Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Last edited by
Selam/ on 06 Aug 2024, 12:54, edited 2 times in total.
-
Right
- Member
- Posts: 4236
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Post
by Right » 06 Aug 2024, 12:44
Mark my word, soon or later Amelga will be jailed for corruption and a con job carried out in broad daylight.
He is a crook.
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 08:04
አፍሪካ በሙሉ በተፈጥሮ ፀጋ የተለገሰች አህጉር ነች። እስከአሁን ግን ዕድገቷ ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሄዶ አያውቅም። ለዚህም ዋናው ምክንያቱ ድንቁርናና ራስን ያለመሆንና የሞግዚትንት አስተሳሰብ መንሰራፋት ነው።
መማር ክፍል መቁጠርና ከመፅሐፍ ላይ እንደወረደ ገልብጦ ስዎች ላይ አስገዶ መጫን ማለት አይደለም። መሬት ላራሹን የኮረጀው ምሁር፣ ፋብሪካንና የጭቃ ቤትንም ከሰዎች ላይ ቀምቶ ወስዷል። በነፃ ገበያ የተቅበዘበዘውም ትውልድ፣ ድሃውን ደፍጥጦ አየር በአየር ስልጣኔ ላይ በአቋራጭ ለመፈናጠጥ እንጂ፣ ከስር ወደላይ ለማደግ ጅማቱም ዕውቀቱም የለውም። ከላይ የሚጫን ዕድገት፣ ፌክ ነው፣ መሰረት የለውም።
ስለ ኤርሚያስ አጭበርባሪነት ንብረታቸው የተበላባቸው ሰዎች ይናገሩ፦
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 09:39
ኣፍሪካ ብቻ ሳትሆን ዓለም ባጠቃላይ በተፈጥሮ ጸጋ የተሞላች ነች። ታድያ ኣንዳንድ ኣህጉራት በልጽገው አፍሪካ ለምን ወደ ኋላ ቀረች? እስያ ውስጥ እያደጉ ያሉት ሃገራት በምን ጥበብ ነው ያደጉት? ወዘተ ብሎ መጠዬቅ መቼም ግሩም ነው። የዚ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደተባለው ድንቁርና ከዚያም ኣልፎ፡ እርስ በእርስ መባላት፡ ምቀኝነት፡ ቅናት፡ ወዘተ የተጠናወታቸው “ልኂቃን ነን የሚሉ የምላስ ኣርበኞች ለርካሽ የፖለቲካ ጥቅም ዬሚሸርቡት ሴራና የጦርነት ጥቅመኞች እንደ ኣሸን መፍላታቸው እንደ ምክንያትነት ሊቆጠር ይችላል። እኔ ብቻ ነኝ ዬማውቅልህ የሚሉ አካላት መብዛት። ንጹሃንና ሃገር ወዳድ ዜጎችን በሃሳብ ልዕልና በማመን ከመሞገት ይልቅ ለማሸማቀቅ በረባ ባልረባ ምክንያት ጡንቻቸውንና በትራቸውን በዜጎቻቸው ላይ የሚያነሱ ኣካላትና ጦረኞች መብዛት ኣንዱ ምክንያት ነው። ሱዳንን እንደ ምሳሌ ውሰድ።
መማር ማለት የሃገርን ነባራዊ ሁኔታ ኣጢኖ የተማሩትንና ለሃገሬ ይጠቅማል ያሉትን ለይቶ ማወቅና ህዝብን በሃሳብ ኣሳምኖ ተግባር ላይ ማዋል እንደማለት ነው።
ራስን መሆን ማለት ከዓለም መነጠል ማለት ኣይደለም። በሞግዚትነት አስተሳሰብ ኣልተዳደርም ማለት፡ ከዓለም ምንም ነገር አልፈልግም ማለት ኣይደልም። በዓለም እስከ ኖርክ ድረስ ከዓለም ጋር ጥቁር ነጭ ምዕራብ ምስራቕ ብለህ ሳትፈርጅ መገበያየትና መኗኗር የግድ ይላል። ታዲያ ይህን ስታደርግ ጥቅምህን በሚያስጠብቅ ኣኳኋን መሆኑን ማረጋገጥ ብቻ ነው እንጂ የሚገባህ፡ እንዲሁ በደፈናው ተኮፍሰህ ብትቀር፡ አንድ የፈረጅከውን አካል ለማስደሰት አንዱንም ለማስቀየም ከሞራልና ከስነምግባር ውጭ ብትጓዝ የሚጐዳው ጭቁኑ ያገርህ ህዝብ እንጂ ልኂቃንና የምላስ አርበኞች የጦርነት ጥቅመኞች ወዘተ ምንም ዬሚጎዱት ነገር ዬለም። ታዲያ ቆቅ የሆነና ነቄ የሆነ ለህዝብ የሚያስብ ኣመራር፡ በዬሙያ ዘርፍ የበሰሉ ልጆቹን ሰብስቦና ኣማክሮ ይሆነኛል ዬሚለውን ዘዴ ይዘይዳል፡ ለህዝቡ በይፋ ይገልጻል። ከዓመት ዓመትም ዕቅዱና ያሳዬውን ለውጥ ለህዝብ በይፋ ይገልጣል እንጂ በሞግዚትነት አልተዳደርም በሚል ፈሊጥ ድህነት ላይ ሲንፈራገጥ “ቢኖር” ተጐጂው ዜጋው ብቻ ነው።
እርግጥ ነው ከላይ የሚጫን ዕድገት ዕድገት ሊባል ኣይችልም። ከተጫነ እንዴት ዕድገት ሊባል ይችላል ጭቆና እንጂ። እነ ኤርሚያስ እያሉ ያሉት ከአሁን በፊት በሄድንበት ቦሊሲ እዚህ ኣዘቅት ድረስ ደርሰናል፡ በዚህ ከቀጠልን ደግሞ እንደ ሃገርና ህዝብ አወዳደቃችን ይከፋል ስለዚህ ይህኛውን ትንሽ ግዜ ታግሰን መልካም ውጤቱን በጋራ ለመቋደስ በጋራና በትብብር መንፈስ እንስራ ነው ያሉት። መንግስታችሁ ደግሞ የሚደጎመውን እደጉማለሁ እያለ ለሴፍቲኔት በጀት እያሰላ ነው። ዬናንተ ስራ ይህ ባጀት ዬት እንደዋለ መቆጣጠር ቢሆን ዬተሻለ ነበር።
ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። በተላላኪዎችና ካድሬዎች ተወናብደው እሱ ኣጭበርብሮ ንብረት የዘረፋቸው ዬሚመስላቸው የዋሆች ኣይታጡም። ቁምነገሩ ግን እሱ ንብረታቸውን በውል በተመደበው ግዜ ለማስረከብ፡ በተወሰነው ግዜ ካላስረከባቸው ደግሞ ለመቀጣት ዝግጁ መሆኑን በልበ ሙሉነት ውል የፈረመ ደፋር ያገሩ ጀግና ነው። ታዲያ ጨዋታው በወያኔዎች ሜዳ ስለነበረ፡ የህግ የበላይነት ስላልነበረ፡ እሱ ቤት ለመስራት ያመጣውን ንብረት ሁሉ ወያኔ ዘርፋ ለራሷ ጥቅም ኣዋለችው። ዞራ ደግሞ ተላላኪዎቿን ልካ እሱን መቀመቅ ለማውረድ ሴራ ሸረበች። እያለ እያለ ይቀጥላል፡ ያልተሰበረው ግን አሁንም በሃገሩ ሆኖ ሰርቶ ለማሳዬት ያመነበትን በመመስከር በጽናትና በሙያ ብቃት እየተጓዘ ነው። በወያኖች ዘመን ሲፈልጉ ማእከላዊ ይክተቱኝ እንጂ 5 ሳንቲም ጉቦ ኣልከፍልም በማለት ለኅሊናው ያደረ ኩሩ ዜጋ መሆኑን ኣስመስክሯል።
ኣንዳንዴ እኩይ ኣስተሳሰብ ዬተሞሉ አንዳንድ በቅናት የተደፈደፉ አካላት ምርጥ ዜጎችን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ዬለም። “ስቀለው ስቀለው” ያሉ ኣካላት ተሰቃዩ የሰራው ክፋት ስለነበረ ሳይሆን እነዚህ የጦርነት ጥቅመኞችና የምላስና ሰምበር አርበኞች በሸረቡት ሴራ ምክንያት እንደሆነ ነው የሚገመገመው።
ለማንኛውም ለዓለም ሃገራት መሪዎች እንዲሁም ለቀጠናችን መሪዎች ኣምላክ ልቦናውን ያድላቸው። እንደነ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ ያሉትን ቅን ዜጎች ደግሞ ጸጋውንና ዕድሜውን ይለግሳቸው ብለናል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ፡እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 10:23
ኤርሚያስ በቀን አንዴ የሚበላውን ጥቅጥቅ የፕሮቲን ጥርቅም፣ አንድ አማካኝ ገቢ ያለው የኢትዮጵያ ቤተሰብ በሁለት ሳምንት ውስጥ ሊመገበው አይችልም። ሰማንያ ሚሊዮን ትኩስ ወጣት ባለበት ሃገር እሱ ቢበላም ባይበላም ለውጥ የለውም፣ ሽማግሌም ስለሆነ ጥፍር ነው የሚሆነው።
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮሚኛ ለሚማሩ ብቻ ብለው ማስተካከያ ያደረጉ ጉዶች ያሉባት ሃገር ውስጥ መንግስት ቀለብ ይደጉመናል ብለው ተስፋ የሚያደርጉ የዋሆች ናቸው።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 10:41
ምቀኛ የሚመቀኝበት ምክንያት በፍጹም ኣያጣም። አሁን አንድ ግዜ የበላ ሰው ፕሮቲን ቢበላ ፋት ቢበላ ካርቦሃይድሬት ቢበላ እሱን ነበር ሊመለከት ዬሚገባው። ጥናቱን ይስጠው ነበር ዬሚባለው። ይህቺም ድልድይ ሆና ግን በዚህም ተቀናበት ማለት ነው። ይገርማል !
ተማሪ እንመግባለን ብለው ሲያበቁ ኦሮምኛ የሚማሩትን ብቻ እንመግባለን ያሉ ኣካላትን ፈልጎ መቆጣጠር እንግዲህ የነ ተመስገን ጥሩነህ ስራ መሆን ይገባዋል። እናንተም ኣግዟቸው። ሰብኣዊነት ጠፋ ማለት ነውን? ምነው እቴ ኦሮምኛ መማር ዬሚያመጣውን ትሩፋት አስረድቶና አሳምኖ መሄድ ሲቻል፡ እንዲህ ዓይነት እቴጌ ጣይቱ የማይወዱትን ስራ መስራት ምን ይሉታ። . . . ሌቦን መያዝ ተገቢ ነው። ጠቅላዩም ይተባበሯችሁ ይሆናል። ሌባማ ሌባ መባል መያዝ መቀጣትም ይገባዋል። እንዲህ ዬሚሉ አካላትም ተቆጥረው ነው የኢትዮጵያ ህዝብ 120 ሚልዬን ደረሰ ዬሚባለው ይገርማል።
ነገርዬው ከምር ተብሎ ከሆነ መጥኔውን ይስጣችሁ ይባላል እንጂ ሌላ ምን ይባላል። በብሄር በቋንቋ በቆዳ ቀለም ማሰብ ውጤቱና ትርጉሙ ይሄው ነው።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
Selam/ wrote: ↑06 Aug 2024, 12:27
’አንችው ታመጭው፣ አንችው ታሮጭው’ አሉ።
ኤርሚያስ እየቆጠበ እየበላ ለድሃው አስተዋፆ እያደረገ ነው ስትል ፣ አይደለም ሂሳቡን ስተኸዋል እሱ የሚመገበውን የአንድ ቀን ምግብ ይዘትና ጥራት ደሃ ቤተሰብ በአስራ አምስት ቀን አያገኘውም ማለቴ ምኑ ነው ምቀኝነት? ለምን በየቀኑ ሰንጋ እየጣለ አይበላም ከፈለገ፣ ለከብቶቹ አዝኜ ነው የምበላው ብሎ አይዋሽ እንጂ። ሰው የማያምንበትን ሃሳብ ሲገልፅ ምቀኝነት ነው ብሎ ክስ የሚያቀርብ ሰው፣ ራሱ ምቀኛ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ህዝብ በማንነቱ በሚፈናቀልበት፣ በሚታሰርበትና በሚገደልበት ሃገር፣ የአይ ኤም ኤፍ ብድር ተንጠባጥቦ በመንግስት ቸርነት ይደርሰኛል ብሎ የሚያስብ ቂል ነው ወይንም ካድሬ ነው።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 04:54
ያልተጻፈ ለምንድን ነው ዬሚነበበው። ኤርሚያስ ይቆጥባል ኣላልንም። እኛ ያልነው “ኤርሚያስ በቀን ሶስቴ ሳይሆን ኣንዴ የሚበላ ጀግና ነው። ቢያንስ ቢያንስ ሁለቱን የቀን ምግቦቹን ከሰፊው ህዝብ ሌማት ውስጥ አልተጋፋም። ለህዝብ ትቶታል። ነው ያልነው። እርስዎ ደግሞ በቀን አንዴ ዬሚበላን ሰው በዚያችው በሚበላት ተመቃኝተውታል። “ፕሮቲን ነው የሚበላው፡ የሱን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዞታ ደሃው በሁለት ሳምንት አያገኘውም” ትይናለሽ። እና ድሃው በየሳምንቱ የኤርሚያስን የአንድ ቀን አንዲት ምግብ ይዘት እንዲያገኝ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ ምን ዓይነት ምግብ ይሆን የምታዢለት። ወቸ ጉድ ዘንድሮ የማይሰማ ነገር ዬለም! ወይ ምቀኝነት!
ሰው ዬሚያምንበትን ሃሳብ ሲገልጽስ “ውታፍ ነቃይ” ብሎ ለማጠልሸት መሞከር “ከውታፍ ነቃይነት” በምን ይለያል ብለን ብንጠይቅስ ካድሬ ወይ ቂል ያስብል ይሆንን?
ወዳጄ ኣንቺው ራስሽ ጥቁርና ነጭ እያልሽ የሰው ዘርን እዬለያየሽ ሃገርሽ ውስጥ በብሄርና በቋንቋ መወናጀል ቢታይ መፈናቀል ቢታይ ያው ራስሽ የዘራሽውን ነው ዬምታጭጅው እኮ።
ለማንኛውም ያመንሽበትን ሃሳብ አሁንም በጨዋ ደንብ ማቅረብሽን እንወደዋለን እኛ የጠላነው ሰው ያመነበትን ሃሳብ ሲያቀርብ “ውታፍ ነቃይ” ምናምን ማለትን ነው። “ጀሮ ለባለቤቱ ባዳነው!” ኣሉ።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 08:01
ሃሳብህን በትክክል ተረድቼ አመላካችነቱን በግልፅ ቋንቋ ተርጉሜያለሁ። ቃላት በመገለባበጥ ዕዳውን ወደእኔው መልሰህ ለመወርወር መሞከርህ የደካማነት ምልክት ነው።
አዎ ኤርሚያስ አጭበርባሪና ውታፍ ነቃይ ነው ማለትም የሚያምኑበትን ሃሳብ የመግለፅ አካል ነው። ምክንያቱም አጭበርባሪነቱን ባለፉት ድርጊቶቹ አሳይቷል፣ ውታፍ ነቃይነቱን ደግሞ እኔ ኃጥያተኛውን ብልፅግናን ሙልጭ እያደረግሁ ስሰድብ አንተም መተቸት ምቀችነት ነው እያልክ ነገር ስታጦዝና ስታጣጥል በቅርቡ እናየዋለን። በዚህ ሂደት መሀከል ኤርሚያስ የሚባለው ሰው መኖሩን እንኳን የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ምስኪን ህዝብ ይገፋል ይረግፋል።
እደግመዋለው፣ ሃሳቡን የሚገልፅ ሰው ምቀኛ ብሎ የሚሰድብ ሰው ራሱ ምቀኛ ነው። ቃል የራስህ ልቦና መስተዋት ነው።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁኑን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
Meleket wrote: ↑07 Aug 2024, 08:44
“ኣልሸሹም ዞር ኣሉ!”
እርስዎ እንዳሻዎ የነጭ ሃሳብ የነጭ ባህል የነጭ እምነት እያሉ በአርአያ ስላሴ የተፈጠረን ሰው ነጭና ጥቁር ብለው ፈርጀው ጭልጥ ያለ ፈርጀኛነት ውስጥ ሰምጠው ሲያበቁ፤ ሃገርዎ ውስጥ ግን በቋንቋ በብሄር ሰው ሲቧደንና ሲፋረጅ፡ ትክክል አይደለም ብለው ለመመጻደቅ ይሞክራሉ። ገራሚዉ
አንድ ከሃገሩ ውጭ ትምህርት ቀስሞ፡ ሃገሬን ኣልክድም ብሎ ሃገሩ ውስጥ በሙያው ለመስራት የሚታትርን ዜጋ፡ ኣባቱም ጋዜጠኛም ዲፕሎማትም ሆነው ሃገራቸውን ያገለገሉ ዜጋ፤ የታባቱ ብለው በመዝለፍ፤ በቀን አንዴ ነው ዬሚመገብ ስንልዎ ደግሞ፤ ፕሮቲኑን ጥቕጥቕ አርጎ ሌላው ሰው በሁለት ሳምንት የማይመገበውን በአንድ ግዜ ይመገባል ብለው ጭልጥ ያለ ምቀኝነት ውስጥ ተዘፈቁ።
ኤርምያስ “ኣዎን ህመም ላይ ነን ተወግተናል ያማል” ብሎ እውነቱንና ሙያዊ አስተያየቱን በመግለጡ፤ “ውታፍ ነቃይ” የሚል ሹመት ከምላስና የሰምበር አርበኞች ዘንድ ተሰጥቶታል። እሱ “ተወግተናል” በማለቱ ብቻ፡ የማያውቀው መርፌ የታዘዘለት ሰፊው ህዝብ ይገፋል ይረግፋል እዬተባለ ነው። ጎበዝ ምን ያህሉ ህዝብ ነው ሃኪም ዬሚያዝለትን መድሃኒት ምንነትና ተግባር ጠንቅቆ የሚያውቀው? ጎበዝ ህመምህን ትገልጻለህ ሀኪም ደግሞ መርፌ ያዝልሃል። ሃኪም ይመረምርሃል፡ የበሽታህን ምንነት ቁልጭ አድርጎ ከተረዳ፡ ህክምና ይሰጥሃል በመርፌ ሊወሰድ የሚችል ሊሆንም ይችላል። ሂደቱ ይሄው ነው፡ እንጂ ወርዶበት ታካሚው ህዝብ ይሄን ውጉኝ ብሎ ሃኪሞችን ኣይጠይቅም። ሃኪም ባለሙያ ነው መድሃኒትህን ዬሚያዝልህ።
እሰልሰዋለሁ፥- ሲጠቃለል የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ፡ ትክክል ኣይደለም። ለራስህ የሰው ልጆችን ለእኩይ ዓላማህ ነጭ ጥቁር እያልክ እየፈረጅክ በሌሎች ላይ በቋንቋና በብሄር ተቧደኑ ተፋረጁ ብሎ መመጻደቅ ትክክል ኣይደለም። ሲጨመር ኣንተ እንዳሻህ ሰዉን “ውታፍ ነቃይ” ምናምን እያልክ ስትተች፤ መርፌውና ክኒኑ ላንተም ደርሶ “ምቀኛ፡ በቀን አንዴ ዬሚመገብ ሰውን እንኳ የምትመቃኝ” ብትባል ቅር ኣይበልህ። ሓቁ እሱ ስለሆነ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
Selam/ wrote: ↑07 Aug 2024, 20:24
ጀግናው ምንድነው የባጥ የቆጡን የምትቀባጥረው?
የአስተሳሰብንና የአስተዳደርን መድልዎና ግፍን እንጂ እኔ የምቃወመው ሰው በቀለሙም ይሁን በጎጡ ይለያይ ወይንም ይከፋፈል አላልኩም። የነጭን ፓለቲካ፣ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ እንዳለ ገልብጦ ወደ አፍሪካ ማስገባት ስህተት ነው ማለት ደግሞ ብሄሮች በቋንቋና ባህል አይወራረሱ እንደማለት ነው ብለህ የምታስብ ከሆነ፣ ልቦናህ በምቀኝነት ብቻ ሳይሆን ነገር በመጠምዘዝም የተካነ ዕኩይ ነው ማለት ነው።
ስለ ኤርትራ ባላውቅም፣ የኢትዮጵያ ብሄሮች እንበላለጥ አላሉም፣ አንዱ አለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑም አይችሉም። ሆኖም ወስፌ የሆኑ ልሂቃኖች፣ ፖለቲከኞችና ልምጥምጥ ካድሬዎች በክህሎት ሳይሆን በሸር ዕድሜያቸውን ለማራዘም ስለሚፈልጉ አንዱን ብሄር የበላይ እንደሆነ በማጓጓት ሌላውን ደግሞ የበታች በማስመሰል እርስ በእርስ ሲያናቁሩት ይኖራሉ። በዚህ መሃል ለዕርጉሙ መንግስት ወሬም ይሁን ዱላ የሚያቀብሉ ሁሉ ውታፍ ነቃይ ናቸው። ‘ሂድና ከመረቡ ላይ አውጣታ’ እንዳለው ጎበዝ፣ ሂድና ውታፍ ነቃይ አትሁኑ በላቸው ከፈለግህ።
ስለምግብ በየቀኑ ባነሳህ ቁጥር፣ ውታፍ ነቃዩ ሰውዬ ቀን ዱላ አቀብሎ ውሎ ማታ ፆሙን ሲፈታ ስርቅ ሊለው ስለሚችል ትንሽ ዕረፍት ስጠው።
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።
ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!
የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።
ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው።
ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 02:49
ወዳጃችን፡ በትግርኛችን “ትንፈር እምበር ጤል ኢያ!” የሚል ኣባባል ኣለ “ብትበርም እንኳ ፍዬል ነች” እንደማለት ነው። ፍዬል ነች ብሎ ሞግቶ ነገርየዋ ስትበር ያለው ነው ኣንዱ ሰዉ መሳይ በሸንጎ።
የሰው ልጆች የደረሱበትን የፖለቲካ ብስለት፡ የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ምጥቀት በመመልከት፡ ለሃገር የሚበጀውን በጥናት ተደግፎ ወደ ሃገር ማስገባት መልካም ነው ማለት ስትችል፡ እንዲህ ዙርያ ጥምጥም የነጭ እምነት የነጭ ፖለቲካ የነጭ ባህል የነጭ ኢኮኖሚ የነጭ ቴክኖሎጂ የነጭ ስነምግባር ምናምን እያልክ እያልክ ጸጉር መሰንጠቅ መሞከርና ሴራ ለመሸረብ መውተርተር ባላስፈለገህ። ማን ላይ ሆነሽ ማንን ታሚያለሽ ኣሉ ስንት ልኂቃን ተጠበውና ተፈላስፈው የሰሩልህን ቴክኖሎጂ እየተጠቀምክ አገራቸው ውስጥ ተደፍድፈህ ቀምጣሌያችውን እየጋጥክ ትምህርታቸውን እየቀሰምክ “ነጭ ጥቁር “ ብሎ ሰውን ለእኩይ ዓላማ መከፋፈል ስህተት ነው። ይታረም።
የኤርሚያስን ኣባት “የታባቱ” ብሎ መወረፍ ነውር ነውና፡ የጦቢያውያን ስልጡን ባህልም ስነምግባርም ኣይደለምና፤ ባደባባይ ይቕርታ ማለት ይገባሃል። ጀግና ከተሳሳተ ተሳሳትኩ “የአፍ ወለምታ ነው ያጋጠመኝ” ለማለት ኣያፍርም። እንዲያ ሲያደርግም ነው ዜጎችን ለማስተማርና ኣርአያ ለመሆን ዬሚበቃዉ፡ ያ ካልሆነ ግን ሸረኛና ሰውመሳይ በሸንጎ ተመጻዳቂ መሆኑ እርቃኑን ይወጣል።
ያንተ/ቺን ኣባባል በዚህ መልኩም እናነበዋለን የዓለም ህዝቦች እንበላለጥ ኣላሉም፣ ኣንዱ ኣለቃ ሌላው ደግሞ ሎሌ ሊሆኑ ኣይችሉም። ሆኖም እሾህ የሆኑ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም የጦርነት ጥቅመኞች በክህሎት ሳይሆን በሸር ስልጣን ላይ ለመፈናጠጥ ስለሚፈልጉ አንዱን ነጭ ሌላውን ደግሞ ጥቁር እያሉ በመፈረጅ ምስኪን ህዝብን ለማወናበድና፤ እኛ ነን እምነትህን ፖለቲካህን ኢኮኖሚህን ቴክኖሎጂህን የምንመርጥልህ ይህ የነጭ ነው ይህ ደግሞ የጥቁር ነው ብለው ሊያናቁሩት፡ ከዚያም በማለፍ ይህ የትግሬ ነው ይህ የአማራ ነው ይህ የኦሮሞ ነው እያሉ የሰው ልጆችን እሴቶች ለእኩይ ዓላማቸው በመከፋፈል መርዘኛ ትምህርታቸውን ሊያሰራጩ ይታያሉ።
ዓለማችን በረባ ባልረባው ዬሚቀኑ በምቀኝነት ልባቸው ዬታወረ ሰዎች ወደ ልቦናቸው ቢመልሱ ምን ያህል ሰላም የሰፈነባት እንደምትሆን ስንገምተው ይገርመናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ለምን ቢባል በቀን አንድ ግዜ የሚመገብን ሰው በዚያች በሚመገባት እንኳ የሚመቃኙ ሰዉ መሳይ በሸንጐዎች እያየን ነውና።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?
ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።
ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።
ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!
የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።
ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው።
ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 08:46
ጀግናው - በዕርጉሙ ዓብዮት ውታፍ ነቃዮች ላይ በማደርገው ትችት ላይ ለኤርትራዊ ዜጋ በምን ሂሳብ ነው ይቅርታ የምጠይቀው? የራስህ አሮብህ በሃገሬ ውስጥ ጉዳይ ገብተህ ነገር የምትጎነጉነውና የምትሰነጥቀው አንተው እንጂ ምቀኛውና ዕኩዩ እኔ ንጡሁ ሰላም አይደለሁም።
የሰከረ የነጭ ፍልስፍና ኮርጀው ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ አማራ፣ የሚባል መከፋፈልን ያመጡብንና፤ የእርስ በእርስ መናቆርን እንደ ሙያ ይዘው ዕድሜያቸውን ሙሉ የሸረቡብን ኮሚኒሽቶቹ ወያኔና ሻቢያ ናቸው። ሄደህ እነሱን ይቅርታ በሉ ብለህ ጠይቃቸው። ፈረንጅ፣ አይ ኤም ኤፍ፣ ዎርልድ ባንክ፣ ከድህነት ያወጣኛል ብሎ የሚጠብቅ ሰው ለራሱ ጥቅም ብቻ የሚያስብ ከርሳም ነው ወይንም ያልበሰለ ድንጋይ ራስ ነው። ሰው በጠኔ እየረገፈ ‘ስታንዳርዱን የጠበቀ’ የመንገድ መብራት ላይ ብቻ ትኩረት የሚሰጥ አፍሪካዊ ዕንጭጭ ነው።
በጨዋ ኢትዮጵያዊ አመለካከቴ ኤርሚያስ የተባለው ሰው አጭበርባሪ ስለመሆኑ ነው የማውቀው። በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የምትሉት የኤርትራ ክፍለ ሃገር ጎበዞች ፣ አይ ዋጥ አድርጉት እሱ ከግዜው ቀድሞ የተገኘ መለኮታዊ መሲዕ ነው ብላችሁ ካመናችሁ፣ ወስዳችሁ የራሳችሁ የገንዘብ ሚኒስቴር አድርጉት። መሪያችሁ፣ አንድ ጊዜ መብላት ብቻ ሳይሆን ነጠላ ጫማ መልበስን፣ አነስ ባለ ጎጆ መኖርንና በለስ መመገብን ያስተምረዋል። ቸር ይግጠመን!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 10 Aug 2024, 02:50
ወዳጃችን “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው? ምነው ታድያ እኒያ ኣስቀድመን የዘረዘርንልህ የጦብያውያን ድርጅቶች እየተግበሰበሱ ኤርትራ ውስጥ ዬገቡት ለምንድን ነበር? ምክርማ ልቦና ባለበት ስፍራ ነው ያለው እኮ። “ሸያብ ኣይትጸውዕ ለባም እምበር” የተባለው እንዲሁ ኣይደለም “ምክር ካሻህ ሽበታም ሳይሆን ልቦና ያለውን ሰው ጠይቅ ወጣትም ቢሆን” እንደማለት ነው። ይህ ምክር በሃገር ደረጃም ይሰራል። ኤርትራ ሲንጋፖርም ሰሜን ኮርያም ኢትዮጵያም ልትሆን ኣትችልም፡ ኤርትራ እንጂ። ሰማእታቶቻችን የተሰውት ኤርትራን ኤርትራ ለማድረግ እንጂ ኤርትራን ሲንጋፖር ወይ ሰሜን ኮርያ ወይ ኢትዮጵያ ለማድረግ እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
ዋናው ቁምነገር እኮ ገና የገባህ ኣትመስልም። አሁንስ ቢሆን ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሏል እንዴ? በየጎጡ የከፋፈሉህና ያዋጉህ ያስተራረዱህ ያጋደሉህ እኮ የዘመኑ ያገርህ መኳንንትና ሰራዊቶቻቸው ናቸው። የመኳንንቱ ሰራዊት ማን ነው እንዴ? በግድ እየታፈሰና እየተገደደ የመኳንንት ሰራዊት ኣባል ይሆን የነበረው እኮ፡ እኔ ብቻ ነኝ የማስብለት የምትለው ጭቁኑ ህዝብ ነው። ኣይገባህም እንጂ ኣሁንም ያዉ ታሪክ ነው ዬተደገመው። ይህን የጎጠኝነትና የመከፋፈል ኣባዜና ሂደት በሻዕብያና በወያኔ ለማላከክ መሞከር ራሱ የዘገምተኞችና “እኛ ብቻ ነን ኣዋቂዎች” ዬሚሉ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንጭጭ ኣስተሳሰብ ነው።
ህዝብ በማንነቱና በእሱነቱ በእምነቱ መፈናቀልና መገደል እማ ድሮም ነበር ስንቱ ነው እንዴ ፈላሻ ተብሎ መሬት እንዳያርስ፡ ይደረግ የነበረው? ስንቱ ነዉ እንዴ እምነትህን ቀይር ኣለበለዚያ ትታረዳለህ እየተባለ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የነበረው። ወሎዎቹን ጠይቅ፡ ጀበርቲዎችን ጠይቅ፡ የግራኝ ሰለባዎችን ጠይቅ፡ የትግራይና የጎንደር ካቶሊኮቹንም ጠይቅ። ግድ ዬለህም ታሪክ ነው ዬተደገመው።
ኣፋርና ትግራይ “ጋዝ” በተባለ ለዘመናት የቆየ የመዋረር ታሪክ ነበራቸው፡ ወደድክም ጠላህም “ቀዳማይ ወያኔ” ነው ያስቆመው። ኣማራና ኣገውም እንዲሁ ለዘመናት ተጠዛጥዘዋል። ኣፋርና ዒሳ በግጡሹ መሬት ምክንያት፡ ኦሮሞና ሱማሌም እንዲሁ፤ ኣደሬዎች ለምንድን ነው ቀያቸውን በግንብ ያጠሩት ማንን ፈርተው? ያዉ “የኛ ኣይደለም” ብለው ያመኑትን ሌላ ኣካል ለመከላከል ነው በነሱና በዘመናቸው ስሌት። ከላስታ መረብን ተሻግረን ኤርትራ ገባን ዬሚሉት ብሌኖቹስ ቢሆኑ በምን ምክንያት ነው ብለህ ጠይቀሃልን? በኦሮሞዎች ተከበው አሁን ወደ ኢምንትነት የተቀየሩት በርካታ ብሄሮችስ እንዲሁ ማንነታቸውን እየካዱ የሟሙ ይመስልሃልን? ባፍንጫ እንጂ! የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን የአጤ ምኒልክ ታሪክስ ኣላነበብክምን። የትግሬና ያማራ ቦለቲካ ያኔ ፍንትው ብሎ ይታይሃል። የትግርኛውን የፍስሃ ጊዮርጊስንም መጸሓፍ ማንበብ ይጠበቅብሃል፡ ያማራና የትግሬ ቦለቲካ እንዲገባህ። ዘመነ መሳፍንት ያኔ ያለፈ መስሎህ ተንዘላዘል። ኣሁንም ታሪክ ነው እዬተደገመ ያለው። ቀስ ብሎ ይገባሀል። ኣጤ ሚኒልክም ሆኑ አጤ ሃይለስላሴ “ህዝቤ ከሚሉት ግዛታቸው ሰራዊታቸውን ሰብስበው” ስንቱን የትግራይ ህዝብ በሰራዊታቸው እንደደፈጠጡ ዬማናውቅ መስሎሃል። ዬያኔዎቹ መኳንንት አሁንም በቴሌቭዥን መስኮት ዬምታያቸው “መኳንንቶቻችሁ” ናቸው፡ የያኔው ሰራዊትም አሁን በየ ጎጦ ተባድኖ በአሁኖቹ መሳፍንትና መኳንንት ያለ ውዴታ በግድ ሰራዊት እንዲሆን የተደረገው፡ 'አንተ ብቻ የምታስብለት እና የምትብከነከንለት ደሃዉና ጭቁኑ ህዝብ ነው'፡ አልገባህም እንጂ።
ኤርትራዊ በመሆናችን የጦብያ ጉዳይን ችላ ማለት ኣንችልም፡ ምክንያቱም ችግራችሁ ገንግኖና ገኖ ሲመጣ እኛ ላይ መጥታችሁ ማለቃቀሳችሁ ስለማይቀር። የግራኝ ኣሕመድ ግዜም እኮ ነገስታቶቻችሁን ረድተናል። ከጉራዕ በአዝማች ስብሃት ኣማካኝነት ሰራዊትም ልከንላችኋል ባንድ ወቅት፡ ዋዛ መስለንሃል “ስንፈልግ ሞቃዲሾ ላይም የምናስቀድስ ህዝብ ነን። ስንፈልግም እነ “ልዑል መንገሻህንም” በጓዳ በር የሸኘን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደሆንን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንነግርህ እንወዳለን።
የዞረብህ መሆንህ ደግሞ ከአስመራ ወደ ኤርትራ ያለውን ርቀት ከነገርከን በኋላ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋውን እንነግርሃለን ብለን አንቀልድብህም። በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ ኣለች ጎንደሪቱ ያባት ኣርበኛዉ ኩሩ ልጅ ፍቅርኣዲስ ነቕዓጥበብ። ኢትዮጵያ ምንኛ ታድላለች፤ ጭቁኑን ድሃ ህዝብ እንዲሁም ልዑላን መሳፍንቱን ማለትም ፊውዳሎቹን እኩል ዬምታከብር፡ የነደርጉን ኣብዮትና የመሬት ላራሹን ትሩፋት ዬምትጸየፍ፡ ነጻ ገበያንም የምታጣጥል ቅብጥብጥና ድንቅ፡ በቀን ሰባት ግዜ ስትበላ ሳታላምጥ ዬምትውጥ፡ “በቀን አንዴ ዬሚበሉትን ዬምትጠየፍ የምላስና የሰንበር ልዩ አርበኛ አግኝታለችና “ታላቋ ኢትዮጵያ” ደስ ይበላት ብለናል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?
ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።
ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።
ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!
የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።
ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው።
ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
Meleket wrote: ↑08 Aug 2024, 10:58
ወዳጃችን የምቀኝነት ቦለቲካ ነው ቀጠናችንን ሰላም ዬነሳትና የናጣት። በምቀኝነት የታወቁት እነማን እንደሆኑና ከወዴት እንደፈለቁ ደግሞ የቀጠናችን ህዝብ ጠንቅቆ ያውቃቸዋል። የጎረቤቶቻችን ብልጽግና ብልጽግናችን የጐረቤቶቻችን ሰላም ሰላማችን ስለሆነ ነው በቀጠናችን ጉዳይ ሃሳባችንን ያፈሰስነው። ደግሞስ ጭንቅ ላይ ስትሆኑ ጩሀታችሁ ወደኛው ነው። የሰሜን እዝ ጉዳይ ላይ የታየው ይህ ነው። ከወያኔና ሻብያ ዘመን በፊት ዬነበሩት እነ የትግራዩ ራስ መንገሻ ኣንተ/ቺ እንኳን ጠንቅቀህ የምታውቃቸው፡ ከደርጉ የሸሹትም ያዉ በኛዋ ኤርትራ በኩል ነው። ምጥ ላይ ስትሆኑ ጩሀቱ ወደኤርትራችን ነው። ታድያ ጩሀቱ ሳያደነቁረን ከወዲሁ ምክር በመለገስ ብንተባበራችሁ ምን ኃጥያት ኣለው። “ታሞ ከመማቀቅ ኣስቀድሞ መጠንቀቅ ኣይደል እንዴ የምትሉት።
የሃገርህ ቦተሊካ በርካታ ኣብዮቶች አሳይቶናል። ቢሆንም ግን በቅርብ ያየነው አብዮት መሪ፡ በመስቀል(ኣብዮት)አደባባይ ማንም ያገርህ ኣብዮተኛ አድርጎት በማያውቅ ሁኔታ ያለምንም ይሉኝታ በድፍረት “ፈጣሪ ሃገራችንን ኢትዮጵያንና ‘ህዝቦቿን’ ይባርክ” ያለ ጀግና ፈሪሃ እግዚኣብሄር ያለው መሆኑን በፍጹም መካድ አይቻልም። ኣንተ ግን የሰው ወላጅ ወርፈህ ይቅርታ ለማለት እንኳ የራስ ደጀንን ያህል ኣቀበት ሆኖብህ እያየንህ ነው። ከዚህ ኣልፈህ እኔ “ንጡሁ” ስትል እየሰማንህ ነው ኣቤት ንጥህና እንዲህም ኣድርጎ የለ ንጥህና!
የ120 ሚልየን ህዝብ ጉዳይ ልክ ኣንተን እንደሚያንገበግብህ ሌሎች ያገርህ ዜጎችን እነ ኤርምያስንም ጭምር ኣያንገበግባቸውም እኔን ብቻ ነው ዬሚመለከተው ማለት ትክክል ኣይደለም።የነ ኤርምያስ ክቡራን ወላጆች ሲመለምሏቸው እኮ ሃገራቸውን እንዲወዱ አድርገው በኢትዮጵያዊ ጭዋነት ነው። ያንተም ክቡራን ወላጆች በእርግጠኝነት እንዲያ አድርገው ነው የመለመሉህ፡ አንተ ግን ከየት እንደኮረጅከው ዬማይታወቅ ክቡራን ኢትዮጵያውያን ወላጆችን “የታባቱ” እያልክ መወረፍ ጀምረሃል። ካንተ ከተወላገደ ኣባባል ኮርጀን “ከተወላገደ የነጭ ፍልስፍና ተምረህ እንዳለ ያመጣሀው ነውን?” ኣንልህም። ምክንያቱም የነጭ ፍልስፍና የነጭ እምነት የጥቁር ፍልስፍና የጥቁር እምነት ማለት የደካማነት መሸሸጊያ ስለሆነ።
ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ማለት ክቡራን ወላጆችን መወረፍ፡ ሃገራቸውን ዬሚወዱ ዜጎችን ስም ማጠልሸት እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። የሚገርመው ብለህ/ሽ ብለህ የ120 ሚልየንን ህዝብ ኣንድ ዕንቁ ካገሩም ልትገፈትረው አሰብክ። እሱ በሌለበት ሊቅ ሆነህ ለመታዬት አስበህ ነውን? አንልህም። ዛሬ ኤምያስን ነገ ዳንኤልን ከነገወድያ ጢሞትዎስን ከዛም ጌዴዎንን እያልክ የነብያትና የሃዋርያትን ስም ያነገቡ ያገርህን ኣመራሮችን ወዳገራችን ለመላክ ማሰብህን ኣናውቅም ነበር። ይህ ሁሉ ጥረት ግን በነሱ ቦታ ለመፈናጠጥ ከሆነ እነ ኣብዪና ሬድዋን ባይኖሩ ኖሮ በጣም “ብልህ” ሰው ያስብልህ ነበር። በነገራችን ላይ ኤርትራ ውስጥ የበሰለ እንጂ ያረረ ነገር ዪለም በለስም ጭምር እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 16880
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 10 Aug 2024, 07:34
ክልለ-ኤርትራዊው አማካሪያችን - አባ ታጠቅ ከሁሉም በላይ የቤተ-ክህነት ሰዎችንና የራሳቸውን መኳንንቶች ጨፈጨፉ እንጂ ጎጥ ለይተው የትግራይ ወይንም የኦሮሞ ህዝብን ለማጥፋት አልተዋጉም። እንዲያውም ከሸዋ ነገስታት ጋር የተዋጉበት ጊዜ ይበዛል። ሆኖም ዕኩይ ሰው ስለሆንክ ታሪኩን ብታጣምመው አይደንቀኝም።
ነብይ ለማስመሰል የፈጣሪን ስም ጆሮ ግንዱ ስር የምታንጠለጥልለት ዕርጉሙ ዓብዮትም ከዕለታት አንድ ቀን ዘንባባ ተጎዝጉዞለት አስመራን እንባ በእንባ አስደርጓት ነበር፣ መቀሌም ደርሶ ደብርዬን መንጋጋው እስከሚታይ አስፈንድቆት ነበር። ዛሬ ዓይንህን ላፈር የተባባሉበት መንስዔው ጋዳፊ ነው፣ ሳዳም ሁሴን ነው ወይንስ ኪም ኢል ሱንግ?
ሸረኛ ካድሬ ስለሆንክ ዒሱንና ዓብዬትን ብፁዕ አድርገህ ደብረ ፖርንዬን ነጥለህ እንደምትኮንናት ይገባኛል።፧ እኔ ንጡሁ ሰላም ግን እልሃለሁ፣ እነዚህ ሶስት ሰዎች የአፍሪካ ቀንድ ትሪያንጉላር ጉጦችና ካንሰሮች ናቸው።
አቶ ዓብዮት እንደዛሬው ጅራቱን ከደበቀበት ቦላሌው ውስጥ ወደ አደባባይ ሳያወጣው፣ ኢትዮጵያውያኖችም ክንፍ ያለው መላዕክት እንደሆነ ዓይነት አድርገን ስለነው ነበረ። ዒሱም በዚያው አጋጣሚ ለዘመናት የወረረው ዝገት ከላዩ ላይ መርገፍ ጀምሮ ነበር።
ዛሬ አቶ ዓብዮት የመላዕክ ክንፉን ራሱ ቅርጥፍ አድርጎ በልቶ ጅራቱን በአደባባይ እያወዛወዘ ባለበት ወቅት አንተ የክልለ-ኤርትራ አማካሪያችኝ ነብይ ነውና እንደኛ ለሰላሳ ዓመት ስገዱለት ትለናለህ። ወዳጄ፣ በግራ እጁ መስቀል ይዞ በቀኝ እጁ የሰው ልጆችን ደም ባፈሰሰና፣ በብር ኖቱ ዋና ገፅ ላይ የፈጣሪንም ስም የዓይነ ኩሉን ምልክትም ለጥፎ ዓለምን በሚያተራምስ ሃገር ስለምኖር፣ ይኸንን እጅ እጅ የሚል የሞኝ ተረትህን ሄደህ ለመንደፈራ መዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ስበካቸው።
Meleket wrote: ↑10 Aug 2024, 02:50
ወዳጃችን “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው? ምነው ታድያ እኒያ ኣስቀድመን የዘረዘርንልህ የጦብያውያን ድርጅቶች እየተግበሰበሱ ኤርትራ ውስጥ ዬገቡት ለምንድን ነበር? ምክርማ ልቦና ባለበት ስፍራ ነው ያለው እኮ። “ሸያብ ኣይትጸውዕ ለባም እምበር” የተባለው እንዲሁ ኣይደለም “ምክር ካሻህ ሽበታም ሳይሆን ልቦና ያለውን ሰው ጠይቅ ወጣትም ቢሆን” እንደማለት ነው። ይህ ምክር በሃገር ደረጃም ይሰራል። ኤርትራ ሲንጋፖርም ሰሜን ኮርያም ኢትዮጵያም ልትሆን ኣትችልም፡ ኤርትራ እንጂ። ሰማእታቶቻችን የተሰውት ኤርትራን ኤርትራ ለማድረግ እንጂ ኤርትራን ሲንጋፖር ወይ ሰሜን ኮርያ ወይ ኢትዮጵያ ለማድረግ እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
ዋናው ቁምነገር እኮ ገና የገባህ ኣትመስልም። አሁንስ ቢሆን ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሏል እንዴ? በየጎጡ የከፋፈሉህና ያዋጉህ ያስተራረዱህ ያጋደሉህ እኮ የዘመኑ ያገርህ መኳንንትና ሰራዊቶቻቸው ናቸው። የመኳንንቱ ሰራዊት ማን ነው እንዴ? በግድ እየታፈሰና እየተገደደ የመኳንንት ሰራዊት ኣባል ይሆን የነበረው እኮ፡ እኔ ብቻ ነኝ የማስብለት የምትለው ጭቁኑ ህዝብ ነው። ኣይገባህም እንጂ ኣሁንም ያዉ ታሪክ ነው ዬተደገመው። ይህን የጎጠኝነትና የመከፋፈል ኣባዜና ሂደት በሻዕብያና በወያኔ ለማላከክ መሞከር ራሱ የዘገምተኞችና “እኛ ብቻ ነን ኣዋቂዎች” ዬሚሉ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንጭጭ ኣስተሳሰብ ነው።
ህዝብ በማንነቱና በእሱነቱ በእምነቱ መፈናቀልና መገደል እማ ድሮም ነበር ስንቱ ነው እንዴ ፈላሻ ተብሎ መሬት እንዳያርስ፡ ይደረግ የነበረው? ስንቱ ነዉ እንዴ እምነትህን ቀይር ኣለበለዚያ ትታረዳለህ እየተባለ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የነበረው። ወሎዎቹን ጠይቅ፡ ጀበርቲዎችን ጠይቅ፡ የግራኝ ሰለባዎችን ጠይቅ፡ የትግራይና የጎንደር ካቶሊኮቹንም ጠይቅ። ግድ ዬለህም ታሪክ ነው ዬተደገመው።
ኣፋርና ትግራይ “ጋዝ” በተባለ ለዘመናት የቆየ የመዋረር ታሪክ ነበራቸው፡ ወደድክም ጠላህም “ቀዳማይ ወያኔ” ነው ያስቆመው። ኣማራና ኣገውም እንዲሁ ለዘመናት ተጠዛጥዘዋል። ኣፋርና ዒሳ በግጡሹ መሬት ምክንያት፡ ኦሮሞና ሱማሌም እንዲሁ፤ ኣደሬዎች ለምንድን ነው ቀያቸውን በግንብ ያጠሩት ማንን ፈርተው? ያዉ “የኛ ኣይደለም” ብለው ያመኑትን ሌላ ኣካል ለመከላከል ነው በነሱና በዘመናቸው ስሌት። ከላስታ መረብን ተሻግረን ኤርትራ ገባን ዬሚሉት ብሌኖቹስ ቢሆኑ በምን ምክንያት ነው ብለህ ጠይቀሃልን? በኦሮሞዎች ተከበው አሁን ወደ ኢምንትነት የተቀየሩት በርካታ ብሄሮችስ እንዲሁ ማንነታቸውን እየካዱ የሟሙ ይመስልሃልን? ባፍንጫ እንጂ! የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን የአጤ ምኒልክ ታሪክስ ኣላነበብክምን። የትግሬና ያማራ ቦለቲካ ያኔ ፍንትው ብሎ ይታይሃል። የትግርኛውን የፍስሃ ጊዮርጊስንም መጸሓፍ ማንበብ ይጠበቅብሃል፡ ያማራና የትግሬ ቦለቲካ እንዲገባህ። ዘመነ መሳፍንት ያኔ ያለፈ መስሎህ ተንዘላዘል። ኣሁንም ታሪክ ነው እዬተደገመ ያለው። ቀስ ብሎ ይገባሀል። ኣጤ ሚኒልክም ሆኑ አጤ ሃይለስላሴ “ህዝቤ ከሚሉት ግዛታቸው ሰራዊታቸውን ሰብስበው” ስንቱን የትግራይ ህዝብ በሰራዊታቸው እንደደፈጠጡ ዬማናውቅ መስሎሃል። ዬያኔዎቹ መኳንንት አሁንም በቴሌቭዥን መስኮት ዬምታያቸው “መኳንንቶቻችሁ” ናቸው፡ የያኔው ሰራዊትም አሁን በየ ጎጦ ተባድኖ በአሁኖቹ መሳፍንትና መኳንንት ያለ ውዴታ በግድ ሰራዊት እንዲሆን የተደረገው፡ 'አንተ ብቻ የምታስብለት እና የምትብከነከንለት ደሃዉና ጭቁኑ ህዝብ ነው'፡ አልገባህም እንጂ።
ኤርትራዊ በመሆናችን የጦብያ ጉዳይን ችላ ማለት ኣንችልም፡ ምክንያቱም ችግራችሁ ገንግኖና ገኖ ሲመጣ እኛ ላይ መጥታችሁ ማለቃቀሳችሁ ስለማይቀር። የግራኝ ኣሕመድ ግዜም እኮ ነገስታቶቻችሁን ረድተናል። ከጉራዕ በአዝማች ስብሃት ኣማካኝነት ሰራዊትም ልከንላችኋል ባንድ ወቅት፡ ዋዛ መስለንሃል “ስንፈልግ ሞቃዲሾ ላይም የምናስቀድስ ህዝብ ነን። ስንፈልግም እነ “ልዑል መንገሻህንም” በጓዳ በር የሸኘን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደሆንን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንነግርህ እንወዳለን።
የዞረብህ መሆንህ ደግሞ ከአስመራ ወደ ኤርትራ ያለውን ርቀት ከነገርከን በኋላ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋውን እንነግርሃለን ብለን አንቀልድብህም። በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ ኣለች ጎንደሪቱ ያባት ኣርበኛዉ ኩሩ ልጅ ፍቅርኣዲስ ነቕዓጥበብ። ኢትዮጵያ ምንኛ ታድላለች፤ ጭቁኑን ድሃ ህዝብ እንዲሁም ልዑላን መሳፍንቱን ማለትም ፊውዳሎቹን እኩል ዬምታከብር፡ የነደርጉን ኣብዮትና የመሬት ላራሹን ትሩፋት ዬምትጸየፍ፡ ነጻ ገበያንም የምታጣጥል ቅብጥብጥና ድንቅ፡ በቀን ሰባት ግዜ ስትበላ ሳታላምጥ ዬምትውጥ፡ “በቀን አንዴ ዬሚበሉትን ዬምትጠየፍ የምላስና የሰንበር ልዩ አርበኛ አግኝታለችና “ታላቋ ኢትዮጵያ” ደስ ይበላት ብለናል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?
ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።
ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።
ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!
የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።
ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው።
ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑08 Aug 2024, 12:14
ጀግናው - ማን አማካሪ ሁነን ብሎ እንደጠራህ ባላውቅም፣ ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ ብቻ የሚመራ ህዝብ ድንበር ተሻግሮ ሌሎችን ለመምከር መሞከር ማለት የራሷ አሮባት የሰው የምታማስለውን የሴት ወይዘሮ ዓይነት መሆን ማለት ነው። ለምን መሰለህ ይኸን የምታደርገው? ወጧ ባያርባትም እንኳን መቼም እንደማይጣፍጥላት ስለምታውቅ ነው።
‘ፈጣሪ ሃገራችንን ይባርክልን’ ያለው ዕርጉሙ አቶ ዓብዮትማ ምጥ ላይ ነን ብሎ፣ ጎትቶ ጦርነት ውስጥ አስገብቷችሁ ሲያበቃ፣ ወዛችሁ ተሟጦ አልቋልና ወዲያ ሂዱልኝ ብሎ ከጠባ ጫሪዎቹ ጋ ተመልሶ ተወዳጀ። ይባስ ብሎም የአየር በረራውም ተቋረጠ። ለመሆኑ አጭበርባሪው ኤርሚያስ መክሯችሁ ነው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በብር እንጂ በዶላር አንከፍልም ያላችሁት? የኢትጵያ ህዝብ ብሩን ወደ ዶላር በጥድፊያ ሲመነዝር አቶ ኢሳያስ የደበቀውን ብር ምን ሊያደርገው ነው? ግን አቶ ዓብዮትም ናቅፋ መኝታ ቤቱ ቀብሮ ይሆን እንዴ?
ዕርጉም መሪዎችና ውታፍ ነቃዮቻቸው እንደዚህ ተንኮል ሲሸርቡና ሲጎነጉኑ ነው የሚኖሩት። አንተ አሳነባሪ ቢውጥህ ወይንም ጠኔ ቢፈነግልህ ደንታቸው አይደለም። ምንም አይደለም መፍትሄው መግባባትና ማስታረቅ ነው የሚለው የመሀል ዳኛ ደግሞ ፈሪ ወይንም ዕንብርቱ የላላ ከርሳም ነው። Cheers!
-
Meleket
- Member
- Posts: 4773
- Joined: 16 Feb 2018, 05:08
Post
by Meleket » 12 Aug 2024, 03:31
ወዳጃችን እኛ በጥሑፋችን ቋረኛው “ኣባ ታጠቅን” ትግራይን ወይም ኦሮሞን ወጉ ብለን ኣላልንም። ይልቅስ ከጎንደር የፈለቁት “ኣባ ታጠቅ” የሸዋን መኳንንት ለማስገበር ጦራቸውን አዝምተዋል። የምኒልክ ኣባትም በድንጋጤ ታመው ሞተዋል፡ የሸዋው ምኒልክም በአባ ታጠቅ ተማርኮ የመቅደላ እስረኛ ነበር። ይሄውነው ታሪኩ። የፕሮቴስታንት ኣማካሪዎች ስለነበሯቸውም እንዳልከው በቤተክህነት ላይ ጦርነት ኣውጀው በርካታ ግፍ ፈጽመዋል ይባላል፡ ኧረ ጐንደርንም አቃጥለዋት ነበር ይባላል ቋረኛው የኮሶ ሻጯ ልጅ አባ ታጠቅ። ጎጃሜዉን የካቶሊክ እምነት ተከታይ ብጹዕ ገብረሚካኤል ኣኪሎንም ኣስገድለዋል ኣጤው። የወሎዬዋን የወርቂቱን ልጆችም እንዲሁ። ይሄው ነው ታሪካቸው። እርግጥ ነው ከፊል አቢሲንያን አንድ ለማድረግ ጥረዋል፡ ያላቅማቸው ተንጠራርተው ተቀጩ እንጂ። “ኣባ ታጠቅህ” ሲዳሞን ኣያውቋትም፡ አሩሲን ኣያውቋትም ሃረርን ኣያውቋትም ወለጋን ኣያውቋትም ወዘተ ምጥዋን ኣያውቋትም ቀይ ባህርን ኣያውቁትም። ይሄው ነው ሃቁ። ኣይደለም እንዴ? ጎጥ ማለት ደግሞ መንደር ወይ ኮረብታ ማለት እንጂ ኣንተ እንዳሰላሀው ብሄር ወይ ዘውግ ማለት ኣይደለም።
ጠቅላይ ኣብያችሁ እኮ ከኛ ይልቅ ለናንተ የሚቀርብ እታችሁን ያገባ ያባትና የናታችሁ ልጅ ኢትዮጵያዊ ወንድማችሁ ነው። አስመራን ኣስጨፈረ፡ መቀሌን አስጨፈረ ብለህናል። “የፈጣሪ ስምንና የዓይነኩሉን ምልክት ገንዘቧ ላይ ኣድርጋ ዓለምን የምታተራምስ ሃገር” ውስጥ ቀምጣሌዋን እየጋጣችሁ የነበራችሁ እልፍ ኣእላፍ የጦብያ ልጆችንም ኣስፈንድቆና ኣፍነክንኮ ኣላጦዛችሁም እንዴ? የተኳረፉ የሃይማኖት ኣባቶቻችሁን ኣላስታረቀም እንዴ? ለምን ይዋሻል። ከትግሬ ወያኖች ጋር ሲዋጋ ታቅራሩና ታጨበጭቡለት አልነበረምን? ለማተብህ ፍረድ።
ኣንተ እንደምታስበው ሰንካላ ምክንያት በማምጣት ብረዚደንታችንን ሆነ ጠቅላያችሁን እንዲሁም የትግራዩን የወያኔ መሪ ደብረ ጥዮንን ለምን እንኮንናለን። ለርካሽ የቦለቲካ ኣላማ “ከሰው ሰው ቢለዩ . .” ነው እኮ ተረቱ። እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እነዚህ ኣካላት ይልቅስ እንዲግባቡ ነው ዬምንጥረው። ሁሉም ሰከን ካሉ ምንስ የማያግባባ ጉዳይ ኣላቸው? ቂሙ ምቅኝነቱ ተንኮሉ መነፋፈጉና መቆራቆሱ ዬትም ኣያደርሳቸውም። ዲማርኬሽንን ተግብረው የድንበር ህዝቦችን ሰላም እና የገዛ ራሳቸውን ኅሊናዊ ሰላም ማቀብ ነው ዬሚጠበቅባቸው።
እነዚህ ኣንተ ያፍሪካ ቀንድ ትሪያንጎላር ጎጦች ናቸው ያልካችው ኣካላት እኮ ያፍሪካ ቀንድ ህብረተሰብ ያፈራቸው ዜጎች መሆናቸውን የዘነጋህ መሰልክ። የዘራሀውን ነው የምታጭደው እኮ። ላንተ ለፊውዳሉና ለኢዲዩዉ ጠበቃ ሲባል መቼም የምታዳንቃቸውን ‘ልዑልህን’ ራስ መንገሻን ወይም ልጆቻቸውን ስልጣን ላይ ማፈናጠጥ ኣይቻልም። ልዑልህ ከትግራይም ከወሎም እንደሚወለዱ እናውቃለን፡ በሃገራችሁ ሰንካላ የብሄር ስሌት ሲታዩ ‘ቅይጥ’ ማንነት ኣላቸው። አንተንም እንዲያ ጠርጥረንሃል። ቅይጥ ማንነት ይዘህ ቅይጥ ኢኮኖሚን ለማራመድ በምላስና ሰምበር አርበኝነት፡ ድፍን ታላቋን ኢትዮጵያ ነጻ ለማውጣት የምትታትር የዘመናችን ምርጥ 'ንጡህ' ኢትዮጵያዊ ጀግና።
ለመሆኑ ጠቅላያችሁን ማን ነው ነብይ ያለው? ነብያቶችማ ትንቢታቸውን ነግረውን ያ ይመጣል እያሉ ትንቢት ሲነግሩለት ዬነበረው ከመጣ እኮ 2000 ዓመታት ኣለፉ። አሁን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ምንም ዓይነት ነብይ ያስፈልጋል ብለን ኣናምንም። ግዜው ያዲስ ኪዳን ነው፡ ማንኛውም ክርስትያን ነብይም ንጉሥም ካህንም እረኛም ነው ብወንጌል እስከተመራ ድረስ፡ ጥላቻን እስካራገፈ ድረስ፡ ቅናትን እስከተጠየፈ ድረስ፡ ወንድምና እህቱን እስካከበረ ድረስ ብለን ነው ዬምናምነው።
በመሆኑም የነዓይነኩሉ ሃገር ላይ ተቀምጦ፡ የነ ዓይነኩሉን ቀምጣሌ እዬጋጡ፡ ዓይነኩሉን መኮነን፤ ዓይነኩሉን ርቀው በሚወዷት ሃገራቸው እዬኖሩ በሙያቸው ደፋቀና ዬሚሉ በቀን አንድ ግዜ ብቻ ዬሚመገቡ ቅንና ሃገራቸውን ዬሚያፈቅሩ ዜጎችን ለማጠልሸት መሞከር፤ ንጡህ ዬሚያስብል ከሆነ፡ ፍርዱን ለኅሊህ ትተንለሃል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑10 Aug 2024, 07:34
ክልለ-ኤርትራዊው አማካሪያችን - አባ ታጠቅ ከሁሉም በላይ የቤተ-ክህነት ሰዎችንና የራሳቸውን መኳንንቶች ጨፈጨፉ እንጂ ጎጥ ለይተው የትግራይ ወይንም የኦሮሞ ህዝብን ለማጥፋት አልተዋጉም። እንዲያውም ከሸዋ ነገስታት ጋር የተዋጉበት ጊዜ ይበዛል። ሆኖም ዕኩይ ሰው ስለሆንክ ታሪኩን ብታጣምመው አይደንቀኝም።
ነብይ ለማስመሰል የፈጣሪን ስም ጆሮ ግንዱ ስር የምታንጠለጥልለት ዕርጉሙ ዓብዮትም ከዕለታት አንድ ቀን ዘንባባ ተጎዝጉዞለት አስመራን እንባ በእንባ አስደርጓት ነበር፣ መቀሌም ደርሶ ደብርዬን መንጋጋው እስከሚታይ አስፈንድቆት ነበር። ዛሬ ዓይንህን ላፈር የተባባሉበት መንስዔው ጋዳፊ ነው፣ ሳዳም ሁሴን ነው ወይንስ ኪም ኢል ሱንግ?
ሸረኛ ካድሬ ስለሆንክ ዒሱንና ዓብዬትን ብፁዕ አድርገህ ደብረ ፖርንዬን ነጥለህ እንደምትኮንናት ይገባኛል።፧ እኔ ንጡሁ ሰላም ግን እልሃለሁ፣ እነዚህ ሶስት ሰዎች የአፍሪካ ቀንድ ትሪያንጉላር ጉጦችና ካንሰሮች ናቸው።
አቶ ዓብዮት እንደዛሬው ጅራቱን ከደበቀበት ቦላሌው ውስጥ ወደ አደባባይ ሳያወጣው፣ ኢትዮጵያውያኖችም ክንፍ ያለው መላዕክት እንደሆነ ዓይነት አድርገን ስለነው ነበረ። ዒሱም በዚያው አጋጣሚ ለዘመናት የወረረው ዝገት ከላዩ ላይ መርገፍ ጀምሮ ነበር።
ዛሬ አቶ ዓብዮት የመላዕክ ክንፉን ራሱ ቅርጥፍ አድርጎ በልቶ ጅራቱን በአደባባይ እያወዛወዘ ባለበት ወቅት አንተ የክልለ-ኤርትራ አማካሪያችኝ ነብይ ነውና እንደኛ ለሰላሳ ዓመት ስገዱለት ትለናለህ። ወዳጄ፣ በግራ እጁ መስቀል ይዞ በቀኝ እጁ የሰው ልጆችን ደም ባፈሰሰና፣ በብር ኖቱ ዋና ገፅ ላይ የፈጣሪንም ስም የዓይነ ኩሉን ምልክትም ለጥፎ ዓለምን በሚያተራምስ ሃገር ስለምኖር፣ ይኸንን እጅ እጅ የሚል የሞኝ ተረትህን ሄደህ ለመንደፈራ መዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ስበካቸው።
Meleket wrote: ↑10 Aug 2024, 02:50
ወዳጃችን “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው? ምነው ታድያ እኒያ ኣስቀድመን የዘረዘርንልህ የጦብያውያን ድርጅቶች እየተግበሰበሱ ኤርትራ ውስጥ ዬገቡት ለምንድን ነበር? ምክርማ ልቦና ባለበት ስፍራ ነው ያለው እኮ። “ሸያብ ኣይትጸውዕ ለባም እምበር” የተባለው እንዲሁ ኣይደለም “ምክር ካሻህ ሽበታም ሳይሆን ልቦና ያለውን ሰው ጠይቅ ወጣትም ቢሆን” እንደማለት ነው። ይህ ምክር በሃገር ደረጃም ይሰራል። ኤርትራ ሲንጋፖርም ሰሜን ኮርያም ኢትዮጵያም ልትሆን ኣትችልም፡ ኤርትራ እንጂ። ሰማእታቶቻችን የተሰውት ኤርትራን ኤርትራ ለማድረግ እንጂ ኤርትራን ሲንጋፖር ወይ ሰሜን ኮርያ ወይ ኢትዮጵያ ለማድረግ እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
ዋናው ቁምነገር እኮ ገና የገባህ ኣትመስልም። አሁንስ ቢሆን ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሏል እንዴ? በየጎጡ የከፋፈሉህና ያዋጉህ ያስተራረዱህ ያጋደሉህ እኮ የዘመኑ ያገርህ መኳንንትና ሰራዊቶቻቸው ናቸው። የመኳንንቱ ሰራዊት ማን ነው እንዴ? በግድ እየታፈሰና እየተገደደ የመኳንንት ሰራዊት ኣባል ይሆን የነበረው እኮ፡ እኔ ብቻ ነኝ የማስብለት የምትለው ጭቁኑ ህዝብ ነው። ኣይገባህም እንጂ ኣሁንም ያዉ ታሪክ ነው ዬተደገመው። ይህን የጎጠኝነትና የመከፋፈል ኣባዜና ሂደት በሻዕብያና በወያኔ ለማላከክ መሞከር ራሱ የዘገምተኞችና “እኛ ብቻ ነን ኣዋቂዎች” ዬሚሉ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንጭጭ ኣስተሳሰብ ነው።
ህዝብ በማንነቱና በእሱነቱ በእምነቱ መፈናቀልና መገደል እማ ድሮም ነበር ስንቱ ነው እንዴ ፈላሻ ተብሎ መሬት እንዳያርስ፡ ይደረግ የነበረው? ስንቱ ነዉ እንዴ እምነትህን ቀይር ኣለበለዚያ ትታረዳለህ እየተባለ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የነበረው። ወሎዎቹን ጠይቅ፡ ጀበርቲዎችን ጠይቅ፡ የግራኝ ሰለባዎችን ጠይቅ፡ የትግራይና የጎንደር ካቶሊኮቹንም ጠይቅ። ግድ ዬለህም ታሪክ ነው ዬተደገመው።
ኣፋርና ትግራይ “ጋዝ” በተባለ ለዘመናት የቆየ የመዋረር ታሪክ ነበራቸው፡ ወደድክም ጠላህም “ቀዳማይ ወያኔ” ነው ያስቆመው። ኣማራና ኣገውም እንዲሁ ለዘመናት ተጠዛጥዘዋል። ኣፋርና ዒሳ በግጡሹ መሬት ምክንያት፡ ኦሮሞና ሱማሌም እንዲሁ፤ ኣደሬዎች ለምንድን ነው ቀያቸውን በግንብ ያጠሩት ማንን ፈርተው? ያዉ “የኛ ኣይደለም” ብለው ያመኑትን ሌላ ኣካል ለመከላከል ነው በነሱና በዘመናቸው ስሌት። ከላስታ መረብን ተሻግረን ኤርትራ ገባን ዬሚሉት ብሌኖቹስ ቢሆኑ በምን ምክንያት ነው ብለህ ጠይቀሃልን? በኦሮሞዎች ተከበው አሁን ወደ ኢምንትነት የተቀየሩት በርካታ ብሄሮችስ እንዲሁ ማንነታቸውን እየካዱ የሟሙ ይመስልሃልን? ባፍንጫ እንጂ! የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን የአጤ ምኒልክ ታሪክስ ኣላነበብክምን። የትግሬና ያማራ ቦለቲካ ያኔ ፍንትው ብሎ ይታይሃል። የትግርኛውን የፍስሃ ጊዮርጊስንም መጸሓፍ ማንበብ ይጠበቅብሃል፡ ያማራና የትግሬ ቦለቲካ እንዲገባህ። ዘመነ መሳፍንት ያኔ ያለፈ መስሎህ ተንዘላዘል። ኣሁንም ታሪክ ነው እዬተደገመ ያለው። ቀስ ብሎ ይገባሀል። ኣጤ ሚኒልክም ሆኑ አጤ ሃይለስላሴ “ህዝቤ ከሚሉት ግዛታቸው ሰራዊታቸውን ሰብስበው” ስንቱን የትግራይ ህዝብ በሰራዊታቸው እንደደፈጠጡ ዬማናውቅ መስሎሃል። ዬያኔዎቹ መኳንንት አሁንም በቴሌቭዥን መስኮት ዬምታያቸው “መኳንንቶቻችሁ” ናቸው፡ የያኔው ሰራዊትም አሁን በየ ጎጦ ተባድኖ በአሁኖቹ መሳፍንትና መኳንንት ያለ ውዴታ በግድ ሰራዊት እንዲሆን የተደረገው፡ 'አንተ ብቻ የምታስብለት እና የምትብከነከንለት ደሃዉና ጭቁኑ ህዝብ ነው'፡ አልገባህም እንጂ።
ኤርትራዊ በመሆናችን የጦብያ ጉዳይን ችላ ማለት ኣንችልም፡ ምክንያቱም ችግራችሁ ገንግኖና ገኖ ሲመጣ እኛ ላይ መጥታችሁ ማለቃቀሳችሁ ስለማይቀር። የግራኝ ኣሕመድ ግዜም እኮ ነገስታቶቻችሁን ረድተናል። ከጉራዕ በአዝማች ስብሃት ኣማካኝነት ሰራዊትም ልከንላችኋል ባንድ ወቅት፡ ዋዛ መስለንሃል “ስንፈልግ ሞቃዲሾ ላይም የምናስቀድስ ህዝብ ነን። ስንፈልግም እነ “ልዑል መንገሻህንም” በጓዳ በር የሸኘን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደሆንን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንነግርህ እንወዳለን።
የዞረብህ መሆንህ ደግሞ ከአስመራ ወደ ኤርትራ ያለውን ርቀት ከነገርከን በኋላ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋውን እንነግርሃለን ብለን አንቀልድብህም። በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ ኣለች ጎንደሪቱ ያባት ኣርበኛዉ ኩሩ ልጅ ፍቅርኣዲስ ነቕዓጥበብ። ኢትዮጵያ ምንኛ ታድላለች፤ ጭቁኑን ድሃ ህዝብ እንዲሁም ልዑላን መሳፍንቱን ማለትም ፊውዳሎቹን እኩል ዬምታከብር፡ የነደርጉን ኣብዮትና የመሬት ላራሹን ትሩፋት ዬምትጸየፍ፡ ነጻ ገበያንም የምታጣጥል ቅብጥብጥና ድንቅ፡ በቀን ሰባት ግዜ ስትበላ ሳታላምጥ ዬምትውጥ፡ “በቀን አንዴ ዬሚበሉትን ዬምትጠየፍ የምላስና የሰንበር ልዩ አርበኛ አግኝታለችና “ታላቋ ኢትዮጵያ” ደስ ይበላት ብለናል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?
ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።
ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።
ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!
የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።
ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው።
ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።
አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።
- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!
Meleket wrote: ↑09 Aug 2024, 02:43
ወዳጃችን ኣማካሪ ሁነን ያሉትማ እዬተንዘላዘሉ ራቁታቸውን መጥተው አስታጥቀን የላክናቸው የሰሜን እዞች፣ ኣርበኞች ነን ግንቦት 7 ነን ኢዲዩ ነን ኢሕኣፓ ነን ወያኔ ነን ኦነግ ነን ወዘተ ነን እያሉ በየግዜው ወደ ሃገራችን ጎራ ያሉት ያገርህ/ሽ ዜጎች ናቸው ኣንልህም። ለሰላሳ ዓመት በአንድ መሪ የሚመራ ህዝብ ማለት ለኤርትራ ከሆነ ቁጥሩን ኣሳንሰሀዋልና እርማት አድርግበት። ኤርትራ ውስጥ ማረር ዬለም መብሰል እንጂ ያልንህም ለዚያ ነው። ያ መሪ ቀደምት ያገራችን ጀግኖች ባሳዩት መንገድ ሂዶ፡ ሃገራችንና ህዝባችንን ለማንበርከክ የቋመጡ ኣካላትን ደህና አድርጎ ያስታገሰ ብቻ ሳይሆን ዬምብርክክ ያስኬደ የኤርትራ ህዝብ ትግልን ከሌሎች ጓዶቹ ጋር ሆኖ ግሩም ኣመራር ዬሰጠ መሆኑንም ተገንዘብልን።
ቆርጦ መቀጠልና ቀርፎ ማውጣት የምላስና የሰምበር አርበኞች መለያ መሆኑን ስለምናውቅ እንጂ፡ ያገርህ መሪ “ፈጣሪ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ህዝቦቿንም ይባርክ!” ሲል ነው የሰማነው። በህዝብ መባረክም ስለሚያምን። ቦለቲከኛ ለሃገሩ ጥቅም ያዋጣኛል ያለውን ማድረጉ ዛሬ ኣልተጀመረም። የሃገርህ ሆነ ያገራችን ቦለቲከኞች የጋራ ጥቅም ሲኖራቸው በጋራ መስራታቸው ደግሞ የሚጠበቅ ክስተት ነው። ያገርህ መሪ የሰላም ተሸላሚ እንደመሆናቸው መጠን ከጠብ አጫሪ ሆነ ከእሳት አጫሪ ጋር ከምላስና ከሰምበር አርበኞችም ጋር ቢሆን ልነጋገር ፍቅር ልመስርት ቢሉ የልቦናቸውን ትልቅነት ነው የሚመሰክርላቸው።
ያየር መንገዳችሁን ጉዳይ ካነሳህ ዘንዳ፡ በውጭ ሃገር እርዳታ በ1945 ከተተከለበት ቀን አንስቶ ብዙ እድገት በማሳየቱ፡ አመራሮቹን እናደንቃለን። የመጀመርያው በረራ በ አብሪል 8 1946 ወደ ካይሮ ሲያደርግም በኣስመራችን እና በኤርትራችን በኩል እንደነበረ ታሪክ ያወሳናል። በአየር መንገዳችሁ ላይም በነ ካፒቴን አስረስ በኩል ኤርትራዊ ኣሻራችንን ኣኑረንበታል ብለን እንጠረጥራለን። ከዚያ በተረፈ ግን አሁን በኤርትራዉያን ዜጎች ላይ ያደርስ የነበረው እንግልት ከስሙ ጋር ስለማይሄድ መታረም ኣለበት። ገንዘብ እየተከፈለው አገልግሎቱን በተገቢው ሁኔታ የማይሰጥ ከሆነ፡ ይነቀፋል፡ የተዛባና ያልተስተካከለ ኣስተዳደራዊ ኣካሄዱን እንዲያስተካክል ይነገረዋል፡ አሻፈረኝ ካለ ደግሞ እንዲያቆም ይነገረዋል ስልጡኑ ኣካሄድ ያ ስለሆነ። ኤርትራም ኤርትራ እንጂ ኢትዮጵያ ስላልሆነች። አለም ላይም ብዙ ኣማራጮች ስላሉ። ይሄው ነው የንግዱ አካሄድ ይሄው ነው የሃገር ጥቅም የዜጋን ጥቅም ማስቀደም ማለት ትርጉሙ። ይሄው ነው ልዑላውነትና ነጻነት ትርጉሙ።
መቼም ቅራኔዎችን ለማስታረቅ መሞከር መጣር በንግግር ማመን ወዘተ ለምላስና ለሰምበር አርበኞች በፍጹም ኣይጥማቸውም ምክንያቱም በቅራኔ ውስጥ እንጂ በሰላም ውስጥ ለመኖር ባህርያቸው አይፈቅድላቸውም። ለዚያም ነው ታላላቅ የሃገር ኣባቶችን እየወረፉ፡ የትጉ ዜጎችንና ኣገር ወዳዶችን ስም እያጎደፉ፡ እነሱ በቀን 7 ግዜ ምግባችውን ሳያላምጡ እዬዋጡ በቀን አንድ ግዜ አንዲት ምግብን የሚመገቡ ዜጎቻቸውን እዬተመቀኙ 'ኅሊናቸው በመንጣቱ' በህዝብ ስም እዬተመጻደቁ ‘በሰላም’ የሚኖሩትና ‘ሰላማዊ ‘እንቅልፍ የሚወስዳቸው ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።