-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!
ኢትዮጵያ ነበረች የስቀመጠችዉ አሁን ደግሞ ኢትዮጵያ ታነሰዋለች። የእብዱ የስልጣን ጊዜ እያጠራ ነዉ።
Re: ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!
ፋንድያ
የምን አባክ ኢትዮጵያ ነው የምታወራው?
የምን አባክ ኢትዮጵያ ነው የምታወራው?
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ኢትዮጵያ አልተቻለችም፣ ሰዉዬዉን ከቪላ ሞቃዲሾ የመሰወገድ እቅድ!
ኦዴ,
ስለኮለኒ ማዉራት ትችላለህ፣ አይደለም?
አሁን ሶማሊያ የኢትዮጵያ ኮለኒ ናት ብባል፣ ማጋነን ይመስለሃል?
ግብፅ መግቢያ ቀዳዳ አጥቶዋል ይባላል፣ ኢትዮጵያን ሳያስፈቅድ ማረፍ አይችልም። አለቀ ደቀቀ ነገሩ፣ አይደለም?
እስኪ ይህን ለዉስጥ አዋቂዎች ትተህ፣ የጎረቤታችንን ሰዉዬ ምን እንደምያቅበዘብዘዉ ነገረን?
ስለኮለኒ ማዉራት ትችላለህ፣ አይደለም?
አሁን ሶማሊያ የኢትዮጵያ ኮለኒ ናት ብባል፣ ማጋነን ይመስለሃል?
ግብፅ መግቢያ ቀዳዳ አጥቶዋል ይባላል፣ ኢትዮጵያን ሳያስፈቅድ ማረፍ አይችልም። አለቀ ደቀቀ ነገሩ፣ አይደለም?
እስኪ ይህን ለዉስጥ አዋቂዎች ትተህ፣ የጎረቤታችንን ሰዉዬ ምን እንደምያቅበዘብዘዉ ነገረን?