ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
እንደሚሉን ከሆነ ጂቡቲ አገር መሆን የቻለችው ከኢትዮጲያ የሚላከው ንጹህ ውሃ...ፍራፍሬ .. አትክልት...እህል... እና በቢሊዬን ዶላር የሚቆጠር የወደብ ክፍያ ጭምር እናም ለምን ጂቡቲን የወደብ ጥያቄ እንዲሰጣቸው አይትጠይቁም:: ችግሩ ምንድነው እየሰጣችሁ ነው ለምን አትቀበሉም? ግራ እሚያጋባ ነገር እኮ ነው... እንዴውም እኮ የ99 አመታት ብቻ ነው ለፈረንጂ ገዥዎች የሰጠነው እንጂ ጂቡቲ የኢትዮጵያ ናት ትሉን የለም እናስ ለምን ወደብ አትጠይቁም ..... ለምን እንደ ውሃ ውስጥ እንደሰመጠች አይጥ ፀጥ ያላችሁት?
መልስ እንጠብቃለን
መልስ እንጠብቃለን
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
ጂቡቲን ለክት ነው ያስቀመጥናት! ጂቡቲን የባህር በር አንለምናትም ፤ 12ኛው የኢትዮጵያ ክልል ነው የምናደርጋት ።
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል! በሰጠሁህ መልስ ውስጥ ያንተንም ታሪካዊ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለማሰብ ያስችልሃል ብዬ ነው! ያልበላህን ማከክ ትርፉ ያ ነው። አንተ ራስህ ነገ አሰብ ምን እንደ ሚሆን አታቅም ፤ ግ ን በኢትዮጵያ ለማፌዝ ይዳዳሃል።
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
መጽሃፋ ዝም ... ቄሱ ዝም:: ሶማሊያ ግብጽን እና ቱርክን መጋበዟ ይች ዝርፍጥ ሰነፍ የሰው ፈላጊ ተስፋፊ አገር ነኝ ባይ አደቧን ያስገዛል 
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
Ascari boy,
Mind your dry little land!
Mind your dry little land!
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
ሁሉም ወረፋ እየጠበቁ መስለን!
ጭቅጭቃቸው እኔን አስቀድሙኝ እኔን አስቀድሙኝ በሚለው ነው!!




ጭቅጭቃቸው እኔን አስቀድሙኝ እኔን አስቀድሙኝ በሚለው ነው!!
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
ፌድ አፕ፣
ታስታውሳለህ! The Ethiopian mission is to disrupt the colonial/postcolonial status of quo HoA!! Follow the drama - everything is changing, shifting, chaosing!!! Multiply this by 10 - a landlocked Ethiopia can and will put all of you on fire! Live & witness!
ታስታውሳለህ! The Ethiopian mission is to disrupt the colonial/postcolonial status of quo HoA!! Follow the drama - everything is changing, shifting, chaosing!!! Multiply this by 10 - a landlocked Ethiopia can and will put all of you on fire! Live & witness!
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
እና አትርሳ!
ኤርትራ 2 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ፤ ኢትዮጵያ 2 ሚሊዮን ሰራዊት መመልመል ትችላለች! ጂቡቲ 1 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ። የኢትዮጵያ ጦር 1 ሚሊዮን ሊደርስ ነው ። ሱማሌ 10 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ፤ ኢትዮጵያ ከተገደደች 10 ሚሊዮን ጦር መመልመል ትችላለን ። ይልቅስ አዲስ ዘፈን ብታወጡ ነው የሚበጃችሁ!!
ኤርትራ 2 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ፤ ኢትዮጵያ 2 ሚሊዮን ሰራዊት መመልመል ትችላለች! ጂቡቲ 1 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ። የኢትዮጵያ ጦር 1 ሚሊዮን ሊደርስ ነው ። ሱማሌ 10 ሚሊዮን ሕዝብ አላት ፤ ኢትዮጵያ ከተገደደች 10 ሚሊዮን ጦር መመልመል ትችላለን ። ይልቅስ አዲስ ዘፈን ብታወጡ ነው የሚበጃችሁ!!
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
Because Djibouti is not vulnerable like Somalia. It is protected by powerful nations who have built military base there. USA, France and China are some of them with strong military presence in Djibouti.
However, Somalia has been without any protection for so long till now. But that is changing now. Egypt and Turkey are coming for its aid. They have already signed agreements to base their forces in Somalia. The case of threatening its sovereignty by the satan Mamo killo fool is closed. There won't be anymore fake MOU or any childish drama.
The case of Aseb is almost dead too without a strong and hostile animosity against Shabia. TPLF's internal state is a blessing for Isu(a very lucky individual) too. All his enemies seem to crumble before him as seen for the last 30 plus years. Unless God takes him, I don't belive any power can. Sorry for Eritreans wishing him dead sooner. He is there to stay to brutalized there lives and future generations, if there will be any.
However, Somalia has been without any protection for so long till now. But that is changing now. Egypt and Turkey are coming for its aid. They have already signed agreements to base their forces in Somalia. The case of threatening its sovereignty by the satan Mamo killo fool is closed. There won't be anymore fake MOU or any childish drama.
The case of Aseb is almost dead too without a strong and hostile animosity against Shabia. TPLF's internal state is a blessing for Isu(a very lucky individual) too. All his enemies seem to crumble before him as seen for the last 30 plus years. Unless God takes him, I don't belive any power can. Sorry for Eritreans wishing him dead sooner. He is there to stay to brutalized there lives and future generations, if there will be any.
Fed_Up wrote: ↑26 Aug 2024, 15:01እንደሚሉን ከሆነ ጂቡቲ አገር መሆን የቻለችው ከኢትዮጲያ የሚላከው ንጹህ ውሃ...ፍራፍሬ .. አትክልት...እህል... እና በቢሊዬን ዶላር የሚቆጠር የወደብ ክፍያ ጭምር እናም ለምን ጂቡቲን የወደብ ጥያቄ እንዲሰጣቸው አይትጠይቁም:: ችግሩ ምንድነው እየሰጣችሁ ነው ለምን አትቀበሉም? ግራ እሚያጋባ ነገር እኮ ነው... እንዴውም እኮ የ99 አመታት ብቻ ነው ለፈረንጂ ገዥዎች የሰጠነው እንጂ ጂቡቲ የኢትዮጵያ ናት ትሉን የለም እናስ ለምን ወደብ አትጠይቁም ..... ለምን እንደ ውሃ ውስጥ እንደሰመጠች አይጥ ፀጥ ያላችሁት?
መልስ እንጠብቃለን
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
እንደ ዘመነ ገለመሌ መሳፍንት በጋሻ እና ጃግሬ መስሎሻል ጦነት:: እንደዛ ቢሆንማ ኑሮ እስራኤል በሙስሊም አገር ህዝቦች ተጎርሳ ታኝካ ትተፋ ነበር:: እናንተ ግን እንዴት እንደምታስቡ አይገባኝ... ችግራችሁ ድንቁርና ነው? የምግብ እጥረት ነው ወይስ እርጂና?
"በእያሱ ጊዜ የደነቆረ በእያሱ ይምላል" ይላሉ ዘሮችህ ሲተርቱ.... አይ ኢትዮጵያ ወለድሽ ሳይሆን አራሻቸው ነው እሚባለው::
በህግም በጉልበትም አ ት ች ሉ ን ም!!!!
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
A treaty signed between France and Emperor Menelik II of Ethiopia in 1875 leased Djibouti to France for 99 years. The treaty was set to expire in 1975 which would have allowed Ethiopia to get Djibouti back and have access to the sea, but the then government of Ethiopia, confident in the world superpowers commitment to arming Ethiopia with the weapons it needs to maintain the illegal annexation of Eritrea, it allowed the treaty to expire and joyfully supported Djibouti's independence 2 years later in 1977. At the UN general assembly, Ethiopia's ambassador to the UN blessed Djibouti's independence with the following remarks....
It was the biggest blunder in human history. France laughed all the way to the bank, as it continued to be the neo-colonizer of Djibouti. Ethiopia on the other hand, wrote its own obituary due to the pervasive ignorance of its leaders that, unfortunately, is also prevalent even today.
Watch the average IQ by country and imagine a country with an IQ of 69 trying to lay claim on a Very Smart country that has an IQ average of 85. That's like an uneducated beggar wanting to become the CEO of Apple Inc, or Twitter, or Facebook. It ain't gonna happen. Knowing your limits is knowing your boundaries.
"...we respect this hard-won independence, and hope that others also will join Ethiopia in this commitment to respect and honor the independence and territorial integrity of the new state...."
It was the biggest blunder in human history. France laughed all the way to the bank, as it continued to be the neo-colonizer of Djibouti. Ethiopia on the other hand, wrote its own obituary due to the pervasive ignorance of its leaders that, unfortunately, is also prevalent even today.
Watch the average IQ by country and imagine a country with an IQ of 69 trying to lay claim on a Very Smart country that has an IQ average of 85. That's like an uneducated beggar wanting to become the CEO of Apple Inc, or Twitter, or Facebook. It ain't gonna happen. Knowing your limits is knowing your boundaries.
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
PP and the wacky PM Abiy are doing the dirty work in Somali-land for UAE who was ditched unceremoniously by Djibouti.
The port of Djibouti is adequate even if we say Ethiopia's import-export trade is growing exponentially.
The port of Djibouti is adequate even if we say Ethiopia's import-export trade is growing exponentially.
Re: ጥያቄ ለPP ካድሬዎች እና አፈ ቀላጤዎች ብቻ: ለምንድነው የበሻሻው ቅንዝራም የጂቡቲ መንግስትን ስጥቶ መቀበሉ ላይ የማያካትታችው?
ለግንዛቤ ያህል ስለ ብዛትና ጥራት ትንሽ ለማለት ነው።
ለምሳሌ ኣንድ ህዝብ በቁጥር ጥቂት ነው 2 ሚልዬን ብቻ ነው እዬተባለ በዓላማ ጽናት ኣጠንክሮ በመታገል፡ ልዑላዊነት ያላት ሃገር ባለቤት፡ ይህም ማለት የ355 ደሴቶችና ባጠቃላይ የ2.2ሚልየን ሜትር ርዝማኔ ያለው የባህር ዳርቻ የሚያጠቃልል ግዛት (ከዚህ ውስጥ 1.2ሚልየን ሜትሩ ከዋናው መሃል ኣገር ጋር የሚያገናኝ ዳርቻ ነው) ብቸኛ ባለቤት ሊሆን ይችላል። በአንጻሩ ኣንድ ህዝብ በቁጥር ከ2 ሚልየን በላይ ብዛት እያለው በገዛ ሃገሩ እውቅና ተገፍፎ፡ ለወጉ እንኳን ክልል ለመባል ሳይበቃ፡ ከሌሎች ‘ህዳጣኖች’ ጋር ተጠቃልሎ በክላስተር እንዲዋቀር ሊገደድ ይችላል።
እዚህ ላይ ዋናው ቁምነገር የብዛት ሳይሆን የጥራት ጉዳይ መሆኑን ያሳያል፤ በኛ በኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ።
ለምሳሌ ኣንድ ህዝብ በቁጥር ጥቂት ነው 2 ሚልዬን ብቻ ነው እዬተባለ በዓላማ ጽናት ኣጠንክሮ በመታገል፡ ልዑላዊነት ያላት ሃገር ባለቤት፡ ይህም ማለት የ355 ደሴቶችና ባጠቃላይ የ2.2ሚልየን ሜትር ርዝማኔ ያለው የባህር ዳርቻ የሚያጠቃልል ግዛት (ከዚህ ውስጥ 1.2ሚልየን ሜትሩ ከዋናው መሃል ኣገር ጋር የሚያገናኝ ዳርቻ ነው) ብቸኛ ባለቤት ሊሆን ይችላል። በአንጻሩ ኣንድ ህዝብ በቁጥር ከ2 ሚልየን በላይ ብዛት እያለው በገዛ ሃገሩ እውቅና ተገፍፎ፡ ለወጉ እንኳን ክልል ለመባል ሳይበቃ፡ ከሌሎች ‘ህዳጣኖች’ ጋር ተጠቃልሎ በክላስተር እንዲዋቀር ሊገደድ ይችላል።
እዚህ ላይ ዋናው ቁምነገር የብዛት ሳይሆን የጥራት ጉዳይ መሆኑን ያሳያል፤ በኛ በኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ።