Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ፋኖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሃላፊዎችም በጥይት መቅጣት ጀመረ እንዴ?

Post by sarcasm » 10 Dec 2023, 20:07

ኃዘን መግለጫ መልዕክት
++++++++++++++++++++++++++++++++++++

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በኩረ ትጉኃን ዘርዓዳዊት ኃይሉኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ በ11 ሰዓት ባልታወቁ ሰዎች በጥይት ተመትተው ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው ሊተርፉ ባለመቻላቸው ሕይወታቸው ማለፉ ታውቋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት በበኩረ ትጉኃን ዘርዓዳዊት ኃይሉ ሕልፈት የተሰማትን ጥልቅ ኃዘን እየገለጸች ልዑል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ከደጋጎቹ አባቶቻችን ጎን እንዲያሳርፍልና ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን እንዲሰጥ የዘወትር ጸሎቷ መሆኑን ትገልጻለች።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት

https://www.facebook.com/eotctvchannel/ ... 1SkNy5bsvl

Union

Re: ፋኖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሃላፊዎችም በጥይት መቅጣት ጀመረ እንዴ?

Post by Union » 10 Dec 2023, 20:25

ውሸታም አጋሜ

የተከልከው ካድሬ ነው የተገለው። የሀይማኖት አባት ወይም እናት የሚባል ጫወታ የለም፣ ከብልፅግና ኦሮሙማ ጋር ሲሰራ የተገኘ በሙሉ እስከ ማስረጃው ይገደላል!!

በቃ!

Misraq
Senior Member
Posts: 17751
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ፋኖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሃላፊዎችም በጥይት መቅጣት ጀመረ እንዴ?

Post by Misraq » 10 Dec 2023, 20:31

sarcasm,

አንተም አታመልጥም። ሁሉም በሰፈረው ቁና ልክ ይሰፈርለታል

Post Reply