Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 9556
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፋውል ስሰራ እስካልታየሁ ድረስ ብታሙኑም ባታሙኑም ነፃ ነኝ!

Post by Digital Weyane » 02 Feb 2025, 15:53

ትላንት እያለቀስክ፣ እንባህን እንደጎርፍ እያፈሰስክ፣ ጩኸትክን እያቀለጥህ <<ጌታየ አቢይ ሆይ ኡባክህ የቀይ ባህርን ውኃ ጠጥቼ እንድሞት እርዳኝ>> ስትል እንዳልነበርክ ሁሉ፤ ዛሬ ደግሞ አይንህን በጨው አጥበህ <<ዋናው አላማዬ ኢትዮጵያን ማፍረስ ነው>> እያልክ ስታወራ ትንሽ እንኳን እፍረት አይሰማህም? :roll: :roll:

Axumezana
Senior Member
Posts: 16431
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋውል ስሰራ እስካልታየሁ ድረስ ብታሙኑም ባታሙኑም ነፃ ነኝ!

Post by Axumezana » 02 Feb 2025, 15:56

DG what are you saying? ምነው ያልተፃፈ ታነባለህ?

Post Reply