Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Post by Horus » 20 Dec 2022, 15:07

በቃ ጨዋታ ማለት ይህ ነው! አንድ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳድሮ አበሻ ሆነ አልሆነ በችሎታው ከየትም አገርና ዜጋ ይሾማል !! አንድ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ከማንኛውም ካድሬ ድንቁርና ነጻ ሆኖ ከመንግስት ነጻ ሆኖ እራሱን ያስተዳድራል ። ምሁራዊ ነጻነት፣ ኢንተለክቿል ፍሪደም፣ የሃሳብ ነጻነት ማለት ያ ነው ።
ይህ አንድ እራሱን የቻለ አብዮት ነው!


eden
Senior Member
Posts: 10123
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Post by eden » 29 Mar 2023, 16:19

ብርሃኑን በጣም አርቀህ ወደላይ ሰቅለህ፣ ለማውረድ እንዳይቸግር

ስትክብ በልክ ቢሆን?

Misraq
Senior Member
Posts: 17836
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት አብዮት!! ኤቦ ዬቦ!!!

Post by Misraq » 29 Mar 2023, 16:28


Eden Lowlanderu ግን ሲበዛ ክፉ ነህ፥፥ እየተከታተልክ ሆሩስን ማዋረድ መቼ ነው የምታቆመው 8) 8) :: Brother horus, we were advising you about birr-amtu negga but you supported him not in principle but just because he is guragge. I hope you learn from your mistakes

Post Reply