to LFs ethnics to keep them in check. My point is Gurage has been betrayed and deceived since the formation of Eprp. The Eprp still lives on and is movement. What is their main goal ? What is their plan? They are still the slaves of LFs.
Last edited by ethiopianunity on 31 Mar 2025, 09:49, edited 1 time in total.

Odie
Member
Posts: 3180
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Odie » 31 Mar 2025, 09:41

ethiopianunity wrote:
31 Mar 2025, 09:18
Eprp started by Eplf attracted many in Southern region, particularly Gurages of certain tribes. First off,l believe Ethiopia is mix of all ethnics. Today we are diverting attention our ethnics, saying from this to this, it is Oromiya, Amara bs, was/ is designed by colonialists, implemented by their mercinaries, LFs. Then within the region, they will cleanse each other just like what is happening now Olf cleansing Amara, Gurage, Welayta, etc if they don’t accept Oromiffa and Oromo culture. Inside Amara the LFs descendants creating Agew, Kimant, vs Amara so on. These regions are fulfilling the dreams of LFs and colonialists through PP. Seriously, Gurages who joined Eprp, were the most slaughtered by Derg. The rest of in Eprp ( including other ethnics) ended up being the slave of LFs, whom most were annihilated by Shabia and Tplf and Olf, the rest remained such as Asmnew Tsige, Yared Tibebu, the disgusting Tamrat Layne, etc. Yes Girma W Giorgis the fat greedy pig who became the yes man of Meles and Tplf because his wife was Shabia. Many Ethiopians who cow tow to LFs are married to LFs ethnics to keep them in check. My point is Gurage has been betrayed and deceived since the formation of Eprp. The Eprp still lives on and is movement. What is their main goal ? What is their plan? They are still the slaves of LFs.
True :mrgreen:

ethiopianunity
Member+
Posts: 9838
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by ethiopianunity » 31 Mar 2025, 09:59

Every ethnics barking since the power of LFs is not genuine! Dama is that fake ethnic. Through victimhood is how colonialists/ globalists via LFs continue to destroy once united and peaceful nations. Of course, no nation is perfect in their system of governance, in fact the cause of Barbgovernance is always outside influence. With the right leadership and establishment of true constitution, all the affected people will be solved. After god, the supreme of a nation should be the true constitution, Not the current LFs and colonialist constitution on Ethiopia. Colonialist Brit is the one who trained army of Oromiya, Debub, Amara, etc it is laughable! Because She is expecting us and looking forward ,to fight each other!

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 14:23

Abere wrote:
31 Mar 2025, 09:02
Dama,

Appeal all your complains to Berhanu Nega :mrgreen: He can make Gurage-Land all Corridor Development.በኮሪደር ልማት ሞልታ ትጥለቀለቃለች። ብቻ የኮሪደር ጎርፍ አጣጥቦ ወረሙማ ሀይቅ ወሰዳት ብለህ እንዳት ጮህ። :lol:
Why does it hurt you if I claim Gurage has been marginalized and neglected? You're not an Ethiopian gov and have had no obligations to be an irresponsible politician?

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 14:28

Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 09:04
ጉጥ
አንተ ሸለምጥማጥነትን እንጂ የትኛውንም ጎሳን አትወክልም።
ቅራቅንቦ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 08:56
Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.
STD spreader sher*muta. You know nothing. Yet, you have the courage to jump in and run your mouth. Useless biT*ch!
Last edited by Dama on 31 Mar 2025, 14:38, edited 2 times in total.

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 14:37

Qletam odie the chimp. Now you have a badge of honor. You're Yamara Ahiya!
This one in the link.


Abere
Senior Member
Posts: 13357
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Abere » 31 Mar 2025, 16:17

You brought up for discussion, I shared with you my suggestion to reach out to Berhanu Nega who can lobby and get the job done. He could have helped addressing Gurage's drinking water need; but he asked Shimelis Abdissa to OBN TV transmissions and Oromiffa as Gurage's school language.

Have you heard of the story of የጉራጌ መንገድ ልማት during the Emperor's era. Gurage's business in the Emperor era flourished all over ( Jimma, Agaro, Shashemene, Dire-Dawa, Awassa, Hararar, Addis Ababa, etc.). Even in Derg. When TPLF occupied Ethiopia, as Gurage population is larger than Tigre and Woyane knew Gurage with that population are so wealthy and would be the third largest in population size, they dismantled Gurage and Gurage Businesses. TPLF gave away huge part of Gurage to Orommuma. Have you heard that Gurage businesses ( hotels) found a stranger in their premises asking them that business is Oromo's business, because everything in there is for Oromos- as TPLF's rule.

---- Now, OLF is doing the same. If you have the courage raise arms like Fano or do approach someone who is OLF's ውታፍ ነቃይ

Otherwise it is question without an answer.
:mrgreen:



Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:23
Abere wrote:
31 Mar 2025, 09:02
Dama,

Appeal all your complains to Berhanu Nega :mrgreen: He can make Gurage-Land all Corridor Development.በኮሪደር ልማት ሞልታ ትጥለቀለቃለች። ብቻ የኮሪደር ጎርፍ አጣጥቦ ወረሙማ ሀይቅ ወሰዳት ብለህ እንዳት ጮህ። :lol:
Why does it hurt you if I claim Gurage has been marginalized and neglected? You're not an Ethiopian gov and have had no obligations to be an irresponsible politician?

Odie
Member
Posts: 3180
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Odie » 31 Mar 2025, 16:20

Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:37
Qletam odie the chimp. Now you have a badge of honor. You're Yamara Ahiya!
This one in the link.

አንተ savage ሉምቡጣም
አይበቃህም?
ጭቅጭቅ ቀልብህ እንደሆነ አውቃለሁ
ጋላ-ሃድያ ዲቃላ
እብድ አይደለህ ሁሉን የምትጨቀጭቅ?
በል ብቻህን ለፍልፍ!

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 16:28

Abere wrote:
31 Mar 2025, 16:17
You brought up for discussion, I shared with you my suggestion to reach out to Berhanu Nega who can lobby and get the job done. He could have helped addressing Gurage's drinking water need; but he asked Shimelis Abdissa to OBN TV transmissions and Oromiffa as Gurage's school language.

Have you heard of the story of የጉራጌ መንገድ ልማት during the Emperor's era. Gurage's business in the Emperor era flourished all over ( Jimma, Agaro, Shashemene, Dire-Dawa, Awassa, Hararar, Addis Ababa, etc.). Even in Derg. When TPLF occupied Ethiopia, as Gurage population is larger than Tigre and Woyane knew Gurage with that population are so wealthy and would be the third largest in population size, they dismantled Gurage and Gurage Businesses. TPLF gave away huge part of Gurage to Orommuma. Have you heard that Gurage businesses ( hotels) found a stranger in their premises asking them that business is Oromo's business, because everything in there is for Oromos- as TPLF's rule.

---- Now, OLF is doing the same. If you have the courage raise arms like Fano or do approach someone who is OLF's ውታፍ ነቃይ

Otherwise it is question without an answer.
:mrgreen:



Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:23
Abere wrote:
31 Mar 2025, 09:02
Dama,

Appeal all your complains to Berhanu Nega :mrgreen: He can make Gurage-Land all Corridor Development.በኮሪደር ልማት ሞልታ ትጥለቀለቃለች። ብቻ የኮሪደር ጎርፍ አጣጥቦ ወረሙማ ሀይቅ ወሰዳት ብለህ እንዳት ጮህ። :lol:
Why does it hurt you if I claim Gurage has been marginalized and neglected? You're not an Ethiopian gov and have had no obligations to be an irresponsible politician?
So, according to your reasoning, Gurage was treated better during the emperor's reign and impoverished and broken up during TPLF/PP reigns, you don't to hear about it. Really? You did not want to hear Gurage was marginalized and impoverished during tplf/pp?

Selam/
Senior Member
Posts: 14673
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Selam/ » 31 Mar 2025, 18:47

አንተ ጨባጣ ከይሶ
የራስህን የአናሳነት ችግር የጉራጌ ህዝብ ላይ ወስደህ አትለጥፍ። ከግለሰቦች ውጪ፣ የትኛውም ጎሳ የተለየ ጥቅም በንጉሱም በደርግም ጊዜ አላገኘም። ድውይ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:28
Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 09:04
ጉጥ
አንተ ሸለምጥማጥነትን እንጂ የትኛውንም ጎሳን አትወክልም።
ቅራቅንቦ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 08:56
Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.
STD spreader sher*muta. You know nothing. Yet, you have the courage to jump in and run your mouth. Useless biT*ch!

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 20:23

Odie wrote:
31 Mar 2025, 16:20
Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:37
Qletam odie the chimp. Now you have a badge of honor. You're Yamara Ahiya!
This one in the link.

አንተ savage ሉምቡጣም
አይበቃህም?
ጭቅጭቅ ቀልብህ እንደሆነ አውቃለሁ
ጋላ-ሃድያ ዲቃላ
እብድ አይደለህ ሁሉን የምትጨቀጭቅ?
በል ብቻህን ለፍልፍ!
Fu*ck your mom who raised to be such a hateful monster! She gave birth to a devil and raised you as a venomous snake. F*ck your mom.
Yamara butchilla!!
qletam!
Charlatan!
An unread idiot. An uneducated dingai
Leba!!
Last edited by Dama on 31 Mar 2025, 20:27, edited 1 time in total.

Dama
Member
Posts: 3673
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Dama » 31 Mar 2025, 20:27

Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 18:47
አንተ ጨባጣ ከይሶ
የራስህን የአናሳነት ችግር የጉራጌ ህዝብ ላይ ወስደህ አትለጥፍ። ከግለሰቦች ውጪ፣ የትኛውም ጎሳ የተለየ ጥቅም በንጉሱም በደርግም ጊዜ አላገኘም። ድውይ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:28
Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 09:04
ጉጥ
አንተ ሸለምጥማጥነትን እንጂ የትኛውንም ጎሳን አትወክልም።
ቅራቅንቦ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 08:56
Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.
STD spreader sher*muta. You know nothing. Yet, you have the courage to jump in and run your mouth. Useless biT*ch!
Anhci shermu*ta! Don't me sick!
Ignorant bi@tch. Tampon!

Selam/
Senior Member
Posts: 14673
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Ethiopia and Gurage relationship was established by POWs and traitors

Post by Selam/ » 31 Mar 2025, 20:53

አንተ ምድር ቆፋሪ ፍልፍል፤ እንደ ጤነኛ ሰው ቆመህ መሄድ የማትችል አናሳ ስለሆንክ ሌላው ህዝብም እንዳንተ መሬት ላይ የሚሳብ ይመስልሃል።
ዓይጥ!


Dama wrote:
31 Mar 2025, 20:27
Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 18:47
አንተ ጨባጣ ከይሶ
የራስህን የአናሳነት ችግር የጉራጌ ህዝብ ላይ ወስደህ አትለጥፍ። ከግለሰቦች ውጪ፣ የትኛውም ጎሳ የተለየ ጥቅም በንጉሱም በደርግም ጊዜ አላገኘም። ድውይ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 14:28
Selam/ wrote:
31 Mar 2025, 09:04
ጉጥ
አንተ ሸለምጥማጥነትን እንጂ የትኛውንም ጎሳን አትወክልም።
ቅራቅንቦ!

Dama wrote:
31 Mar 2025, 08:56
Anchi qimenya. Never befriended and never disappointed you. Why sick me out for your HIV infection.

I am straight from Gurage, born and raised there. When I said Gurage was the most neglected region of Ethiopia, I meant objectively. So neglected by Ethiopia, people contribute money to build grade schools for children, build roads. There has never been Ethio gov projects in Gurage. Nada. Trust me my friend. I am a barefoit Gurage like father and grandfatger. No shoes. Forget about socks. Gurage is that poor and negelcted.
STD spreader sher*muta. You know nothing. Yet, you have the courage to jump in and run your mouth. Useless biT*ch!
Anhci shermu*ta! Don't me sick!
Ignorant bi@tch. Tampon!

Post Reply