Ethiopia has already been failing to pay just the interests on its loans, yet your clown monkey is smiling because S. Korea is giving loans to Ethiopia!
Re: ኮሪያዊያን ውለታ የማይረሱ ግሩም ሕዝብ!
እራሱን በቀጥታ ጠይቀዋ።
ሁለት አማራጭ ነው ያለው፥ ‘ለሃገር ሲባል’ በሚል የውሸት መሸፈኛ፣ እንደ ኦቶማን ኢማፓየር ሌሎቹን እየጨፈለቀ ያለውን እኩይ ኦሮሙማን እየተሽኮረመሙ ማንቆለጳጰስና በግልፅ መደገፍ ወይንም፣ በመጨፍለቅና በመደፍጠጥ ላይ ያለው ህዝብ በቅድሚያ ህልውናው ሳይረጋገጥ ቀለም በመቀባባትና ሊፕስቲክ በመለቅለቅ ሃገር ሊኖር እንደማይችል መረዳት ነው።
ወያኔ ከበረሃ ሆና ስትታገል ኢትዮጵያን እያወገዘች ነበር፣ ሻቢያ እትብቷን የቀበረችው ኢትዮጵያን የሚያጠፋ መርዝ ውስጥ ነው። ኦሮሙማም ተምጦ የተወለደው፣ በሻቢያና ወያኔ አዋላጅነት ስለሆነ፣ ዛሬ እውነተኛ ማንነቱን የሚሸፍን ጥቁር መነፅር አደረገ እንጂ፣ መነሻውም መድረሻውም፣ ፀረ ኢትዮጵያዊ ነው።
ስለዚህ በየትኛው ስሌት ነው ዛሬ የሚጨፈለቁትንና የሚሰደዱትን ህዝቦች፣ ስለ ህልውናችሁ እርሱና ስለ ኢትዮጵያ ብልፅግና ብቻ ተጨነቁ የምንላቸው? በየትኛውም መለኪያ፣ የህዝቦች መብት ሳይከበር፣ ሃገር ሊኖር አይችልም። እነርሱ አዲሲቱ ኢትዮጵያን በደም እያዋለድን ነው ሲሉ፣ ሌላው ህዝብስ በመረረ ደሙ ለማዋለድ ትግሉን ከስር መጀመሩ ምን ጥፋት አለው? ያለ ህዝብ ሃገር አትኖርም።
ሁለት አማራጭ ነው ያለው፥ ‘ለሃገር ሲባል’ በሚል የውሸት መሸፈኛ፣ እንደ ኦቶማን ኢማፓየር ሌሎቹን እየጨፈለቀ ያለውን እኩይ ኦሮሙማን እየተሽኮረመሙ ማንቆለጳጰስና በግልፅ መደገፍ ወይንም፣ በመጨፍለቅና በመደፍጠጥ ላይ ያለው ህዝብ በቅድሚያ ህልውናው ሳይረጋገጥ ቀለም በመቀባባትና ሊፕስቲክ በመለቅለቅ ሃገር ሊኖር እንደማይችል መረዳት ነው።
ወያኔ ከበረሃ ሆና ስትታገል ኢትዮጵያን እያወገዘች ነበር፣ ሻቢያ እትብቷን የቀበረችው ኢትዮጵያን የሚያጠፋ መርዝ ውስጥ ነው። ኦሮሙማም ተምጦ የተወለደው፣ በሻቢያና ወያኔ አዋላጅነት ስለሆነ፣ ዛሬ እውነተኛ ማንነቱን የሚሸፍን ጥቁር መነፅር አደረገ እንጂ፣ መነሻውም መድረሻውም፣ ፀረ ኢትዮጵያዊ ነው።
ስለዚህ በየትኛው ስሌት ነው ዛሬ የሚጨፈለቁትንና የሚሰደዱትን ህዝቦች፣ ስለ ህልውናችሁ እርሱና ስለ ኢትዮጵያ ብልፅግና ብቻ ተጨነቁ የምንላቸው? በየትኛውም መለኪያ፣ የህዝቦች መብት ሳይከበር፣ ሃገር ሊኖር አይችልም። እነርሱ አዲሲቱ ኢትዮጵያን በደም እያዋለድን ነው ሲሉ፣ ሌላው ህዝብስ በመረረ ደሙ ለማዋለድ ትግሉን ከስር መጀመሩ ምን ጥፋት አለው? ያለ ህዝብ ሃገር አትኖርም።
Re: ኮሪያዊያን ውለታ የማይረሱ ግሩም ሕዝብ!
I hope Horus will not make the same mistake as he did before calling Abiye Ahmed Ali “Ataturk”.
Mixing Ethiopia as a country and its national interest with Abiye Ahmed Ali the clown’s self interest is a mistake.
Mixing Ethiopia as a country and its national interest with Abiye Ahmed Ali the clown’s self interest is a mistake.