Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

The Birth of Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 27 Dec 2024, 09:27

Last edited by Axumezana on 02 Jan 2025, 07:06, edited 1 time in total.

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Meleket » 27 Dec 2024, 09:43

ለመዝናናት ያህል ነው!
Meleket wrote:
31 Aug 2022, 09:13
እንደምነሽ ትግራይ የኢትዮጵያ ታናሽ፣
"ሃገር" ለመባልም እስከ ኣሁን ኣልበቃሽ?! :mrgreen:
ብለን ብንገጥም ካድሬዎች ኣበዱ፡
መልስ ያገኙ ይመስል ወሎ ተሰደዱ፡
ምስኪን ህጻናትን በእሳት ሊማግዱ።

:mrgreen:
Meleket wrote:
19 Nov 2021, 10:22
Axumezana wrote:
18 Nov 2021, 14:28
. . . For me I was born Ethiopian , has lived Ethiopian and die Ethiopian. No persecution and illegal action by the government could cut my umbilical cord with my mother land that was established by the blood and bones of my ancestors.
ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች የ Axumezanaን ኢትዮጵያዊነት እስቲ ወደ ላቦራቶሪ አስገብተን እንመርምረው።
Axumezana wrote:
28 Oct 2021, 01:36
Tigray was planned to be divided and shared among Eritrea, Gondar, Wollo and Afar. Isaias was to take the Central Tigray including the fertile land around Shire. The objective of the scramble was to reduce Tigray to nothing and irrelevant . ……
ጎበዝ ሽሬን ምዕራብ ትግራይ ለማለት አልደፈርክምሳ! ሌቦ ማእከላዊው ትግራይ የሽሬን ለም መሬት ጨምሮ፣ ማለት ወልቃይት ጠገዴ ምዕራብ ትግራይ ነው ለማለት ነው?
Axumezana wrote:
01 Nov 2021, 19:24
Despite the ongoing ugly civil war and infighting and rivalry between the Tigrayan and Amhara politicians, elites and activists, the people of Tigray and Amhara have a strong cultural and religious bond and strategic alliance that no one can damage. These two people are the pioneers of Ethiopia; they have shared history, culture, and values. The recent misunderstanding among these people is based on an ill-intended intensive, divisive and hate propaganda by Egypt and Isaias funded politicians and media out lets who have sold out their country. The border issue is not unique to Tigray and Amhara, as the same problem exists among all other regional governments. . .
ኣንተ ማን ይፈርልህ፡ ያንተው ህወሃት ኣይደለም እንዴ የአማራው ገዢ መደብ፡ ነፍጠኛው እያለ ድፍን 30 ዓመት ጭቁኑን የአማራ ህዝብ ሰቆቃና ድህነት ላይ ዘፍዝፎ፡ የሱን ትግራይ ለማልማት ደፋ ቀና ሲል የነበረው፡ ለመሆኑ ያ ሁሉ ግፍ በአማራ ህዝብ ላይ ሲወርድ የት ነበርክ ባባጃሌው! ግብጽ ምናምን እያልክ ኣታደናግር፡ ህወሓት ነው የጐንደርን የወሎን ከዚያም አልፎ የጎረቤት አገርን ለም መሬት ለመስረቅ የከጀለው። ምን መከጀል ብቻ ስንት ሽ ጭቁን አማራዎችን ከወልቃይትና ጠገዴ በማንነታቸው ምክንያት አፈናቅሎ፡ ለሰቆቃ የዳረጋቸው። ስንቱ የህወሓት ዘመን የቦለቲካ እስረኛ ምን ዓይነት አስከፊ ግፍ እንደተፈጸመበት’ኮ እናውቃለን። ግብጽና ኢሳይያስ ናቸው እንዴ ያን ግፍ የፈጸሙት ወዳጄ!
Axumezana wrote:
18 Jun 2020, 21:35
Demeke is Oromo from Kemisse Wollo
That is why he doesn't care about Amhara.
ይሄው እጅ ከፈንጅ ፡ ህወሃት ያስተማረህን ፍቅር ስትሰብክ፡ አማራ ኦሮሞ እያልክ ስትከፋፍል፡ ደሞ ሳታፍርጎ ግብጽ ማናምን ትላለህ። ወሬኛ! እንዲህም አድርጎ የለ ኢትዮጵያዊነት!
Axumezana wrote:
07 Sep 2021, 10:19
Why is the war in the Amhara state?
The victorious TDF has brought the war to the territory of the enemy, . . .
የአማሮቹ ኣገር ነው የጠላት አገር እያልከው ያለህ፡ ሳታፍር ደግሞ አማራ ወንድሜ ነው ትላለህ ኣዬ የእስስት ነገር። ኢትዮጵያዊነት ማለት የአማራን ርስት በጠላትነት መፈረጅንም ያጠቃልል መስሎሃል ኣይደል?
Axumezana wrote:
16 Oct 2021, 18:40
General Migebey said "this time TPLF will rule from Mekelle and Axum not from Arat Killo"!
I agree 100% !

ታድያ ህወሓት ወደ አራት ኪሎ የሚያደርገው እስከ አሁን ያልተሳካው ሞቶ ሺ ትግሮችን ያስፈጀ ጉዞ ለምን ዓላማ ነው?ራስን ለመቻልና ለመገንጠል ነው፡ ወዳጄ።
Axumezana wrote:
04 Jun 2020, 16:10
. . . Phase 1 for TPLF is over, Phase 2 will continue to rapidly develop Tigray and it shall be culminated with phase 3 i.e the establishment of Axumite Federal States centered in Tigray.
ጄግናው “የነጯ ባህር ልጅ” ማእከሉን አዲስ ለምንድን ነው የጠላሀው። አንተ ትግራይ ውስጥ ማእከሉን እንደምትመኘው ሁሉ ሌሎችም ክልላቸው ማእከል እንዲሆንላቸው እንደሚሹ እንዴት አጣሀው። ወዳጄ! ራስን መቻል የምትለውን ነገር ለምንድነው የጠላችኋት ጥገኛው ወዳጄ?
Axumezana wrote:
04 Jun 2020, 14:08
The name Banda applies to most of Ethiopian politicians. Historically, every politician that came to power was supported by external powers including Dr. Abiy Ahmed. . . .
የናንተው መለስ ዜናዊን፡ የኛዎቹ ኤርትራዉያን ታጋዮች ናቸው አዝለው 4ኪሎ ያስገቡት፡ ስለዚህ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ሆኖብህ እንጂ፡ ህወሓትና መለስም ባንዶች ናቸው። እነሱም ኣማደሉ ጠግበው፡ ለነጮች ታዛዥ ኣገልጋይ በመሆን ሱማሌ ውስጥ ስንትና ስንት ግፍ የፈጸሙት። ዮሃንስም ቢሆን ለነጮች ታዞ ሱዳናዉያንን ወግቷል፡ መጨረሻው እዛው ላይ ተደፋ እንጂ እንደታረደች ዶሮ!
Axumezana wrote:
08 Jun 2020, 20:32
Ethiopia and Africa never had in their history uncorruptable, visionery, independent and dedicated leader like Meles Zenawi. . . .
ትንሽ ኣታፍርም፡ ስንቱን ኢትዮጵያዊ በእስር ያማቀቀ፡ በምርጫ 97 ስንት ግፍ የፈጸመ፡ በኦሮሞዎች በዓል ስንቱን በጥይት የቆላ፡ ስኳር ያተነነ፡ የዓይን ቀለም ቦለቲካ የፈለሰፈ ሞላጫ “ባርያ ጸዓዱ” ወዲ ጻዕዳ ባሕሪን ኣሞካሸሀው ኣኮ፡ ጐበዝ።
Axumezana wrote:
12 Sep 2021, 02:51
Which foreign invaders?For Italy it was Alula, For Grange Ahmed it was queen Eleni Tigray force! For Egypt it was Alula!For Eritrea it was Siye Abraha and General Tsadikan, for Somalia it was General Aman! Name any non Tigrayan military leader.
እኔ ከእናቴ ከኢትዮጵያ አልለይም ደግሞ ይባልልኛል፡ እንዲህ ሆነህ ጠበህ ጠበህ ትግራይ ብቻ ጄግና እንደምታፈራ፡ ሌላው ኢትዮጵያ ሁሉ ግን ምናምን እንደሆነ የትግሬ ትምክህትህን አየነው። ወይ ኣለማፈር ኢትዮጵያዉያን አርበኞች ምን ይበሉ?
Axumezana wrote:
03 Sep 2021, 19:44
Heralding the fall of Gondar!
Gondar is going to fall to TDF soon and the following are it's implications:
- The begining of the end of the defeat of Gondare Elities and their ally Isaias. Gondar is the center of Arrogance(ትምክህት) against Tigray and the command center of lawless shiftas and fanos. It's fall to TDF will brake the back bone of both Gondar elities and Isaias and open the field for TDF to free Western Tigray. . .
- Last but not least most of the loots from Western Tigray were taken to Gondar and it's surroundings and shall be recovered.

ጐንደሬን ትምክህተኛ ብለህ ያንተው ትምክህት አይታይህም ኣይደል። ምዕራብ ትግራይ ወደ ጎንደር ሄደ ይመለሳልም አልክ አይደል፡ ኢትዮጵያዊነት ማለት በቃ ይህ ነው? እያልከው ያለሀው መሬት ከኢትዮጵያ ውጭ ለባዕድ ተሰጠ ወይ? ድንቄም ኢትዮጵያዊነት! ያንተ ህልም ትግራይ ትስዕር! ማለት ነው። አሁን ደግሞ ስትጎመዥ ግዜ ግራይ ትስዕር ማለት ጀምረሀል፡ መቼም ጦግራይን ማለትም ትግራይ የምትዘውራትና የምትመራት ኢትዮጵያን የሚመኝ ኢትዮጵያዊ ከ6% የኢትዮጵያ ህዝብ በላይ ይሆናል ቢለን ኣናስብም፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። :mrgreen:
Axumezana wrote:
18 Nov 2021, 14:28
. . . For me I was born Ethiopian , has lived Ethiopian and die Ethiopian. No persecution and illegal action by the government could cut my umbilical cord with my mother land that was established by the blood and bones of my ancestors.
አሁን ሃሳብህ ሙሉ በሙሉ ገብቶናል “አምብሊካል ኮርድ” ማለት ለካ እንዲህ ነው።
The umbilical cord is a flexible, tube-like structure that, during pregnancy, connects the fetus to the mother. The umbilical cord is the baby's lifeline to the mother. It transports nutrients to the baby and also carries away the baby's waste products.

ከ3ሽህ ኣመት በኋላም ከእንግዴ ልጅነት ያልተገላገልክ እስስቱ ወንድሜ ራስህን ችለህ በራስህ ለመቆም ያልታደልክ ፍጡር የዘላለም ጥገኛ የእምዬ ኢትዮጵያ ሞልቃቃ ልጅ ነህ አይደል ጉረኛው Axumezana?
:mrgreen:

Odie
Member+
Posts: 6160
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Odie » 27 Dec 2024, 09:52

ለእበደትህ እንደፌንጣ ለሚዘለው መንፈስህ መለከትና ፍያሜታ ስጠህ!!
የወያኔ አጋንንት ሳይለቅህ የብልፅግናው ተጨምሮብህ ያስቀባጥርሃል :lol:

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Meleket » 27 Dec 2024, 09:55

ወዳጃችን አንተን ለመጥረብ ምን ያህል እንደተጋንና እንደምንተጋ ለመግለጽ ያክል ነው! እንዝናናብህ እንጂ ስትራቴጂስቱ!
Axumezana wrote:
26 Dec 2024, 22:11
Tigray strategy on Ethiopia & Eritrea!
Axumezana wrote:
27 Dec 2024, 09:27
Axum centered Ethiopia !
Axumezana wrote:
26 Dec 2024, 01:33
Trump is reclaiming Panama Canal & proposing to buy Greenland,Abiy should declare the Algiers Agreement null & void!
Meleket wrote:
20 Nov 2021, 03:50
ወዳጄ Axumezana መጀመሪያ ስለ ‘ኢትዮጵያዊነት” ከማውራትህ በፊት ከጐንደሬው ወንድምህ ጋር ታረቅ፤ እውነተኛ ኢትዮጵያዊነት ማለት ፍቅር ማለት ነውና! :mrgreen: “ትግሬ ብቻ ነው ጀግና” ብለህ አትጩህ ኣትፎልል፡ ኤርትራዉያንን ደግሞ አታስቀን! የሚገርመው ደግሞ ወጠርጠር ወጠርጠር ያደረገህን የጥላቻ ቦለቲካ ታቅፈህ ሳታፍር ስለ ኢትዮጵያዊነትና ስለ ያፍሪካቀንድ ታወራለህ? መጀመሪያ እንደ እውነተኞቹ ኣዅሱማዉያን ትህትና ተማር። የአኵሱሟን ማርያም የጠገኑትን የአጤ ፋሲል ልጆች ያጤ ኃይለሥላሴንም ልጆች ኣክብር ውደድ አፍቅር። ኣዅሱም የወደቀችው ያንተ ዓይነት ዕዉር ትዕቢት የተጠናወታቸው የእንግዴ ልጆችን ስላፈራች ነበር።

ኣግኣዝያን ነን ትላለህ እኛ ደግሞ ከኣጋዕዝያን መሆንህን እናውቃለን። አጋዕዝዪ ማለት አጨማልቅ አደፍርስ ማለት መሆኑን መቼም አትስተውም። እኛ የከስከሰዎቹ፡ እኛ የመጠራዎቹ፡ እኛ የቆሓይቶዎቹ፡ እኛ የአዱሊሶቹ፡ እኛ የቀይ ባህሮቹ ኤርትራዉያን ይህንን ሃቅ ስንነግርህ ቅር አይበልህ።

እውነተኛው ኢትዮጵያዊነት መለያዉ ትህትና ነው! ይህንንም ይበልጥ የተረዳነው ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ያንተን ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ላብራቶሪ ውስጥ አስገብተን በመመርመራችንም ነው።

ኢትዮጵያ ሃገሬ መከታ ጋሻዬ፣
ለኔ መመኪያ ነሽ ለልቤ መኵሪያዬ። የምትለውን የፍሬው ኃይሉ ሙዚቃ ጋብዘንሃል። እስቲ ስንኟን ድገማት፡ “ሞት ይሻላል!” እንዳትል እንጂ! :lol:

እንደ እውነተኞቹ ኣኵሱማዉያን ያሬዳዊ ሙዚቃ የምትወድ ከሆነም
በምን አወቅሽበት በመመላለሱ፡
ሲታሰር ወደኔ ሲፈታ ወደሱ። የሚለውን ዜማም ኣክለንልሃል፤ አንዴ ትግራይ፡ አንዴ ጦግራይ፡ አንዴ ኢትዮጵያ የሚለውን እስስታዊ ባህሪህን ያጤነው፡ እኛ የቀይ ባህሮቹ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
:mrgreen:

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 27 Dec 2024, 14:32

Ascari Meleket & Odie ,

Read the following article ( It was written in 2021 & requires an update but the vision is still valid) and try to understand the vision of Axumezana for the Horn of Africa. Once you read the article we can have an intellectual & objective discussion.

https://www.google.com/url?sa=t&source= ... WO5tT1M15V

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 27 Dec 2024, 22:10

Ascari Meleket & Odie,

Axumezana gives you three days to read and react to the article.

Axumezana is willing to positively discuss with any ascaris , Amhara or Oromo or Tigrayan extremist to save mother Ethiopia from disintegration.

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Meleket » 28 Dec 2024, 03:30

አክሱመጫላ በቃ ሳናነብ የምንመልስህ ነው አይደል የሚመስልህ? የኛም መልስ የ2021 ነው እኮ!
ቁምነገሩ ያለው ወዲህ ነው፦ viewtopic.php?f=2&t=308857&

Axumezana wrote:
27 Dec 2024, 14:32
Ascari Meleket & Odie ,

Read the following article ( It was written in 2021 & requires an update but the vision is still valid) and try to understand the vision of Axumezana for the Horn of Africa. Once you read the article we can have an intellectual & objective discussion.

https://www.google.com/url?sa=t&source= ... WO5tT1M15V

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 28 Dec 2024, 04:42

የደብተራ መለከት ነጠላ ዘፈን
ደንበሩ ይካለል እንድንተማመን
እኛ የምንለው አልጀርስ ፈርሷል
ኢትዮጵያዊ ተከድተዋል
ትግራይም ተወሯል
ኤርትራ ትግረዋዊ
አሰብም ኢትዮጵያዊ
ስህተቱ የምኒልክ መለስ ዜናዊ
እንደ ገና ይጤን አይሁን ምናባዊ
ይኸ ካልገባቸው እነ መለከት
ኢሳያስ ብለዋል ክተት ክተት

Meleket
Member
Posts: 4796
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Meleket » 28 Dec 2024, 04:56

ኣክሱመጫላ ይህችን ስንኛችንን ኣጣጥማት እስኪ፡ ምንም ኣትልህም!

“ክተት” እማ ተብሎ ስዩምም ተከቷል፣
“ክተት” እማ ተብሎ አስመላሽ ተከቷል፣
“ክተት” እማ ተብሎ ኣባዪም ተከቷል፣
“ክተት” እማ ተብሎ ወዘተም ተከቷል፣
ኤርትራውያንን በዚህ ማን ይችላል?
Axumezana wrote:
28 Dec 2024, 04:42
የደብተራ መለከት ነጠላ ዘፈን
ደንበሩ ይካለል እንድንተማመን
እኛ የምንለው አልጀርስ ፈርሷል
ኢትዮጵያዊ ተከድተዋል
ትግራይም ተወሯል
ኤርትራ ትግረዋዊ
አሰብም ኢትዮጵያዊ
ስህተቱ የምኒልክ መለስ ዜናዊ
እንደ ገና ይጤን አይሁን ምናባዊ
ይኸ ካልገባቸው እነ መለከት
ኢሳያስ ብለዋል ክተት ክተት

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 28 Dec 2024, 05:25

ደብተራ የመሰለው እሱ ብቻ ገዳይ
Covid19TDF ሲቀላው ሜዳ ላይ
አደይ አደይ በለ እስካሪ ጠላማይ
ደመ ኸልቢ ኮይኑ አዲኡ መልቀሳይ
በይኑ ዝገጠመ የምስል ምስ ትግራይ
ዘራይ አራሪዩ አይኮነሉን ትሃላይ
ተኾሊፍና በለ አቢልናዮ ህርህራይ

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Axumezana » 01 Jan 2025, 06:33


Selam/
Senior Member
Posts: 16994
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Axum centered Ethiopia !

Post by Selam/ » 01 Jan 2025, 11:14

ዐይጠ መጎጡ

የደደቢት ባሩድ አይምሮህን አቃውሶታል መሰለኝ፣ እንደ ጭልፊቱ በየቀኑ እየዘባረቅህ በውዳቂዎች ያደረብኝ ሃዘኔን ትቀሰቅሰልብኛለህ።

አክሱምን ያማከለ ኢትዮጵያ ማለት ምን ማለት ነው? አክሱም ድንቅ የታሪካዊና መንፈሳዊ ከተማ ናት። በዓመት አንዴ እየሄድኩኝ ብጎበኛት ደስ ይለኛል። ዕድሜ ለወያኔ፣ ከዚያ ባለፈ ግን ሌላ ምንም የተለየ relevance የሌላት ዓመዳም ከተማ ነች። እንዴ! ወዛምና ሞቅ ደመቅ ያሉት አምቦ፣ ደብረ ዘይትና ደብረ ብርሃን እኮ በመልክዐ ምድር አቀማመጥ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ እንቅስቃሴ የተሻሉ ናቸው። በህዝብ ብዛትም ቆማ ከቀረችው አክሱም ይበልጣሉ።

የዓይጥ መድሃኒትክን፣ ይቅርታ የባሩድ መድሃኒትክን ዋጥ!





Post Reply