Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!

Post by DefendTheTruth » 16 Sep 2024, 07:27

ኢትዮጵያ ነበረች የስቀመጠችዉ አሁን ደግሞ ኢትዮጵያ ታነሰዋለች። የእብዱ የስልጣን ጊዜ እያጠራ ነዉ።


Odie
Member+
Posts: 6216
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!

Post by Odie » 16 Sep 2024, 07:30

ፋንድያ😂
የምን አባክ ኢትዮጵያ ነው የምታወራው?

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!

Post by DefendTheTruth » 16 Sep 2024, 14:36

ኦዴ,

ስለኮለኒ ማዉራት ትችላለህ፣ አይደለም?

አሁን ሶማሊያ የኢትዮጵያ ኮለኒ ናት ብባል፣ ማጋነን ይመስለሃል?

ግብፅ መግቢያ ቀዳዳ አጥቶዋል ይባላል፣ ኢትዮጵያን ሳያስፈቅድ ማረፍ አይችልም። አለቀ ደቀቀ ነገሩ፣ አይደለም?

እስኪ ይህን ለዉስጥ አዋቂዎች ትተህ፣ የጎረቤታችንን ሰዉዬ ምን እንደምያቅበዘብዘዉ ነገረን?

Post Reply