አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ የ1520ዎቹ አገራችን አይደለችም። 17 አመታት በፈጀው የኦቶማን ኢምፓየር ፕሮክሲ የግራኝ ወረራ ግራኝ የተሸነፈው በመጀመሪያው የባደቄ (የሞጆ) ወንዝ ጦርነት ብቻ ነው። ያሸነፉትም ቀስተኞቹ አመያዎች ናቸው ። ከዚያ በኋላ የብርቱካን (የፖርቹጋል) ክርስቲያን ጦር እርዳታ እስከ መጣ ድረስ ግራኝ ቤተ ክርስቲያን እና በጻሕፍቷን አቃጥሎ ለ1000 አመታት ያከማቸችውን የወርቅ መስቀሎች ከመላ ኢትዮጵያ ለ17 አመት ዘረፈ ። ታሪክ በውል እንደ ዘገበው ልብነ ድንግል እጅግ ደካማ ንጉስ ነበር።
ዛሬ ቱርክ በተመሳሳይ በመላ አፍሪካ ተስፋፍታ አዲሱን ኦቶማን ኢምፓየር ለመገምባት አምርራ እየሰራች ነው ። ባፍሪካ ውስጥ ሱማሊያ የተባልቸው ፍርስራሽ አገር የቱርክ ቅኝ ግዛት ነች ቢባል ማጋነን አይሆንም ። ቱርክ የፖለቲካ ጥቅም የላትም ። የቱርክ አላማ ሃብትና ሃብት ብቻ ነው ። ይህን ለማሳካት የምትጠቀመው ደሞ ፖለቲካ ወይም ዲፕሎማሲ አይደለም፣ የጦር ኃይል ነው ።
አሁን ላይ ባፍሪካ ቀንድ ተፋጠው ያሉት የአረብ ኤምሬቶች ባንድ በኩልና ቱርክና ቀጥር በሌላ በኩል ነው። ቱርክ የሶማሊያን ወደቦች ይዛ የኢትዮጵያን ንግድ መቆጣጠር ነው አላማዋ። ኢምሬት የበርበራ ወደብ ይዘው ከወዲሁ 30% የኢትዮጵያ ንግድ ተቆጣጥረዋል ። ኢምሬት ኢትዮጵያ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድትሆን ነው የሚፈልጉት ። ቱርክ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።
በእኔ እምነት ኢትዮጵያ የባህር ኃይል እንዳይኖራት ከሚፈልጉት አገሮች ቁጥር አንዷ ቱርክ ነች ። አቢይም ሆነ አጽቀ ስላሴ በምንም አይነት ቱርክን ማመን፣ የቱርክን ምክር መስማት የለባቸውም።
ሶማሌላንድ በውድም ሆነ በግድ ፤ በኢትዮጵያ ታወቀችም አልታወቀች ነጻ አገር መሆኑዋ ሳይታለም የተፈታ ነው ። ዞሮ ዞሮ ቱርክም ከሱማሌላንድ ሬፑብሊክ ጋር ውል ፈጥራ የነሱን ባህር ለመቆጣጠር መሥራቷ አይቀሬ ነው ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ፍኖተ ተግባር መሆን ያለበት የሚከተለው ነው ።
እሺ ካሉ ከቱርክ ጋር የባህር ኃይላችንን በመገንባቱ ፓርትነር ሆነው የሶማሌላንንም ነጻነት እንዲደግፉ ማድረግ ። ይህ ለ4ቱም አገሮች ሶማሊያ፣ ሶማሌላ አገር፣ ኢትዮጵያና ቱርክ ዊን ዊን ፖሊሲ ነው ። በዚህ የማይመቻት አረብ ኢሚሬት ቢሆንም ኢሚሬት ወታደራዊ ኃይል የላቸውም ፤ እንዲያም ከቱርክ ጋርም ያላቸው ዝምድና በጣም እያደገ ስለሆነ የኢምሬት ትቅምም ማስገባት ይቻላል።
ይህ ካልሆነና አቢይና አጽቀ ስላሴ በቱርክ ተታልለው ከሱማሌላንድ ውል ወደ ኋላ ካፈገፈጉ ኢትዮጵያ ወደ ፊት በፍጹም የባህር ኃይል አይኖራትም ፣ ቤዝ አይኖራትም። ሶማሌላንድ የጦር ቤዝ የሰጠችን በአንድና አንድ ጥቅም ብቻ ነው ፤ የአገርነት እውቅና ለማግኘት ።
ስለሆነም ቱርኮች ኤም ኦ ዩውን እንዲዘገይ ፣ እንዲደናቀፍና ፣ እንዲከስም ካደረጉ ሶማሌላንድ አንድም በኢትዮጵያ ያላት እምነት ያከትማል ፤ ሌላም አዲስ አገር እውቅና ከሰጣት በኋላ በፍጹም የጦር ቤዝ ለኢትዮጵያ አትሰጥም ! ስለዚህ እነአጽቀ ስላሴ ከፍተኛ በቱርክ የመታለል አደጋ ላይ ይገኛሉ።
ይልቁንም ኢትዮጵያ በጀመረችው ድፍረት ቀጥላበት የሶማሌላንድ ውልን ባስቸኳይ መፈረምና ከዚያ በኋላ የዲፕሎማሲ ጨዋታ ማጧጧፍ ነው ያለባት ። ለምን ቢባል ...
ነገ ኢትዮጵያ በሉዋያ ጦር ሰፈር ብታቆም ቱርክ የመታደር ኃይል አምጥቶ መላ ሱማሌን የመጠበቅ አላማም ፍላጎትም የለውም ። ዞሮ ዞሮ ከአል ሻባብና አይሲስ ጋር የማያባራ ጦርነት ውስጥ እንደ ሚገባ ስለሚያውቅና ደሞም ከኢትዮጵያ ጋር ተቆራርጦ ባፍሪካም ያለውን ተጽኖ ማጣት ስለማይፈልግ ቱርክ በጭራሽ የራሱን ቬትናም ባፍሪካ ቀንድ እንዲኖረው አይፈልግም ። የቱርክ ፍላጎት ገንዘብ ነው።፣
የኢትዮጵያ እድል ግን አሁን ክሪቲካል ነጥብ ላይ ይገኛል።
(ስለ ታይፕ ግድፈት ይቅርታ)
ዛሬ ቱርክ በተመሳሳይ በመላ አፍሪካ ተስፋፍታ አዲሱን ኦቶማን ኢምፓየር ለመገምባት አምርራ እየሰራች ነው ። ባፍሪካ ውስጥ ሱማሊያ የተባልቸው ፍርስራሽ አገር የቱርክ ቅኝ ግዛት ነች ቢባል ማጋነን አይሆንም ። ቱርክ የፖለቲካ ጥቅም የላትም ። የቱርክ አላማ ሃብትና ሃብት ብቻ ነው ። ይህን ለማሳካት የምትጠቀመው ደሞ ፖለቲካ ወይም ዲፕሎማሲ አይደለም፣ የጦር ኃይል ነው ።
አሁን ላይ ባፍሪካ ቀንድ ተፋጠው ያሉት የአረብ ኤምሬቶች ባንድ በኩልና ቱርክና ቀጥር በሌላ በኩል ነው። ቱርክ የሶማሊያን ወደቦች ይዛ የኢትዮጵያን ንግድ መቆጣጠር ነው አላማዋ። ኢምሬት የበርበራ ወደብ ይዘው ከወዲሁ 30% የኢትዮጵያ ንግድ ተቆጣጥረዋል ። ኢምሬት ኢትዮጵያ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድትሆን ነው የሚፈልጉት ። ቱርክ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።
በእኔ እምነት ኢትዮጵያ የባህር ኃይል እንዳይኖራት ከሚፈልጉት አገሮች ቁጥር አንዷ ቱርክ ነች ። አቢይም ሆነ አጽቀ ስላሴ በምንም አይነት ቱርክን ማመን፣ የቱርክን ምክር መስማት የለባቸውም።
ሶማሌላንድ በውድም ሆነ በግድ ፤ በኢትዮጵያ ታወቀችም አልታወቀች ነጻ አገር መሆኑዋ ሳይታለም የተፈታ ነው ። ዞሮ ዞሮ ቱርክም ከሱማሌላንድ ሬፑብሊክ ጋር ውል ፈጥራ የነሱን ባህር ለመቆጣጠር መሥራቷ አይቀሬ ነው ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ፍኖተ ተግባር መሆን ያለበት የሚከተለው ነው ።
እሺ ካሉ ከቱርክ ጋር የባህር ኃይላችንን በመገንባቱ ፓርትነር ሆነው የሶማሌላንንም ነጻነት እንዲደግፉ ማድረግ ። ይህ ለ4ቱም አገሮች ሶማሊያ፣ ሶማሌላ አገር፣ ኢትዮጵያና ቱርክ ዊን ዊን ፖሊሲ ነው ። በዚህ የማይመቻት አረብ ኢሚሬት ቢሆንም ኢሚሬት ወታደራዊ ኃይል የላቸውም ፤ እንዲያም ከቱርክ ጋርም ያላቸው ዝምድና በጣም እያደገ ስለሆነ የኢምሬት ትቅምም ማስገባት ይቻላል።
ይህ ካልሆነና አቢይና አጽቀ ስላሴ በቱርክ ተታልለው ከሱማሌላንድ ውል ወደ ኋላ ካፈገፈጉ ኢትዮጵያ ወደ ፊት በፍጹም የባህር ኃይል አይኖራትም ፣ ቤዝ አይኖራትም። ሶማሌላንድ የጦር ቤዝ የሰጠችን በአንድና አንድ ጥቅም ብቻ ነው ፤ የአገርነት እውቅና ለማግኘት ።
ስለሆነም ቱርኮች ኤም ኦ ዩውን እንዲዘገይ ፣ እንዲደናቀፍና ፣ እንዲከስም ካደረጉ ሶማሌላንድ አንድም በኢትዮጵያ ያላት እምነት ያከትማል ፤ ሌላም አዲስ አገር እውቅና ከሰጣት በኋላ በፍጹም የጦር ቤዝ ለኢትዮጵያ አትሰጥም ! ስለዚህ እነአጽቀ ስላሴ ከፍተኛ በቱርክ የመታለል አደጋ ላይ ይገኛሉ።
ይልቁንም ኢትዮጵያ በጀመረችው ድፍረት ቀጥላበት የሶማሌላንድ ውልን ባስቸኳይ መፈረምና ከዚያ በኋላ የዲፕሎማሲ ጨዋታ ማጧጧፍ ነው ያለባት ። ለምን ቢባል ...
ነገ ኢትዮጵያ በሉዋያ ጦር ሰፈር ብታቆም ቱርክ የመታደር ኃይል አምጥቶ መላ ሱማሌን የመጠበቅ አላማም ፍላጎትም የለውም ። ዞሮ ዞሮ ከአል ሻባብና አይሲስ ጋር የማያባራ ጦርነት ውስጥ እንደ ሚገባ ስለሚያውቅና ደሞም ከኢትዮጵያ ጋር ተቆራርጦ ባፍሪካም ያለውን ተጽኖ ማጣት ስለማይፈልግ ቱርክ በጭራሽ የራሱን ቬትናም ባፍሪካ ቀንድ እንዲኖረው አይፈልግም ። የቱርክ ፍላጎት ገንዘብ ነው።፣
የኢትዮጵያ እድል ግን አሁን ክሪቲካል ነጥብ ላይ ይገኛል።
(ስለ ታይፕ ግድፈት ይቅርታ)
Last edited by Horus on 02 Jul 2024, 14:08, edited 1 time in total.
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
ዝም ብትል ይሻልሀል አንተ አድማ ብታኝ ደደብ 
አድማ በታኝ የተጠላ ነው
አድማ በታኝ የተጠላ ነው
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
ኢትዮጵያና ሶማሌላንድ
ጂቡቲና ሶማሌላንድ
ጁባላንድ
እየተፋፋመ ያለው ያፍሪካ ቀንድ ድራማ
ጂቡቲና ሶማሌላንድ
ጁባላንድ
እየተፋፋመ ያለው ያፍሪካ ቀንድ ድራማ
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
Horus,
What you scribbled here in a kind of twist to advise Abiye Ahmed Ali shows you have no principle.
Ethiopia is deep into an ethnic quagmire. Every ethnic group is working for its own perceived interests, leaving the entire nation exposed to the internal and external dangers. The external dangers can only come in through the cracks of internal conflicts. Do you remember when you were advocating for Eritrea to help Fano and me opposing you to not let the enemy use you.
You are swinging from Ataturk to Ethiopia and from Ethiopia back to Abiye. Depending on what he promised and offers to the people of Gurage.
Ethiopia and Abiye (Oromuma) are two antagonists fighting to overcome each other.
You seem to put the two together as one.
Bottom line Ethiopians has just to pull together, drop their differences and kill ethnic ideologies and their agents in the name of PP, OLF, and TPLF and move on in structuring and building Ethiopia. The rest is a distraction.
What you scribbled here in a kind of twist to advise Abiye Ahmed Ali shows you have no principle.
Ethiopia is deep into an ethnic quagmire. Every ethnic group is working for its own perceived interests, leaving the entire nation exposed to the internal and external dangers. The external dangers can only come in through the cracks of internal conflicts. Do you remember when you were advocating for Eritrea to help Fano and me opposing you to not let the enemy use you.
You are swinging from Ataturk to Ethiopia and from Ethiopia back to Abiye. Depending on what he promised and offers to the people of Gurage.
Ethiopia and Abiye (Oromuma) are two antagonists fighting to overcome each other.
You seem to put the two together as one.
Bottom line Ethiopians has just to pull together, drop their differences and kill ethnic ideologies and their agents in the name of PP, OLF, and TPLF and move on in structuring and building Ethiopia. The rest is a distraction.
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
አብይ አህመድና ልብነድንግል ምን አገናኛቸው?
የስጋ ብልት ጥራ ቢሉት ጣፊያ አለ አሉ!
የስጋ ብልት ጥራ ቢሉት ጣፊያ አለ አሉ!
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
ትሰደባለህ ትዋረዳለል። ሌላ ምን ታመጣለህ።
ብርሀኑ ነጋ እራሱን ሽጦ ከአራጆችጋ ተባብሮ ደም እየጠጣ ቀኑን እየጠበቀ ነው። አንተም ዥዋዥዌ ተጫውተህ ሰንሰለቱ ተሰብሮብህ በቂጥህ ዘጭ ብለሀል።
ልብነድንግል ይላል እንዴ ደግሞ
ውታፍ ነቃይ ሆረስ
ብርሀኑ ነጋ እራሱን ሽጦ ከአራጆችጋ ተባብሮ ደም እየጠጣ ቀኑን እየጠበቀ ነው። አንተም ዥዋዥዌ ተጫውተህ ሰንሰለቱ ተሰብሮብህ በቂጥህ ዘጭ ብለሀል።
ልብነድንግል ይላል እንዴ ደግሞ
ውታፍ ነቃይ ሆረስ
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
____ I do not think Abiy Ahmed in any form or manner is comparable Atse Lebne-Dengel. The former is anti-Ethiopian both in intent and deed, whereas the latte( Atse Lebne-Dengle) was a true Ethiopian. In other words, we are talking Abiy Ahmed who himself actually is Gragn Amhed. In many cases, Gragn Ahmed was better than Abiy Ahmed.
___ If Turkey single handedly plays the role, then it is obvious Ahmed Gragn is sitting with Amhed Gragn himself.
___ If Turkey single handedly plays the role, then it is obvious Ahmed Gragn is sitting with Amhed Gragn himself.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12907
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
አንተ/አንቺ የዝንጀሮ መቀመጫ, አርፈህ ቁጭ በል!Right wrote: ↑02 Jul 2024, 14:11Horus,
What you scribbled here in a kind of twist to advise Abiye Ahmed Ali shows you have no principle.
Ethiopia is deep into an ethnic quagmire. Every ethnic group is working for its own perceived interests, leaving the entire nation exposed to the internal and external dangers. The external dangers can only come in through the cracks of internal conflicts. Do you remember when you were advocating for Eritrea to help Fano and me opposing you to not let the enemy use you.
You are swinging from Ataturk to Ethiopia and from Ethiopia back to Abiye. Depending on what he promised and offers to the people of Gurage.
Ethiopia and Abiye (Oromuma) are two antagonists fighting to overcome each other.
You seem to put the two together as one.
Bottom line Ethiopians has just to pull together, drop their differences and kill ethnic ideologies and their agents in the name of PP, OLF, and TPLF and move on in structuring and building Ethiopia. The rest is a distraction.
I told about Horus long time ago, precisely and concisely. It was based on the long held wisdom of "tell me your friend and I will tell you who you are" goes the saying of that wisdom.
Who are Horus' best minds, whom he almost worships in here and use them as his best source of information?
Messay Mokonnon, that Pakistani guy, a guy in the name of Melaku (?) owner of Addis Media, and all the remaining junks in the internet.
He bases his "analysis" on those junks.
World has changed, Ethiopia has changed. World is no more a uni-polar one, it is by now a bi-polar entity. It could turn into a multi-polar in the future.
Turkey is trying to pull itself from one of the poles and trying to join the other pole. Here Ethiopia's role is crucial. Ethiopia's role in terms of the economy Horus is talking about is also similarly very crucial, while that of Somalia on this regard is negligible.
Ambassador Taye Atseqeselassie is an accomplished life time diplomat, he knows the ins and outs of international diplomacy and where the core of Ethiopia's long term interest lies. How on earth is Horus qualified to give an advice to such a career diplomat?
አርፈህ ቁጭ በል!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12907
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
ሌላዉ የዝንጀሮ መቀመጫ!Abere wrote: ↑02 Jul 2024, 14:38____ I do not think Abiy Ahmed in any form or manner is comparable Atse Lebne-Dengel. The former is anti-Ethiopian both in intent and deed, whereas the latte( Atse Lebne-Dengle) was a true Ethiopian. In other words, we are talking Abiy Ahmed who himself actually is Gragn Amhed. In many cases, Gragn Ahmed was better than Abiy Ahmed.
___ If Turkey single handedly plays the role, then it is obvious Ahmed Gragn is sitting with Amhed Gragn himself.![]()
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
DDT,,
____ You are just one of the moron Orommuma who thinks can cheat people all the time.
____ Although, in principle I believe Ethiopia should have her own natural and rightful port on the Red Sea, Abiy Ahmed is a mole, not some who has Ethiopia interest in the core of his heart. A mole cannot represent the long-term interest of a country. Like Meles Zenwai, who was an Eritrean mole and also mercenary of the West, signed away Ethiopia's port, Abiy Ahmed too is another mole - whose ambition is to do away Ethiopia and create a fictitious Orommuma. He is not the legitimate person to conduct historical treaties.
You can scribble nonsense all day long, but the bottom-line is OLF-PP has to go away.
____ You are just one of the moron Orommuma who thinks can cheat people all the time.
____ Although, in principle I believe Ethiopia should have her own natural and rightful port on the Red Sea, Abiy Ahmed is a mole, not some who has Ethiopia interest in the core of his heart. A mole cannot represent the long-term interest of a country. Like Meles Zenwai, who was an Eritrean mole and also mercenary of the West, signed away Ethiopia's port, Abiy Ahmed too is another mole - whose ambition is to do away Ethiopia and create a fictitious Orommuma. He is not the legitimate person to conduct historical treaties.
You can scribble nonsense all day long, but the bottom-line is OLF-PP has to go away.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12907
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
መሄድ እንደለበትማ ከሰማን ቆየን እኮ፣ ችግሩ፣ ማን ንቅንቅ ያድርገዉ የምለዉ ነዉ እንጂ። ቀኑን ሙሉ ቆሞ ይህድ፣ ይህድ በማለት ባዶ ፉከራ ንቅንቅ ይላል እንዴ? ፋንዲያዎች!Abere wrote: ↑02 Jul 2024, 15:07DDT,,
____ You are just one of the moron Orommuma who thinks can cheat people all the time.
____ Although, in principle I believe Ethiopia should have her own natural and rightful port on the Red Sea, Abiy Ahmed is a mole, not some who has Ethiopia interest in the core of his heart. A mole cannot represent the long-term interest of a country. Like Meles Zenwai, who was an Eritrean mole and also mercenary of the West, signed away Ethiopia's port, Abiy Ahmed too is another mole - whose ambition is to do away Ethiopia and create a fictitious Orommuma. He is not the legitimate person to conduct historical treaties.
You can scribble nonsense all day long, but the bottom-line is OLF-PP has to go away.
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
You are again super moron. You are either a complete moron or a charlatan orommuma
ወይ የመጨረሻ ዴደብ ነህ ወይ ሆድ አደር እና በጥላቻ የተነፋህ ካድሬ እንጅ አሁን አብይ አህመድ አገር በሙሉ አቅሙ እያስድተዳደረ ነው የምትል። አብይ አህመድ ሽባ ሁኖ የተቀመጠ ዙሪያውን እንደ አውሬ ተከቦ እየተወጋ ነፍስ ግቢ ነፍስ ውጭ ላይ ያለ ግለሰብ ነው። ተናግሮ የማይደመጥ፤ ለህዝብ እይታ የማይጥን ነው። 6 አመት ሙሉ ምን ሰራ ተብሎ ቢጠየቅ ምንም ሚልዮን ሰው ጨረሰ፤አፈናቀለ፤ በሳምንት ቢያንስ 1 ወይም 2 ጊዜ ውሽት ይዠረግዳል፡ መናፈሻ ኩሺኔታ ይጋልባል፡ ወዘተ።
His regime is totally dysfunctional and the malady is very thorough - for sure his rotten Orommuma will fall loud like a timber fall - you will see the horror.
ወይ የመጨረሻ ዴደብ ነህ ወይ ሆድ አደር እና በጥላቻ የተነፋህ ካድሬ እንጅ አሁን አብይ አህመድ አገር በሙሉ አቅሙ እያስድተዳደረ ነው የምትል። አብይ አህመድ ሽባ ሁኖ የተቀመጠ ዙሪያውን እንደ አውሬ ተከቦ እየተወጋ ነፍስ ግቢ ነፍስ ውጭ ላይ ያለ ግለሰብ ነው። ተናግሮ የማይደመጥ፤ ለህዝብ እይታ የማይጥን ነው። 6 አመት ሙሉ ምን ሰራ ተብሎ ቢጠየቅ ምንም ሚልዮን ሰው ጨረሰ፤አፈናቀለ፤ በሳምንት ቢያንስ 1 ወይም 2 ጊዜ ውሽት ይዠረግዳል፡ መናፈሻ ኩሺኔታ ይጋልባል፡ ወዘተ።
His regime is totally dysfunctional and the malady is very thorough - for sure his rotten Orommuma will fall loud like a timber fall - you will see the horror.
DefendTheTruth wrote: ↑02 Jul 2024, 15:53መሄድ እንደለበትማ ከሰማን ቆየን እኮ፣ ችግሩ፣ ማን ንቅንቅ ያድርገዉ የምለዉ ነዉ እንጂ። ቀኑን ሙሉ ቆሞ ይህድ፣ ይህድ በማለት ባዶ ፉከራ ንቅንቅ ይላል እንዴ? ፋንዲያዎች!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12907
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
Ay Aberu, ባሬ ወለደ.Abere wrote: ↑02 Jul 2024, 15:07DDT,,
____ You are just one of the moron Orommuma who thinks can cheat people all the time.
____ Although, in principle I believe Ethiopia should have her own natural and rightful port on the Red Sea, Abiy Ahmed is a mole, not some who has Ethiopia interest in the core of his heart. A mole cannot represent the long-term interest of a country. Like Meles Zenwai, who was an Eritrean mole and also mercenary of the West, signed away Ethiopia's port, Abiy Ahmed too is another mole - whose ambition is to do away Ethiopia and create a fictitious Orommuma. He is not the legitimate person to conduct historical treaties.
You can scribble nonsense all day long, but the bottom-line is OLF-PP has to go away.
የዝንጀሮ መቀመጫ might have not be enough for your daily dose, now you have it also ባሬ ወለደ!
ፋንዲያዎች!
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
አበረ፣
ጉ'ዳዩ አቢይን መውደድ ወይም መጥላት አይደለም ። ዛሬ ላይ አገሪቱን ወክሎ አለም አቀፍ ውል የሚፈራረመው እሱ ነው ። ለማንኛውም ለምን የግራኝና አጸ ልብነ ድንግልን እንዳነሳሁ ለማየት ካሻህ ክቡር ተክለ ጻዲቅ መኩሪያ በ1966 (ኢ፣ካ) ያሳተሙትን 840 ገጽ 'የግራኝ አህመድ ወረራ' የተሰኘው ታሪከ ድጓቸን ተመልከት። ለምን ደካማ ንጉስ እንዳሉት ማየት ትችላለህ ።
ዲዲቲ ፣
ምነው አለ ቦታህ ዘው ትላለህ? በ1525 ዓም አንተ የት እንደ ነበርክ ታቃለህ አይደል? ደሞም ከሃፍረት ለመራቅ ከፈለክ አመያ የተባሉ ብርቱ ኦርቶዶክሶች ላንዴም ለመጨረሻም ግዜ ግራኝን በቀስት ዉጊያ ያሸነፉት ሕዝቦች አገር የት እንደ ነበርና እንዴት ሞጆ ወንዝ ድረስ ሄደው እንደ ተዋጉ በላይኛው መጽሃፍ ውስጥ ተዘርዝሮለሃል ! አንብበው! ከዉሸትና ከመቀባጠር ያድንሃል!!!
ጉ'ዳዩ አቢይን መውደድ ወይም መጥላት አይደለም ። ዛሬ ላይ አገሪቱን ወክሎ አለም አቀፍ ውል የሚፈራረመው እሱ ነው ። ለማንኛውም ለምን የግራኝና አጸ ልብነ ድንግልን እንዳነሳሁ ለማየት ካሻህ ክቡር ተክለ ጻዲቅ መኩሪያ በ1966 (ኢ፣ካ) ያሳተሙትን 840 ገጽ 'የግራኝ አህመድ ወረራ' የተሰኘው ታሪከ ድጓቸን ተመልከት። ለምን ደካማ ንጉስ እንዳሉት ማየት ትችላለህ ።
ዲዲቲ ፣
ምነው አለ ቦታህ ዘው ትላለህ? በ1525 ዓም አንተ የት እንደ ነበርክ ታቃለህ አይደል? ደሞም ከሃፍረት ለመራቅ ከፈለክ አመያ የተባሉ ብርቱ ኦርቶዶክሶች ላንዴም ለመጨረሻም ግዜ ግራኝን በቀስት ዉጊያ ያሸነፉት ሕዝቦች አገር የት እንደ ነበርና እንዴት ሞጆ ወንዝ ድረስ ሄደው እንደ ተዋጉ በላይኛው መጽሃፍ ውስጥ ተዘርዝሮለሃል ! አንብበው! ከዉሸትና ከመቀባጠር ያድንሃል!!!
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
Horus has given up talking about Gurages.
These days he is busy praising the Addis Ababa corridor development ,mesmerized by strips of lights. courtesy of Abiy Ahmed.
These days he is busy praising the Addis Ababa corridor development ,mesmerized by strips of lights. courtesy of Abiy Ahmed.
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
ሦስት ነገሮች ብቻ ልበል፥
<< በአንድ በኩል ቱርክን በፍፁም ማመን አያስፈልግም ብለህ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ዓብዮት ከቱርክ ጋር የሦስትዮሽ ውል ይፈራረም ትላለህ።
<< ኢትዮጵያ የማንም ጥገኛ እንዳትሆን ከፈለግህ፣ በቅድሚያ በራሱና በሃገሩ የሚተማመን፣ ህዝቦችን የማያሰቃይ ይልቁንም ሁሉንም በዕኩልነት የሚያስተዳድር ስርዓት ፍጠር። በየትኛውም ሂሳብ የተጨማለቀና ዕርጉም የሆነ አስተዳደር የሃገርን ሉዓላዊነት አያስጠብቅም። ሂትለር የጀርመንን የበላይነት ያስከብራል ብሎ የተታለለው ህዝብ በመጨረሻ አፈር ነው የበላው።
<< አስተዳደሩ ቆሻሻ እስከሆነ ድረስ የባህር በር ይመጣል ይሄዳል፤ ባህር ኃይል ይገነባል ይፈርሳል። ያለፉት ውዳቂ መንግስቶች ይኸን ካደረጉ፣ የአንተውስ አጭበርባሪ ዓብዮት ሸጦህና ለውጦህ እንደማይሰደድ ምን ማስተማመኛ አለህ?
<< በአንድ በኩል ቱርክን በፍፁም ማመን አያስፈልግም ብለህ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ዓብዮት ከቱርክ ጋር የሦስትዮሽ ውል ይፈራረም ትላለህ።
<< ኢትዮጵያ የማንም ጥገኛ እንዳትሆን ከፈለግህ፣ በቅድሚያ በራሱና በሃገሩ የሚተማመን፣ ህዝቦችን የማያሰቃይ ይልቁንም ሁሉንም በዕኩልነት የሚያስተዳድር ስርዓት ፍጠር። በየትኛውም ሂሳብ የተጨማለቀና ዕርጉም የሆነ አስተዳደር የሃገርን ሉዓላዊነት አያስጠብቅም። ሂትለር የጀርመንን የበላይነት ያስከብራል ብሎ የተታለለው ህዝብ በመጨረሻ አፈር ነው የበላው።
<< አስተዳደሩ ቆሻሻ እስከሆነ ድረስ የባህር በር ይመጣል ይሄዳል፤ ባህር ኃይል ይገነባል ይፈርሳል። ያለፉት ውዳቂ መንግስቶች ይኸን ካደረጉ፣ የአንተውስ አጭበርባሪ ዓብዮት ሸጦህና ለውጦህ እንደማይሰደድ ምን ማስተማመኛ አለህ?
Horus wrote: ↑02 Jul 2024, 13:39የዛሬይቱ ኢትዮጵያ የ1520ዎቹ አገራችን አይደለችም። 17 አመታት በፈጀው የኦቶማን ኢምፓየር ፕሮክሲ የግራኝ ወረራ ግራኝ የተሸነፈው በመጀመሪያው የባደቄ (የሞጆ) ወንዝ ጦርነት ብቻ ነው። ያሸነፉትም ቀስተኞቹ አመያዎች ናቸው ። ከዚያ በኋላ የብርቱካን (የፖርቹጋል) ክርስቲያን ጦር እርዳታ እስከ መጣ ድረስ ግራኝ ቤተ ክርስቲያን እና በጻሕፍቷን አቃጥሎ ለ1000 አመታት ያከማቸችውን የወርቅ መስቀሎች ከመላ ኢትዮጵያ ለ17 አመት ዘረፈ ። ታሪክ በውል እንደ ዘገበው ልብነ ድንግል እጅግ ደካማ ንጉስ ነበር።
ዛሬ ቱርክ በተመሳሳይ በመላ አፍሪካ ተስፋፍታ አዲሱን ኦቶማን ኢምፓየር ለመገምባት አምርራ እየሰራች ነው ። ባፍሪካ ውስጥ ሱማሊያ የተባልቸው ፍርስራሽ አገር የቱርክ ቅኝ ግዛት ነች ቢባል ማጋነን አይሆንም ። ቱርክ የፖለቲካ ጥቅም የላትም ። የቱርክ አላማ ሃብትና ሃብት ብቻ ነው ። ይህን ለማሳካት የምትጠቀመው ደሞ ፖለቲካ ወይም ዲፕሎማሲ አይደለም፣ የጦር ኃይል ነው ።
አሁን ላይ ባፍሪካ ቀንድ ተፋጠው ያሉት የአረብ ኤምሬቶች ባንድ በኩልና ቱርክና ቀጥር በሌላ በኩል ነው። ቱርክ የሶማሊያን ወደቦች ይዛ የኢትዮጵያን ንግድ መቆጣጠር ነው አላማዋ። ኢምሬት የበርበራ ወደብ ይዘው ከወዲሁ 30% የኢትዮጵያ ንግድ ተቆጣጥረዋል ። ኢምሬት ኢትዮጵያ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድትሆን ነው የሚፈልጉት ። ቱርክ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።
በእኔ እምነት ኢትዮጵያ የባህር ኃይል እንዳይኖራት ከሚፈልጉት አገሮች ቁጥር አንዷ ቱርክ ነች ። አቢይም ሆነ አጽቀ ስላሴ በምንም አይነት ቱርክን ማመን፣ የቱርክን ምክር መስማት የለባቸውም።
ሶማሌላንድ በውድም ሆነ በግድ ፤ በኢትዮጵያ ታወቀችም አልታወቀች ነጻ አገር መሆኑዋ ሳይታለም የተፈታ ነው ። ዞሮ ዞሮ ቱርክም ከሱማሌላንድ ሬፑብሊክ ጋር ውል ፈጥራ የነሱን ባህር ለመቆጣጠር መሥራቷ አይቀሬ ነው ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ፍኖተ ተግባር መሆን ያለበት የሚከተለው ነው ።
እሺ ካሉ ከቱርክ ጋር የባህር ኃይላችንን በመገንባቱ ፓርትነር ሆነው የሶማሌላንንም ነጻነት እንዲደግፉ ማድረግ ። ይህ ለ4ቱም አገሮች ሶማሊያ፣ ሶማሌላ አገር፣ ኢትዮጵያና ቱርክ ዊን ዊን ፖሊሲ ነው ። በዚህ የማይመቻት አረብ ኢሚሬት ቢሆንም ኢሚሬት ወታደራዊ ኃይል የላቸውም ፤ እንዲያም ከቱርክ ጋርም ያላቸው ዝምድና በጣም እያደገ ስለሆነ የኢምሬት ትቅምም ማስገባት ይቻላል።
ይህ ካልሆነና አቢይና አጽቀ ስላሴ በቱርክ ተታልለው ከሱማሌላንድ ውል ወደ ኋላ ካፈገፈጉ ኢትዮጵያ ወደ ፊት በፍጹም የባህር ኃይል አይኖራትም ፣ ቤዝ አይኖራትም። ሶማሌላንድ የጦር ቤዝ የሰጠችን በአንድና አንድ ጥቅም ብቻ ነው ፤ የአገርነት እውቅና ለማግኘት ።
ስለሆነም ቱርኮች ኤም ኦ ዩውን እንዲዘገይ ፣ እንዲደናቀፍና ፣ እንዲከስም ካደረጉ ሶማሌላንድ አንድም በኢትዮጵያ ያላት እምነት ያከትማል ፤ ሌላም አዲስ አገር እውቅና ከሰጣት በኋላ በፍጹም የጦር ቤዝ ለኢትዮጵያ አትሰጥም ! ስለዚህ እነአጽቀ ስላሴ ከፍተኛ በቱርክ የመታለል አደጋ ላይ ይገኛሉ።
ይልቁንም ኢትዮጵያ በጀመረችው ድፍረት ቀጥላበት የሶማሌላንድ ውልን ባስቸኳይ መፈረምና ከዚያ በኋላ የዲፕሎማሲ ጨዋታ ማጧጧፍ ነው ያለባት ። ለምን ቢባል ...
ነገ ኢትዮጵያ በሉዋያ ጦር ሰፈር ብታቆም ቱርክ የመታደር ኃይል አምጥቶ መላ ሱማሌን የመጠበቅ አላማም ፍላጎትም የለውም ። ዞሮ ዞሮ ከአል ሻባብና አይሲስ ጋር የማያባራ ጦርነት ውስጥ እንደ ሚገባ ስለሚያውቅና ደሞም ከኢትዮጵያ ጋር ተቆራርጦ ባፍሪካም ያለውን ተጽኖ ማጣት ስለማይፈልግ ቱርክ በጭራሽ የራሱን ቬትናም ባፍሪካ ቀንድ እንዲኖረው አይፈልግም ። የቱርክ ፍላጎት ገንዘብ ነው።፣
የኢትዮጵያ እድል ግን አሁን ክሪቲካል ነጥብ ላይ ይገኛል።
(ስለ ታይፕ ግድፈት ይቅርታ)
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
It is interesting how the Gurage monkey Horus declares a crusade, religious war on Somalia. I took a screen shot of his words with translation. I will be sharing it to the people of Somalia and the Muslims.
Re: አዲሱ የኦቶማን ኢምፓየር ፤ አቢይ አህመድ የአጼ ልብነ ድንግልን ድክመት እንዳይደግም
I dont endorse this message
Horus wrote: ↑02 Jul 2024, 13:39የዛሬይቱ ኢትዮጵያ የ1520ዎቹ አገራችን አይደለችም። 17 አመታት በፈጀው የኦቶማን ኢምፓየር ፕሮክሲ የግራኝ ወረራ ግራኝ የተሸነፈው በመጀመሪያው የባደቄ (የሞጆ) ወንዝ ጦርነት ብቻ ነው። ያሸነፉትም ቀስተኞቹ አመያዎች ናቸው ። ከዚያ በኋላ የብርቱካን (የፖርቹጋል) ክርስቲያን ጦር እርዳታ እስከ መጣ ድረስ ግራኝ ቤተ ክርስቲያን እና በጻሕፍቷን አቃጥሎ ለ1000 አመታት ያከማቸችውን የወርቅ መስቀሎች ከመላ ኢትዮጵያ ለ17 አመት ዘረፈ ። ታሪክ በውል እንደ ዘገበው ልብነ ድንግል እጅግ ደካማ ንጉስ ነበር።
ዛሬ ቱርክ በተመሳሳይ በመላ አፍሪካ ተስፋፍታ አዲሱን ኦቶማን ኢምፓየር ለመገምባት አምርራ እየሰራች ነው ። ባፍሪካ ውስጥ ሱማሊያ የተባልቸው ፍርስራሽ አገር የቱርክ ቅኝ ግዛት ነች ቢባል ማጋነን አይሆንም ። ቱርክ የፖለቲካ ጥቅም የላትም ። የቱርክ አላማ ሃብትና ሃብት ብቻ ነው ። ይህን ለማሳካት የምትጠቀመው ደሞ ፖለቲካ ወይም ዲፕሎማሲ አይደለም፣ የጦር ኃይል ነው ።
አሁን ላይ ባፍሪካ ቀንድ ተፋጠው ያሉት የአረብ ኤምሬቶች ባንድ በኩልና ቱርክና ቀጥር በሌላ በኩል ነው። ቱርክ የሶማሊያን ወደቦች ይዛ የኢትዮጵያን ንግድ መቆጣጠር ነው አላማዋ። ኢምሬት የበርበራ ወደብ ይዘው ከወዲሁ 30% የኢትዮጵያ ንግድ ተቆጣጥረዋል ። ኢምሬት ኢትዮጵያ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድትሆን ነው የሚፈልጉት ። ቱርክ በነሱ ላይ ጥገኛ እንድንሆን ነው የሚፈልጉት ።
በእኔ እምነት ኢትዮጵያ የባህር ኃይል እንዳይኖራት ከሚፈልጉት አገሮች ቁጥር አንዷ ቱርክ ነች ። አቢይም ሆነ አጽቀ ስላሴ በምንም አይነት ቱርክን ማመን፣ የቱርክን ምክር መስማት የለባቸውም።
ሶማሌላንድ በውድም ሆነ በግድ ፤ በኢትዮጵያ ታወቀችም አልታወቀች ነጻ አገር መሆኑዋ ሳይታለም የተፈታ ነው ። ዞሮ ዞሮ ቱርክም ከሱማሌላንድ ሬፑብሊክ ጋር ውል ፈጥራ የነሱን ባህር ለመቆጣጠር መሥራቷ አይቀሬ ነው ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ፍኖተ ተግባር መሆን ያለበት የሚከተለው ነው ።
እሺ ካሉ ከቱርክ ጋር የባህር ኃይላችንን በመገንባቱ ፓርትነር ሆነው የሶማሌላንንም ነጻነት እንዲደግፉ ማድረግ ። ይህ ለ4ቱም አገሮች ሶማሊያ፣ ሶማሌላ አገር፣ ኢትዮጵያና ቱርክ ዊን ዊን ፖሊሲ ነው ። በዚህ የማይመቻት አረብ ኢሚሬት ቢሆንም ኢሚሬት ወታደራዊ ኃይል የላቸውም ፤ እንዲያም ከቱርክ ጋርም ያላቸው ዝምድና በጣም እያደገ ስለሆነ የኢምሬት ትቅምም ማስገባት ይቻላል።
ይህ ካልሆነና አቢይና አጽቀ ስላሴ በቱርክ ተታልለው ከሱማሌላንድ ውል ወደ ኋላ ካፈገፈጉ ኢትዮጵያ ወደ ፊት በፍጹም የባህር ኃይል አይኖራትም ፣ ቤዝ አይኖራትም። ሶማሌላንድ የጦር ቤዝ የሰጠችን በአንድና አንድ ጥቅም ብቻ ነው ፤ የአገርነት እውቅና ለማግኘት ።
ስለሆነም ቱርኮች ኤም ኦ ዩውን እንዲዘገይ ፣ እንዲደናቀፍና ፣ እንዲከስም ካደረጉ ሶማሌላንድ አንድም በኢትዮጵያ ያላት እምነት ያከትማል ፤ ሌላም አዲስ አገር እውቅና ከሰጣት በኋላ በፍጹም የጦር ቤዝ ለኢትዮጵያ አትሰጥም ! ስለዚህ እነአጽቀ ስላሴ ከፍተኛ በቱርክ የመታለል አደጋ ላይ ይገኛሉ።
ይልቁንም ኢትዮጵያ በጀመረችው ድፍረት ቀጥላበት የሶማሌላንድ ውልን ባስቸኳይ መፈረምና ከዚያ በኋላ የዲፕሎማሲ ጨዋታ ማጧጧፍ ነው ያለባት ። ለምን ቢባል ...
ነገ ኢትዮጵያ በሉዋያ ጦር ሰፈር ብታቆም ቱርክ የመታደር ኃይል አምጥቶ መላ ሱማሌን የመጠበቅ አላማም ፍላጎትም የለውም ። ዞሮ ዞሮ ከአል ሻባብና አይሲስ ጋር የማያባራ ጦርነት ውስጥ እንደ ሚገባ ስለሚያውቅና ደሞም ከኢትዮጵያ ጋር ተቆራርጦ ባፍሪካም ያለውን ተጽኖ ማጣት ስለማይፈልግ ቱርክ በጭራሽ የራሱን ቬትናም ባፍሪካ ቀንድ እንዲኖረው አይፈልግም ። የቱርክ ፍላጎት ገንዘብ ነው።፣
የኢትዮጵያ እድል ግን አሁን ክሪቲካል ነጥብ ላይ ይገኛል።
(ስለ ታይፕ ግድፈት ይቅርታ)
Last edited by Dama on 02 Jul 2024, 22:04, edited 1 time in total.