ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የጉዞው አላማ ከወድሁ ግልጽ ቢሆንም በወያኔዎች መካከል ግን ከፍተኛ መከፋፈል እየተሰማ ነው።
1ኛው አንጃ የአብይ አህመድ መቀሌ ጉብኝት የትግራይ ህዝብን መሳደብ ነው (በሻሻ ናት ያላትን መቀሌን) በርካታዎችን አካለ ጎደሎ ያደረገውን የትግራን ህዝብ በድፍረት ሊጎበኝ መምጣት ማለት የውርደት ውርደት ነው ለትግራይ ሲሉ፤
2ኛው አንጃ የጌቾ ቡድን) እኛ አዲስ አበባ ስለሄድን ይምጣ የሚል ነው። ጉዞው የማርፈጃ ወይም የግማሽ ቀን ስለሚሆን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች (በአማራ፤ በደቡብ፤በጋምቤላ፤ በሶማልያ፥ በአፋር) ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጣው ህጋዊ ቅቡልነት በመረዳት የጦርነት ስብራት ከደረሰባት ትግራይ ምናልባት በማታለል ድጋፍ ባገኝ በማለት ነው።
የሚደንቀው ነገር ግን በአጭር ጊዜ አማራ ፋኖን በማሸነፍ ወልቃይት እና ራያ እመልሳችኋለሁ ብሎ አማራ ክልል ጦርነት ገብቶ በተሸነፈብት ሁኔታ እና በተሸናፊነት ስነ-ልቦና የሚያደርገው ጉብኝት መሆኑ ነው።
Re: ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
አብደ፥ ይሉኛል፥ ጨርቁን፥ ጥሎ፥ ሄደ፥
አበረ፥ ኤርትራዊው፥ ኢትዮጵያን፥ ያስናደ
ወያነ፥ ዳነ፥ብሎ፥ እየተናደደ፥
አህያዊ፥ ባህሪ፥ እኔ፥ ከሞትኩ፥ሶርዶ፥ አይብቀል
መሪውም፥ተመሪውም፥ተያይዞ፥ ገደል፥
አበረ፥ ኤርትራዊው፥ ኢትዮጵያን፥ ያስናደ
ወያነ፥ ዳነ፥ብሎ፥ እየተናደደ፥
አህያዊ፥ ባህሪ፥ እኔ፥ ከሞትኩ፥ሶርዶ፥ አይብቀል
መሪውም፥ተመሪውም፥ተያይዞ፥ ገደል፥
Re: ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
Abere the vagabond fanddiya bere,Abere wrote: ↑01 Sep 2023, 21:04ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የጉዞው አላማ ከወድሁ ግልጽ ቢሆንም በወያኔዎች መካከል ግን ከፍተኛ መከፋፈል እየተሰማ ነው።
1ኛው አንጃ የአብይ አህመድ መቀሌ ጉብኝት የትግራይ ህዝብን መሳደብ ነው (በሻሻ ናት ያላትን መቀሌን) በርካታዎችን አካለ ጎደሎ ያደረገውን የትግራን ህዝብ በድፍረት ሊጎበኝ መምጣት ማለት የውርደት ውርደት ነው ለትግራይ ሲሉ፤
2ኛው አንጃ የጌቾ ቡድን) እኛ አዲስ አበባ ስለሄድን ይምጣ የሚል ነው። ጉዞው የማርፈጃ ወይም የግማሽ ቀን ስለሚሆን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች (በአማራ፤ በደቡብ፤በጋምቤላ፤ በሶማልያ፥ በአፋር) ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጣው ህጋዊ ቅቡልነት በመረዳት የጦርነት ስብራት ከደረሰባት ትግራይ ምናልባት በማታለል ድጋፍ ባገኝ በማለት ነው።
የሚደንቀው ነገር ግን በአጭር ጊዜ አማራ ፋኖን በማሸነፍ ወልቃይት እና ራያ እመልሳችኋለሁ ብሎ አማራ ክልል ጦርነት ገብቶ በተሸነፈብት ሁኔታ እና በተሸናፊነት ስነ-ልቦና የሚያደርገው ጉብኝት መሆኑ ነው።
Stop smoking and sniffing so that you may not get paranoid and manufacture fake news day and night non stop. Thumbs down!
