Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ሰበር : የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የህዝቡን ገንዘብ እየበላ : አላየሁም እያለ ህዝብ እያስለቀሰ ነው

Post by Abaymado » 19 Jun 2023, 14:37

ዛሬ በአይኔ atm ማሽን የህዝቡን ገንዘብ ሲቆርጥ አይቻለሁ:: ብዙ ስው ብሬ ተቆረጠብኝ ብሎ ባንክ ገብቶ አቤቱታ ሲያቀርብ ነበር:: ንግድ ባንክ ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ብር ሲገባ ቴክስት ማረግ አቁሟል::
የህዝቡን ለቅሶ በቪዲዮ አመጣዋለሁ ::

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ሰበር : የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የህዝቡን ገንዘብ እየበላ : አላየሁም እያለ ህዝብ እያስለቀሰ ነው

Post by Abaymado » 19 Jun 2023, 15:07

አንድ ሰው ብር ለማውጣት ወደ ንግድ ባንክ atm ማሽን ይሄዳል ::2000 ለማውጣት ቢፈልግ 1000 ብር ይስጠውና 2000 ብር ይቆርጥበታል :: ይህ በአይኔ ያየሁት ነው:: ሌላው ግን ሰዎች ያስቀመጡት ብር 0 መሆኑን መነገራቸው ነው::

ብራችሁን ቼክ አርጉ::

Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: ሰበር : የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የህዝቡን ገንዘብ እየበላ : አላየሁም እያለ ህዝብ እያስለቀሰ ነው

Post by Educator » 19 Jun 2023, 17:28

I wouldn't be surprised if it is true. The commercial bank is already involved in criminal black market business. So nothing is impossible.


Post Reply