Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

DefendTheTruth: ጉራጌኦሮሞች እነዚህ ናቸው!

Post by Horus » 17 Jan 2024, 03:25

ደሞ ዱላ አይሸከሙም!


Misraq
Senior Member
Posts: 17702
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: DefendTheTruth: ጉራጌኦሮሞች እነዚህ ናቸው!

Post by Misraq » 17 Jan 2024, 03:42

ሶዶ? ማረቆ ነው ክስታኔ?

Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: DefendTheTruth: ጉራጌኦሮሞች እነዚህ ናቸው!

Post by Horus » 17 Jan 2024, 03:51

Misraq wrote:
17 Jan 2024, 03:42
ሶዶ? ማረቆ ነው ክስታኔ?
ሶዶ የአገር ስም ነው (ክፍለ አገር እንደ ማለት ነው)፣ እነዚህ የክስታኔ ጉራጌና ኦሮሞ ቅይጦች ናቸው እኛ ላሌጌ እንላቸዋለን ከክስታኔ ሰሜን ስለሆኑ! ላለጌ ማለት ሰሜን ማለት ነው ። እስከ አለምገና ገጃ ያሉት ናቸው ። ማረቆ የኦሮሞ ሳይሆን የሃዲያና መስቃን ጉራጌ ቅይጦች ናቸው ።

ክስታኔኛ ይህ ነው ፤


መስቃንና ክስታኔ ኦልሞስት አንድ ናቸው ፣ እኔ ሙሉ በሙሉ መስቃንኛ እሰማለሁ ፣ ይህ ነው መስቃን ጭፈራው በትንሹ ዝግ ይላል ።
Last edited by Horus on 17 Jan 2024, 04:09, edited 2 times in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 17696
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: DefendTheTruth: ጉራጌኦሮሞች እነዚህ ናቸው!

Post by Selam/ » 17 Jan 2024, 04:01

Interesting, never seen something like this before: የለመደኩትን የጉራጌ ወይንም የኦሮሞ የጭፈራና የዘፈን ውህደት ስላላየሁ ፣ በመጀመሪያ የተሰማኝ ስሜት ምን አይነት ‘ጉራማይሌ’ ነው የሚል ነው። አንተስ ለምደኸዋል?
Horus wrote:
17 Jan 2024, 03:25
ደሞ ዱላ አይሸከሙም!


Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: DefendTheTruth: ጉራጌኦሮሞች እነዚህ ናቸው!

Post by Horus » 17 Jan 2024, 04:27

Selam/ wrote:
17 Jan 2024, 04:01
Interesting, never seen something like this before: የለመደኩትን የጉራጌ ወይንም የኦሮሞ የጭፈራና የዘፈን ውህደት ስላላየሁ ፣ በመጀመሪያ የተሰማኝ ስሜት ምን አይነት ‘ጉራማይሌ’ ነው የሚል ነው። አንተስ ለምደኸዋል?
Horus wrote:
17 Jan 2024, 03:25
ደሞ ዱላ አይሸከሙም!

ሰምተህ ከሆነ ጭፈራው ብቻ ሳይሆን ሊሪክሱ ላሌ ዬቦላሌ ይላል! ያ የክስታኔኛ ዘፈን አዝማች ነው ። የኤርምያስ ለገሰ ዘመዶች ገጃ አለም ገና ልክ እንደዚህ ነው የሚጨፍሩት ፣ ያንን ነው በመጻፉ የጻፈው ባላገር ዘመዶቼ ጋ ሄጄ ንግግራቸው ኦሮሞኛ ጭፈራቸው ጉራጌኛ ነው ብሏሎ!

አሁን ፈጽሞ ረስተውት ነው እንጂ ገላኖች፣ ያያዎች (የበቾ የማሞ ወልዴ ዘሮች) ሁሉ ሁሉ ግንዳቸው ጉራጌ ነው ። ከዚያም ጨቦን ይዘህ ወንጪን ደንዲ ብለህ ወሊሶ ትገባለህ !!! ብዙዎቹ አሁንም ባህላቸው እንሰትና ቆጮ ነው !!

Post Reply