We don't expect them to stand up for themselves and others but search for opportunity to make money
That is why Horus is barking "Somaliland" all day
ዝም ብሎ ጆሯችንን ያደኑቁራል እዚ። ውታፍ ነቃይ
……Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 08:47የኢኮኖሚክሱን ሊቀ ሊቃዉንት ከምናደንቅበት ልዩ ባህሪው መካከል እንደ ብዙሃን ‘ልሂቃንና የምላስ ኣርበኞች ’በስሜት የማይነዳና ለኅሊናው በማደሩ ነው።
አንደኛ፥- እሱ ንጹሃን ይሙቱ ኣላለም። ለጅብ ይጣሉ ኣላለም። "ስግብግብ ነጋዴዎችን በህብረት እንታገል። ይህም ክፉ ዘመን ያልፋል። የምንሻው ገንዘብ ይመጣል። ህዝባችን ብዙ ፋብሪካዎችንና ኢንዱስትሪዎችን ለመስራት ዕድሉ ይኖረዋል። ፈጣን እድገት ለማሳዬት ሁነኛውና ተስፋ ሰጪዉ መንገድ ይህ ነው። ሌላው ሁሉ ተሞክሮ እዚህ ኣዘቅት ውስጥ ጥሎናል” ነው ያለው።
ሁለተኛ፥- “ኢትዮጵያ ካንሰር ከሆነ የያዛት መስንዔዎቹ የፒፒ ካድሬዎችና የኤርሚያስ ዓይነት ስግብግብ ምሁሮችና ነጋዴዎች ናቸው።” እዬተባለ ነው። አቤት ላለፉት ጨቋኝ ስርዓቶች ለነ ወያኔና ለነደርግ ወዘተ ምሕረት ተደርጓል ማለት ነውን?ካንሰር ከሆነ እኮ የያዛት ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው። እንዲሁ 4ተኛ ደረጃ ላይ ከመቅጽበት መጥቶ ፍጢጥ ኣይልም። የዘመናት ህመም ነው።
ሶስተኛ፥- ኤርምያስማ የተማረውን ሙያ ሃገሩ ላይ ለማዋል ወደ ሃገሩ የገባ። የአሜሪካን ዜግነት ዬተጠየፈ፡ ኩሩ ያገሩ ልጅ ኢትዮጵያዊ ነው። እንደ የበርገርና የምላስ አርበኞች በአሜሪካና በእንግሊዝ ዜግነት ለመኖር ኅሊናው ያልፈቀደለት ያገሩ ጀግና። ደሞስ ኣባቱ ምን በበደሉ ነው የታባቱ ዬሚባለው። ኣባቱ ለሃገራቸው በሙያቸው በርካታ ተግባርን ያከናወኑ መሆኑን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን። እሱም ቢሆን በወያኔና በፒፒ ጭምር “በረባ ባልረባ ምክንያት” ማእከላዊ ውስጥ ሲንገላታ ዬኖረ፡ የሰው ዕንቁ።፡ የዓላማ ጽናት ተምሳሌት፡ የማይሰበረው የኢትዮጵያ ፈርጥ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኣራተኛ፥- ልኂቅ መምሰል፡ ነጭ ጥቁር እያሉ የዓለም ህዝቦችን በተራ የቆዳ ቀለም ለመከፋፈል መሞከር ትዝብት ውስጥ ያስገባል። በዘረኝነትና በብሄርተኝነት ሰዎችን እዬከሰሱ፡ ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ ለርካሽ የፖለቲካ ፍጆታ በአርአያ ስላሴ የተፈጠሩ ሰዎችን በቆዳና በዓይን ቀለም ለመከፋፈል መሞከር እንጭጭነት ነው። ሃሳብን በሃሳብ መሞገት ሲያቅተን፡ ወደ ቆዳ ቀለም ወደ ያይን ቀለም ወደ ስድብ ለምን እንሮጣለን። ወላጆችን ሳይቀር መወረፍ ምን ዬሚሉት ባህሪ ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ኣንዲህ ዓይነት ባህርያ ኢትዮጵያዊ ባህርይ ኣለመሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
this smooth talker fooled hundreds of people to give him tens of thousand of dollars promising them they will be owner a villa within 2 years, and promising them up to 15000 birr a month if he can't deliver within the 2 years, only to end up fleeing away with their hard earned money. now this snake oil sales man is doing the same thing telling people Ethiopia can easily generate more than 20 billion dollars a year so not to worry
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 08:47የኢኮኖሚክሱን ሊቀ ሊቃዉንት ከምናደንቅበት ልዩ ባህሪው መካከል እንደ ብዙሃን ‘ልሂቃንና የምላስ ኣርበኞች ’በስሜት የማይነዳና ለኅሊናው በማደሩ ነው።
አንደኛ፥- እሱ ንጹሃን ይሙቱ ኣላለም። ለጅብ ይጣሉ ኣላለም። "ስግብግብ ነጋዴዎችን በህብረት እንታገል። ይህም ክፉ ዘመን ያልፋል። የምንሻው ገንዘብ ይመጣል። ህዝባችን ብዙ ፋብሪካዎችንና ኢንዱስትሪዎችን ለመስራት ዕድሉ ይኖረዋል። ፈጣን እድገት ለማሳዬት ሁነኛውና ተስፋ ሰጪዉ መንገድ ይህ ነው። ሌላው ሁሉ ተሞክሮ እዚህ ኣዘቅት ውስጥ ጥሎናል” ነው ያለው።
ሁለተኛ፥- “ኢትዮጵያ ካንሰር ከሆነ የያዛት መስንዔዎቹ የፒፒ ካድሬዎችና የኤርሚያስ ዓይነት ስግብግብ ምሁሮችና ነጋዴዎች ናቸው።” እዬተባለ ነው። አቤት ላለፉት ጨቋኝ ስርዓቶች ለነ ወያኔና ለነደርግ ወዘተ ምሕረት ተደርጓል ማለት ነውን?ካንሰር ከሆነ እኮ የያዛት ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው። እንዲሁ 4ተኛ ደረጃ ላይ ከመቅጽበት መጥቶ ፍጢጥ ኣይልም። የዘመናት ህመም ነው።
ሶስተኛ፥- ኤርምያስማ የተማረውን ሙያ ሃገሩ ላይ ለማዋል ወደ ሃገሩ የገባ። የአሜሪካን ዜግነት ዬተጠየፈ፡ ኩሩ ያገሩ ልጅ ኢትዮጵያዊ ነው። እንደ የበርገርና የምላስ አርበኞች በአሜሪካና በእንግሊዝ ዜግነት ለመኖር ኅሊናው ያልፈቀደለት ያገሩ ጀግና። ደሞስ ኣባቱ ምን በበደሉ ነው የታባቱ ዬሚባለው። ኣባቱ ለሃገራቸው በሙያቸው በርካታ ተግባርን ያከናወኑ መሆኑን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን። እሱም ቢሆን በወያኔና በፒፒ ጭምር “በረባ ባልረባ ምክንያት” ማእከላዊ ውስጥ ሲንገላታ ዬኖረ፡ የሰው ዕንቁ።፡ የዓላማ ጽናት ተምሳሌት፡ የማይሰበረው የኢትዮጵያ ፈርጥ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኣራተኛ፥- ልኂቅ መምሰል፡ ነጭ ጥቁር እያሉ የዓለም ህዝቦችን በተራ የቆዳ ቀለም ለመከፋፈል መሞከር ትዝብት ውስጥ ያስገባል። በዘረኝነትና በብሄርተኝነት ሰዎችን እዬከሰሱ፡ ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ ለርካሽ የፖለቲካ ፍጆታ በአርአያ ስላሴ የተፈጠሩ ሰዎችን በቆዳና በዓይን ቀለም ለመከፋፈል መሞከር እንጭጭነት ነው። ሃሳብን በሃሳብ መሞገት ሲያቅተን፡ ወደ ቆዳ ቀለም ወደ ያይን ቀለም ወደ ስድብ ለምን እንሮጣለን። ወላጆችን ሳይቀር መወረፍ ምን ዬሚሉት ባህሪ ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ኣንዲህ ዓይነት ባህርያ ኢትዮጵያዊ ባህርይ ኣለመሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Exactly. Or look in the mirror.የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ
why don't you go hang yourselfHorus wrote: ↑05 Aug 2024, 13:31አህያና ጊደር አብረህ ተንደርደር! የኢ አር ፎረም የዌልፌር መሳፍንት ፋንዲያ መሃይሞች ስላምና የቀሩት እበቶች አፈር ላይ ወደቀው ቢሆን ማዳበሪያ ይሆኑ ነበር! አለት የተጣለ ያህያ ፍናዲያ ቢበዛ አገር ከማግማት ያለፈ ክርፋት አያመጣም! የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ! የፈረንጅ ዌልፌር ላይ እየተሰለፍ እድሜ ላሮጌ ኮምፒዩተር በቀይ ቀለም በአፍህ ስታራ የምትውል ወራዳ!! ኤርምያስ እንኳን ያንተን እበት ሊያነብ ባጠቀቡ እንደ ሰው አትቆምም! ዋጋቢስ ፋንዲያ እንኳን ለአገር ለራስህ ያልበቃህ 24/7 ኢ አር ላይ ባፍህ ስትቀዝን ጸሃይህ ጠልቃ ጸጥ ትላለህ! እስቲ የሚቅጥለውን ትውከትን ትፋው! ቆሻሻ!
ውቤ በረሃ ሰላም ሁንwubebereha wrote: ↑05 Aug 2024, 15:18why don't you go hang yourselfHorus wrote: ↑05 Aug 2024, 13:31አህያና ጊደር አብረህ ተንደርደር! የኢ አር ፎረም የዌልፌር መሳፍንት ፋንዲያ መሃይሞች ስላምና የቀሩት እበቶች አፈር ላይ ወደቀው ቢሆን ማዳበሪያ ይሆኑ ነበር! አለት የተጣለ ያህያ ፍናዲያ ቢበዛ አገር ከማግማት ያለፈ ክርፋት አያመጣም! የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ! የፈረንጅ ዌልፌር ላይ እየተሰለፍ እድሜ ላሮጌ ኮምፒዩተር በቀይ ቀለም በአፍህ ስታራ የምትውል ወራዳ!! ኤርምያስ እንኳን ያንተን እበት ሊያነብ ባጠቀቡ እንደ ሰው አትቆምም! ዋጋቢስ ፋንዲያ እንኳን ለአገር ለራስህ ያልበቃህ 24/7 ኢ አር ላይ ባፍህ ስትቀዝን ጸሃይህ ጠልቃ ጸጥ ትላለህ! እስቲ የሚቅጥለውን ትውከትን ትፋው! ቆሻሻ!everyone knows you are too cheap to buy the rope so I will do you a favor and get you one
![]()
![]()
![]()
Horus wrote: ↑05 Aug 2024, 13:31አህያና ጊደር አብረህ ተንደርደር! የኢ አር ፎረም የዌልፌር መሳፍንት ፋንዲያ መሃይሞች ስላምና የቀሩት እበቶች አፈር ላይ ወደቀው ቢሆን ማዳበሪያ ይሆኑ ነበር! አለት የተጣለ ያህያ ፍናዲያ ቢበዛ አገር ከማግማት ያለፈ ክርፋት አያመጣም! የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ! የፈረንጅ ዌልፌር ላይ እየተሰለፍ እድሜ ላሮጌ ኮምፒዩተር በቀይ ቀለም በአፍህ ስታራ የምትውል ወራዳ!! ኤርምያስ እንኳን ያንተን እበት ሊያነብ ባጠቀቡ እንደ ሰው አትቆምም! ዋጋቢስ ፋንዲያ እንኳን ለአገር ለራስህ ያልበቃህ 24/7 ኢ አር ላይ ባፍህ ስትቀዝን ጸሃይህ ጠልቃ ጸጥ ትላለህ! እስቲ የሚቅጥለውን ትውከትን ትፋው! ቆሻሻ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 08:47የኢኮኖሚክሱን ሊቀ ሊቃዉንት ከምናደንቅበት ልዩ ባህሪው መካከል እንደ ብዙሃን ‘ልሂቃንና የምላስ ኣርበኞች ’በስሜት የማይነዳና ለኅሊናው በማደሩ ነው።
አንደኛ፥- እሱ ንጹሃን ይሙቱ ኣላለም። ለጅብ ይጣሉ ኣላለም። "ስግብግብ ነጋዴዎችን በህብረት እንታገል። ይህም ክፉ ዘመን ያልፋል። የምንሻው ገንዘብ ይመጣል። ህዝባችን ብዙ ፋብሪካዎችንና ኢንዱስትሪዎችን ለመስራት ዕድሉ ይኖረዋል። ፈጣን እድገት ለማሳዬት ሁነኛውና ተስፋ ሰጪዉ መንገድ ይህ ነው። ሌላው ሁሉ ተሞክሮ እዚህ ኣዘቅት ውስጥ ጥሎናል” ነው ያለው።
ሁለተኛ፥- “ኢትዮጵያ ካንሰር ከሆነ የያዛት መስንዔዎቹ የፒፒ ካድሬዎችና የኤርሚያስ ዓይነት ስግብግብ ምሁሮችና ነጋዴዎች ናቸው።” እዬተባለ ነው። አቤት ላለፉት ጨቋኝ ስርዓቶች ለነ ወያኔና ለነደርግ ወዘተ ምሕረት ተደርጓል ማለት ነውን?ካንሰር ከሆነ እኮ የያዛት ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው። እንዲሁ 4ተኛ ደረጃ ላይ ከመቅጽበት መጥቶ ፍጢጥ ኣይልም። የዘመናት ህመም ነው።
ሶስተኛ፥- ኤርምያስማ የተማረውን ሙያ ሃገሩ ላይ ለማዋል ወደ ሃገሩ የገባ። የአሜሪካን ዜግነት ዬተጠየፈ፡ ኩሩ ያገሩ ልጅ ኢትዮጵያዊ ነው። እንደ የበርገርና የምላስ አርበኞች በአሜሪካና በእንግሊዝ ዜግነት ለመኖር ኅሊናው ያልፈቀደለት ያገሩ ጀግና። ደሞስ ኣባቱ ምን በበደሉ ነው የታባቱ ዬሚባለው። ኣባቱ ለሃገራቸው በሙያቸው በርካታ ተግባርን ያከናወኑ መሆኑን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን። እሱም ቢሆን በወያኔና በፒፒ ጭምር “በረባ ባልረባ ምክንያት” ማእከላዊ ውስጥ ሲንገላታ ዬኖረ፡ የሰው ዕንቁ።፡ የዓላማ ጽናት ተምሳሌት፡ የማይሰበረው የኢትዮጵያ ፈርጥ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኣራተኛ፥- ልኂቅ መምሰል፡ ነጭ ጥቁር እያሉ የዓለም ህዝቦችን በተራ የቆዳ ቀለም ለመከፋፈል መሞከር ትዝብት ውስጥ ያስገባል። በዘረኝነትና በብሄርተኝነት ሰዎችን እዬከሰሱ፡ ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ ለርካሽ የፖለቲካ ፍጆታ በአርአያ ስላሴ የተፈጠሩ ሰዎችን በቆዳና በዓይን ቀለም ለመከፋፈል መሞከር እንጭጭነት ነው። ሃሳብን በሃሳብ መሞገት ሲያቅተን፡ ወደ ቆዳ ቀለም ወደ ያይን ቀለም ወደ ስድብ ለምን እንሮጣለን። ወላጆችን ሳይቀር መወረፍ ምን ዬሚሉት ባህሪ ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ኣንዲህ ዓይነት ባህርያ ኢትዮጵያዊ ባህርይ ኣለመሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
አንድ ሃገር ሰላሟ ዋስትና ካለው፣ ህዝቧ ትልቅ የስራ መነሳሳት ካለው፣ የተፈጥሮና ሰባዊ ሃብት ካላት፣ የቁጠባ ፖሊሲዋ ግሩም ከሆነ፣ ቁጠባዋ የማያድግበት ምክንያት ሊኖር ኣይገባውም።
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 08:47የኢኮኖሚክሱን ሊቀ ሊቃዉንት ከምናደንቅበት ልዩ ባህሪው መካከል እንደ ብዙሃን ‘ልሂቃንና የምላስ ኣርበኞች ’በስሜት የማይነዳና ለኅሊናው በማደሩ ነው።
አንደኛ፥- እሱ ንጹሃን ይሙቱ ኣላለም። ለጅብ ይጣሉ ኣላለም። "ስግብግብ ነጋዴዎችን በህብረት እንታገል። ይህም ክፉ ዘመን ያልፋል። የምንሻው ገንዘብ ይመጣል። ህዝባችን ብዙ ፋብሪካዎችንና ኢንዱስትሪዎችን ለመስራት ዕድሉ ይኖረዋል። ፈጣን እድገት ለማሳዬት ሁነኛውና ተስፋ ሰጪዉ መንገድ ይህ ነው። ሌላው ሁሉ ተሞክሮ እዚህ ኣዘቅት ውስጥ ጥሎናል” ነው ያለው።
ሁለተኛ፥- “ኢትዮጵያ ካንሰር ከሆነ የያዛት መስንዔዎቹ የፒፒ ካድሬዎችና የኤርሚያስ ዓይነት ስግብግብ ምሁሮችና ነጋዴዎች ናቸው።” እዬተባለ ነው። አቤት ላለፉት ጨቋኝ ስርዓቶች ለነ ወያኔና ለነደርግ ወዘተ ምሕረት ተደርጓል ማለት ነውን?ካንሰር ከሆነ እኮ የያዛት ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው። እንዲሁ 4ተኛ ደረጃ ላይ ከመቅጽበት መጥቶ ፍጢጥ ኣይልም። የዘመናት ህመም ነው።
ሶስተኛ፥- ኤርምያስማ የተማረውን ሙያ ሃገሩ ላይ ለማዋል ወደ ሃገሩ የገባ። የአሜሪካን ዜግነት ዬተጠየፈ፡ ኩሩ ያገሩ ልጅ ኢትዮጵያዊ ነው። እንደ የበርገርና የምላስ አርበኞች በአሜሪካና በእንግሊዝ ዜግነት ለመኖር ኅሊናው ያልፈቀደለት ያገሩ ጀግና። ደሞስ ኣባቱ ምን በበደሉ ነው የታባቱ ዬሚባለው። ኣባቱ ለሃገራቸው በሙያቸው በርካታ ተግባርን ያከናወኑ መሆኑን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን። እሱም ቢሆን በወያኔና በፒፒ ጭምር “በረባ ባልረባ ምክንያት” ማእከላዊ ውስጥ ሲንገላታ ዬኖረ፡ የሰው ዕንቁ።፡ የዓላማ ጽናት ተምሳሌት፡ የማይሰበረው የኢትዮጵያ ፈርጥ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኣራተኛ፥- ልኂቅ መምሰል፡ ነጭ ጥቁር እያሉ የዓለም ህዝቦችን በተራ የቆዳ ቀለም ለመከፋፈል መሞከር ትዝብት ውስጥ ያስገባል። በዘረኝነትና በብሄርተኝነት ሰዎችን እዬከሰሱ፡ ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ ለርካሽ የፖለቲካ ፍጆታ በአርአያ ስላሴ የተፈጠሩ ሰዎችን በቆዳና በዓይን ቀለም ለመከፋፈል መሞከር እንጭጭነት ነው። ሃሳብን በሃሳብ መሞገት ሲያቅተን፡ ወደ ቆዳ ቀለም ወደ ያይን ቀለም ወደ ስድብ ለምን እንሮጣለን። ወላጆችን ሳይቀር መወረፍ ምን ዬሚሉት ባህሪ ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ኣንዲህ ዓይነት ባህርያ ኢትዮጵያዊ ባህርይ ኣለመሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Meleket wrote: ↑06 Aug 2024, 03:58አንድ ሃገር ሰላሟ ዋስትና ካለው፣ ህዝቧ ትልቅ የስራ መነሳሳት ካለው፣ የተፈጥሮና ሰባዊ ሃብት ካላት፣ የቁጠባ ፖሊሲዋ ግሩም ከሆነ፣ ቁጠባዋ የማያድግበት ምክንያት ሊኖር ኣይገባውም።
ኤርትራን እንደ ኣብነት ከወሰድን፡ ላለፉት 30 ዓመታት ከነበራት የሰላም እክል ማለትም በወያኔ በምትመራው ኢትዮጵያ ልዑላዊ መሬቷ ተይዞ በመቆየቱ፡ የቁጠባው ጉዳይ ይሄ ነው ዬሚባል ጉልህ እድገት አላሳየም። ምክንያቱም ሙሉ ዓቕሟ ሃገር መከላከል ላይ ለማዋል ስለወሰነች።
በመሆኑም የሃይል ኣቅርቦቷ እጅግ በጣም ጥቂት ነው። ሃብቱ ግን ኣላት እንደ ብረዚደንታችን ኣባባል “የተሃዳሲ ሃይል ኣቅርቦት ማለት የንፋስና የሶላር በተጨማሪም የጂኦተርማል ሃብትም ኣላት።” ታዲያ እነዚህ ሃብቶቿን በተግባር ካዋለች በተወሰነ መልኩ ችግሯን ሊያቃልላት ይችላል። የተፈጥሮ ጋዝና ነዳጅም በቅጡ ከተጠና ሊኖራት ይችላል። እንዳላት እንኳ ብዙ ፍንጮች ኣሉ። ያም ሆኖ ግን ብዙ ኢንቨስተሮች በዚህ ዘርፍ ላይ ኣልተሰማሩም። ለምን? ከተባለ መልሱን ለማግኘት ጥናት ይጠይቃል።
የዓሳ ሃብቷ ተዝቆ የማያልቅ ሃብት ነው። እንደ ብረዚደንታችን ኣገላለጽ፡ በጥናት የተረጋገጠ በዓመት ከ80-120 ሺ ቶን ዓሳ ኣስግራ ለገበያ የማቅረብ የሚያስችል የባህር ጸጋ ኣለን። ነገር ግን ላለፉት 20 ዓመታት በዓመት ከ10ሺ ቶን በላይ ዓሳ ለገበያ ለማቅረብ ኣልቻልንም። ለምን? ሳይባሉም ችግራችን የሰው ሃይል፡ የኤሌትሪክ ሃይል የመሳርያዎችና የቴክኖሎጂ ኣለመኖር እያሉ ምክንያቶችን ደርድረዋል። ይህ ግን ለኤርትራ ህዝብ ቁርስም ምሳም እራትም ኣይሆነውም። በድፍረት ችግሩ የፖሊሲ ሊሆንም ይችላል ለማለት ኣልቻሉም። በመሆኑም እኛ እስከሚገባን ድረስ ችግሩ ኣልተቀረፈም።
ወደቦቹንም እናዘምናለን የዓሳ ማስገርያ ጀልባዎችን እናበዛለን ቴክኖሎጂውም ቀስ በቀስ ወደ ሃገር እንዲገባ እናደርጋለን ከተባለ ዘመናት ተቆጥረዋል። ነገር ግን አሁንም በዓመት 10 ሺ ቶን ብቻ ነው ለገበያ ከቀረበ። እሱም የውስጥ ፍጆታን ኣያሟላም ብለውናል። በመሆኑም በሺ ኪሎሚትር ስኵር የሚቆጠር ባህር ውስጥ እየተኖረ፡ የዓሳ ኣቅርቦት ግን እጅግ በጣም ጥቂት ነው። እንግዲህ ምክንያቱ ምን እንደሚሆን ገምት?
ወደቦቻችን እነ ምጽዋ የቀይ ባህር ፈርጥ ይባሉ ነበር ኣሁን ግን ኣሉ ለማለት አንችልም ብለው ራሳቸው ብረዚደንታችን ነግረውናል። ለምን ሲባሉ ምክንያታቸው የታወቀ ነው።
የጨው ሃብትንም በተመለከተ እንደ ብረዚደንታችን ኣገላለጽ ጨውን ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚሆን ለማቅረብም አልበቃንም። በኢንዱስትሪ ደረጃ የሚጠቀስ የጨው ማምረቻ የለንም። ወዘተወዘተ ብለውናል፡ ምክንያቶቹን ሲጠቅሱ ኣሁንም የሃይል ኣቅርቦት የቴክኖሎጂ ኣለመኖር ወዘተ ወዘተ የሚል ነው።
ሲቀጥል በእርሻው ዘርፍም፡ እርግጥ ነው በርካታ ግድቦች በተለያዩ ያገራችን ቀጠናወች ተሰርተዋል። በርካታ መጠን ያለው ውሃም ለማከማቸት ተችሏል። ታድያ ይህ የተከማቸው የውሃ ሃብት፡ በሚገባ ለእርሻ ውሏል ወይ ብለን ከጠየቅን የብረዚደንታችን መልስ “በሚገባ ለልማት አልዋለም የሚል ነው” ምክንያት ሲባሉ ኣሁንም የሚያቀርቡት የገንዘባዊ ኣቅም የሃይል ኣቅርቦት እጥረት የቴክኖሎጂ እጥረት ወዘተ ብለው ነው።
የመኖርያ ቤቶች ግንባታ ኤርትራ ውስጥ በመመርያ ይሁን በህግ እንዲቆም ከተወሰነ ዓመታት ተቆጥረዋል። በብሮጀክት ደረጃ የሚገነቡት አንዳንድ በልዩ ፍቃድ የሚሰሩ የመኖርያ ቤት ግንባታዎች እጅግ ሞዛዛ ሊባል በሚችል ኣካሄድ ከ10 ዓመታት በላይ ከተጀመሩ እኛ እስከምናውቀው እስከ አሁን ድረስ ገና ያልተገባደዱ ናቸው። ለምን? ሲባል መልሱ ኣሁንም ያው ነው።
ኤርትራ በርካታ ፋብሪካዎች እንደነበሯት በታሪክ ይታወቃል፡ በአሁኑ ወቅት እነዚህ ፋብሪካዎች ይሰራሉን? ብለን ከጠየቅን መልሱ እጅግ በጣት የሚቆጠሩት ብቻ ናቸው የሚሰሩት። ለምን ከተባለ አሁንም የላይኞቹ ምክንያቶች ናቸው የሚቀርቡት።
ታዲያ በየአመቱ ተመሳሳይ ምክንያት የሚቀርብ ከሆነ፡ ችግሩ ተቀርፏል ወይ? አልተቀረፈም። እንዲያ ከሆነ ታዲያ የፖሊሲ ችግርም ሊሆን ይችላል ብሎ መጠርጠር ያባት ነው። ምንም እንኳ ሃገር በማዳን ወራሪን በመከላከል ረገድ ሙሉ ኣቅማችንን ኣሰማርተን ብንቆይም፡ እስከ አሁን በቁጠባ ረገድ እመርታን ኣላሳዬንም። እንደኛ እንደ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታና ኣረዳድ፡ ያገራችን ችግር የሚቀረፉት በሚከተለው አኳሃን ይመስለናል።
1) ከጦብያ ጋር ያለንን የደንበር ውዝግብ በህጋዊ መንገድ ይግባኝ ዬሌለው ፍርድ እንዳስወሰንን ሁሉ መሬቱ ላይ ዲማርኬሽን በማከናወን በህጋዊ መንገድ ማገባደድና መቋጨት። የመንግስታችን ቦሊስ ግን የዚህ ኣስፈላጊት ኣይታየው ይሆናል፡ ይህ የኛ ነጻ እይታ ነው።
2) ብረዚደንታችን ከዓመታት በፊት በገዛ አንደበታቸው በቴሌቭዥን መስኮት ለመላው ህዝብ እያስጻፍኩት ነው ያሉትን ህገመንግስት ህዝብ እንዲመክርበት ማቅረብና መተግበር። ይህም የኛ ነጻ እይታ ነው።
3) ከአይ ኤም ኤፍ ሆነ ከማንኛውም ዓለም ዓቀፋዊ ተቋም ጋር ውል በማድረግ በዓለም ዓቀፋዊ ህግ ጥላ ስር፡ የሚገኝን የኢኮኖሚ እርዳታ ሆነ ብድር፡ የሃገራችንን ህዝብ በሚጠቅም ሁኔታ እላይ ብረዚደንታችን ያቀረቧቸውን ምክንያቶችና እክሎች ሁሉ በተገቢው ሁኔታ ሊመልሱ የሚችሉ እርምጃዎችን መውሰድ። (እርዳታ ኣንፈልግም እንዳይባል ወራሪዋ ራሻ ለኤርትራ ስንዴ ለግሳለች የሚል ዜና ሰምተን ነበር። ለጨዋታ ያህል ነው።)
4) መንግስት ይህን ሂደት በሚገባ እየተቆጣጠረና ምንም ክፍተት በማያስገባ የሃገራችንን ደህንነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ በማያስገባ ሁኔታ መካሄዱን በሙሉ ዓቅሙ እንዲቆጣጠር ማድረግ።
በቃ ይሄው ነው። የኤርትራ ችግር የሚቀረፈው፡ እንደ ኢትዮጵያ የቦሊሲ ለውጥም በመሞከር ሊሆን ይችላል፡ ይህን ግን በቅጡ የሚገመምግሙትና የሚያውቁት እንደ ኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ በኢኮኖሚ ሙያ የተካኑ በዘርፉ የተሰማሩ ዜጎቻችን ናቸው። እነሱ ሲያወሩ ብንሰማ ደስ ባለ ነበር። ካልሆነ ግን ባለህበት ሂድ “እንተዘይሞትክን ጥዕና ኣለኽን።” ነው የሚሆነው ነገሩ።
ይሀው ነው በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና የምናቀርነው የኛ የኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ ምልከታ። በመሆኑም ኣይ.ኤም.ኤፍን ከኤርትራችን እንዲወገድ ኣንፈልግም ይልቅስ በዬትኛው ዘርፍ በምን ኣኳሃን በጋራ መስራት እንችላለን ብለን በሰለጠነ መንገድ በኤርትራዊ ጭዋነት በድፍረትና በብቃት እንጠይቃለን እንጂ።
ሃገራችን ኤርትራ እንደ ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ የመሰሉ ጦርነትን ዬሚጠየፉ ልማትን የሚናፍቁ የቁጠባ ምሁራን ቢኖሩሽ ምንኛ መልካም ነበር። ካላችሁ ደግሞ እስቲ እንስማችሁ! "ኣለን" በሉን፡ ሙያዊ ገለጻችሁን አሰሙን።
ለኢትዮጵያውያንም ቢሆን ብድሩን መዥርጡት ኣንልም፡ ይልቅስ ከተደበራችሁ አደራ በጠቃሚ ስራ ላይ ኣውሉ፡ ህዝቡን የሚጠቅም ስራ ስሩበት ብድር መመለሱን ደግሞ አትርሱ ብለን ነው የምንመክራችሁ፡ ከኛ ምክር ይልቅ ግን የነ ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋን ምክር መቀበል ይበጃችኋል፡ ምክንያቱም ሙያቸው ነውና።
ምራቂ፥- ከነጣ እይታዎቻችን
viewtopic.php?f=2&t=291645&start=200
viewtopic.php?f=2&t=302194&start=80![]()
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 08:47የኢኮኖሚክሱን ሊቀ ሊቃዉንት ከምናደንቅበት ልዩ ባህሪው መካከል እንደ ብዙሃን ‘ልሂቃንና የምላስ ኣርበኞች ’በስሜት የማይነዳና ለኅሊናው በማደሩ ነው።
አንደኛ፥- እሱ ንጹሃን ይሙቱ ኣላለም። ለጅብ ይጣሉ ኣላለም። "ስግብግብ ነጋዴዎችን በህብረት እንታገል። ይህም ክፉ ዘመን ያልፋል። የምንሻው ገንዘብ ይመጣል። ህዝባችን ብዙ ፋብሪካዎችንና ኢንዱስትሪዎችን ለመስራት ዕድሉ ይኖረዋል። ፈጣን እድገት ለማሳዬት ሁነኛውና ተስፋ ሰጪዉ መንገድ ይህ ነው። ሌላው ሁሉ ተሞክሮ እዚህ ኣዘቅት ውስጥ ጥሎናል” ነው ያለው።
ሁለተኛ፥- “ኢትዮጵያ ካንሰር ከሆነ የያዛት መስንዔዎቹ የፒፒ ካድሬዎችና የኤርሚያስ ዓይነት ስግብግብ ምሁሮችና ነጋዴዎች ናቸው።” እዬተባለ ነው። አቤት ላለፉት ጨቋኝ ስርዓቶች ለነ ወያኔና ለነደርግ ወዘተ ምሕረት ተደርጓል ማለት ነውን?ካንሰር ከሆነ እኮ የያዛት ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው። እንዲሁ 4ተኛ ደረጃ ላይ ከመቅጽበት መጥቶ ፍጢጥ ኣይልም። የዘመናት ህመም ነው።
ሶስተኛ፥- ኤርምያስማ የተማረውን ሙያ ሃገሩ ላይ ለማዋል ወደ ሃገሩ የገባ። የአሜሪካን ዜግነት ዬተጠየፈ፡ ኩሩ ያገሩ ልጅ ኢትዮጵያዊ ነው። እንደ የበርገርና የምላስ አርበኞች በአሜሪካና በእንግሊዝ ዜግነት ለመኖር ኅሊናው ያልፈቀደለት ያገሩ ጀግና። ደሞስ ኣባቱ ምን በበደሉ ነው የታባቱ ዬሚባለው። ኣባቱ ለሃገራቸው በሙያቸው በርካታ ተግባርን ያከናወኑ መሆኑን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እናውቃለን። እሱም ቢሆን በወያኔና በፒፒ ጭምር “በረባ ባልረባ ምክንያት” ማእከላዊ ውስጥ ሲንገላታ ዬኖረ፡ የሰው ዕንቁ።፡ የዓላማ ጽናት ተምሳሌት፡ የማይሰበረው የኢትዮጵያ ፈርጥ መሆኑን ተገንዝበናል።
ኣራተኛ፥- ልኂቅ መምሰል፡ ነጭ ጥቁር እያሉ የዓለም ህዝቦችን በተራ የቆዳ ቀለም ለመከፋፈል መሞከር ትዝብት ውስጥ ያስገባል። በዘረኝነትና በብሄርተኝነት ሰዎችን እዬከሰሱ፡ ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ ለርካሽ የፖለቲካ ፍጆታ በአርአያ ስላሴ የተፈጠሩ ሰዎችን በቆዳና በዓይን ቀለም ለመከፋፈል መሞከር እንጭጭነት ነው። ሃሳብን በሃሳብ መሞገት ሲያቅተን፡ ወደ ቆዳ ቀለም ወደ ያይን ቀለም ወደ ስድብ ለምን እንሮጣለን። ወላጆችን ሳይቀር መወረፍ ምን ዬሚሉት ባህሪ ነው። በእርግጠኝነት ለመናገር ኣንዲህ ዓይነት ባህርያ ኢትዮጵያዊ ባህርይ ኣለመሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።