ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት
የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ምርጫዎች:
1ኛ . የኦሮሙማ ከልትስ(cults)ፊት ለፊት መጋፈጥና ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ነን የሚሉ ዜጎችን ፣ ልክ ወደ ስልጣን ሲመጣ እንደነበረው ተከታዮችን መልሶ መገንባት ማፍራት።
ከነዚህም, ከተቃዋሚነትና ከተጠራጣሪነት, በቀላሉ ወደ ደጋፊነት ሊለወጡ ከሚችሉት ውስጥ የሚከተሉትን በጥቂቱ መጥቀስ ይቻላል:
-ያኔ ወደ ሰስልጣን እንደመጣ ተስፋ የጣሉበት ከተራ ዜጎች እስከ ሙሁራንና ባለሀብቶች ዛሬም ብዙ በዶር አብይ መንግስት ተስፋ ያልቆረጡ ዜጎች፣
-በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን
-አሁን ኦሮሙማ እየከሰሰና እያሳደዳቸው ያሉ ፣ሀገሪቷ በወያኔ የተልዕኮ ጦርነት ልትበታተን ቋፍ ላይ በነበረችበት ሰአት ህይወቱን ጭምር ገብሮ የታደጋት የኣማራ ትክክለኛው ፋኖ
(ልብ በሉ አገርን በወሳኝ ሰዐት የታደገን ሀይል ዜጎች ላይ ቀን በቀን ግፍ ከሚፈጽም ወንበዴ ጋር እኩል መፈረጅ በምንም መመዘኛ ጤነኛ አካሄድ ነው ብዬ አላምንም። ፋኖ ለሀገሩና ለራሱ ህልውና ለከፈለው መስዋዕትነት የኢትዮጵያ መንግስት ግን ለምንድነው ይህንን ገድል በአደባባይ ሲመሰክርለት ሰምቼ የማላቀው?)
ኦሮሙማን ፊትለፊት መጋፈጫው አሁንና አሁን ነው። የአብይ መንግስት ደግሞ በዚህ ሂደት ውስጥ ሚናው በማያሻማ ሁኔታ ቁልጭ ብሎ መታውቅ አለበት። ይሄ የግድ ነው!
2ኛ. በራሱ ስኬት ተጠልፎ መውደቅ:
እሽሩሩ ማሙዬ እሽሩሩ፣ እሽሩሩ ኦነግ ሸኔ እሽሩሩ፣ እሽሩሩ ኦሮሙማ እሽሩሩ - if there is one single foolish reason the Dr Abiy government is to crumble like a house of cards, it is his , for whatever reason, inability to take a firm stand on these two groups - ሸኔና ኦሮሙማ, which by now is becoming crytal clear are two sides of a coin. ሀገር በወንጀለኞች አትገነባም፣ ወንጀለኞች ግን በሀገር ላይ ሊከብሩ /ሊበለፅጉ ይችላሉ -አንድም በመንግስት አቅም ማጣት ወይም ደግሞ መንግስት የወንጀለኞቹ አክል ወይም ተባባሪ ሲሆን። ጥሩ ምሳሌ : ወያኔ ! ወያኔ ሀገር ገነባ? ሞክራታ ! ወያኔዎች ከበሩ? እንዴታ! ጥቂቶቹ መልሰው ተፉት እንጅ።
የኢትዮጵያ ህዝብ በዶር አብይ መንግስት ላይ የጣለበት አደራና ተስፋ መጠን ከፍተኛ ስለነበር /ስለሆ ፣ ያለለውን ሆኖ ካልተገኘ ፣ ህዝብ ምሬቱና ቁጣውም ያንኑ ያህል ወይም ከዛ በላይ የከፋ ነው የሚሆነው።
የፈለከውን ያህል ጦር ሰራዊት ብትገነባ(ቁጥር፣ጥራት.....)ከውጭ ወራሪ ሊጠብቅህ ይችል ይሆናል ነገር ግን ከመረረው የራስህ ህዝብ ግን ሊከላከልህ ፈፅሞ አይቻለውም -የጊዜ ጉዳይ ብቻ ነው ፣ እንደውም ህዝብ እየመረረው ከመጣ ጦሩ ከህብ እየተቃረነ፣ መንግስትና ህዝብን እያቃቃረ ከመሄዱም በላይ አጠቃላይ ሀገሪቱን አደጋ ላይ መጣሉ ሳይታለም የተፈታ ነው። በዚህ ሁኔታ ላይ ያለ ጦር የመንግስት መኩራሪያ ሊሆን ፈጽሞ አይችልም።
TheManWHoSawTomorrow
የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ምርጫዎች:
1ኛ . የኦሮሙማ ከልትስ(cults)ፊት ለፊት መጋፈጥና ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ነን የሚሉ ዜጎችን ፣ ልክ ወደ ስልጣን ሲመጣ እንደነበረው ተከታዮችን መልሶ መገንባት ማፍራት።
ከነዚህም, ከተቃዋሚነትና ከተጠራጣሪነት, በቀላሉ ወደ ደጋፊነት ሊለወጡ ከሚችሉት ውስጥ የሚከተሉትን በጥቂቱ መጥቀስ ይቻላል:
-ያኔ ወደ ሰስልጣን እንደመጣ ተስፋ የጣሉበት ከተራ ዜጎች እስከ ሙሁራንና ባለሀብቶች ዛሬም ብዙ በዶር አብይ መንግስት ተስፋ ያልቆረጡ ዜጎች፣
-በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን
-አሁን ኦሮሙማ እየከሰሰና እያሳደዳቸው ያሉ ፣ሀገሪቷ በወያኔ የተልዕኮ ጦርነት ልትበታተን ቋፍ ላይ በነበረችበት ሰአት ህይወቱን ጭምር ገብሮ የታደጋት የኣማራ ትክክለኛው ፋኖ
(ልብ በሉ አገርን በወሳኝ ሰዐት የታደገን ሀይል ዜጎች ላይ ቀን በቀን ግፍ ከሚፈጽም ወንበዴ ጋር እኩል መፈረጅ በምንም መመዘኛ ጤነኛ አካሄድ ነው ብዬ አላምንም። ፋኖ ለሀገሩና ለራሱ ህልውና ለከፈለው መስዋዕትነት የኢትዮጵያ መንግስት ግን ለምንድነው ይህንን ገድል በአደባባይ ሲመሰክርለት ሰምቼ የማላቀው?)
ኦሮሙማን ፊትለፊት መጋፈጫው አሁንና አሁን ነው። የአብይ መንግስት ደግሞ በዚህ ሂደት ውስጥ ሚናው በማያሻማ ሁኔታ ቁልጭ ብሎ መታውቅ አለበት። ይሄ የግድ ነው!
2ኛ. በራሱ ስኬት ተጠልፎ መውደቅ:
እሽሩሩ ማሙዬ እሽሩሩ፣ እሽሩሩ ኦነግ ሸኔ እሽሩሩ፣ እሽሩሩ ኦሮሙማ እሽሩሩ - if there is one single foolish reason the Dr Abiy government is to crumble like a house of cards, it is his , for whatever reason, inability to take a firm stand on these two groups - ሸኔና ኦሮሙማ, which by now is becoming crytal clear are two sides of a coin. ሀገር በወንጀለኞች አትገነባም፣ ወንጀለኞች ግን በሀገር ላይ ሊከብሩ /ሊበለፅጉ ይችላሉ -አንድም በመንግስት አቅም ማጣት ወይም ደግሞ መንግስት የወንጀለኞቹ አክል ወይም ተባባሪ ሲሆን። ጥሩ ምሳሌ : ወያኔ ! ወያኔ ሀገር ገነባ? ሞክራታ ! ወያኔዎች ከበሩ? እንዴታ! ጥቂቶቹ መልሰው ተፉት እንጅ።
የኢትዮጵያ ህዝብ በዶር አብይ መንግስት ላይ የጣለበት አደራና ተስፋ መጠን ከፍተኛ ስለነበር /ስለሆ ፣ ያለለውን ሆኖ ካልተገኘ ፣ ህዝብ ምሬቱና ቁጣውም ያንኑ ያህል ወይም ከዛ በላይ የከፋ ነው የሚሆነው።
የፈለከውን ያህል ጦር ሰራዊት ብትገነባ(ቁጥር፣ጥራት.....)ከውጭ ወራሪ ሊጠብቅህ ይችል ይሆናል ነገር ግን ከመረረው የራስህ ህዝብ ግን ሊከላከልህ ፈፅሞ አይቻለውም -የጊዜ ጉዳይ ብቻ ነው ፣ እንደውም ህዝብ እየመረረው ከመጣ ጦሩ ከህብ እየተቃረነ፣ መንግስትና ህዝብን እያቃቃረ ከመሄዱም በላይ አጠቃላይ ሀገሪቱን አደጋ ላይ መጣሉ ሳይታለም የተፈታ ነው። በዚህ ሁኔታ ላይ ያለ ጦር የመንግስት መኩራሪያ ሊሆን ፈጽሞ አይችልም።
TheManWHoSawTomorrow
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ምን ይሄ ብቻ፣ 7 ሙሉ ካርጎ አዉሮፕላን ብር ጭኖ ወደ አገር ቤት ያስገባና አገሪቱኣን ያከሰራ እኮ ነዉ።
ፈጠራ ላይ በጣም ጎበዞች ናችዉ፣ አገር ግን በፈጠራ የምትፈርስ አይመስለኝም።
The bottom-line: either we will going to build a country that is home to all, or lose the country and try the alternative.
ፈጠራ ላይ በጣም ጎበዞች ናችዉ፣ አገር ግን በፈጠራ የምትፈርስ አይመስለኝም።
The bottom-line: either we will going to build a country that is home to all, or lose the country and try the alternative.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ኣዎ ልብ ብልናል፣ ኣንዱ አገር ስከላከል፣ የላቅ መፅዋትነትን ከፍሎ፣ ሌላዉ የርስት ማስመለስ ስምሪት ላይ ነበር። ኤንዴት ልብ ኣንልም?
I would say the man who couldn't see even tomorrow may fit better.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ወይ ኦነግ ይኖራል ወይ ኢትዮጵያዊ ይኖራል - ሁለቱ ግን አንድ ላይ አብረው ፈጽሞ ሊኖሩ አይችሉም።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ቀን ቀን ኢትዮጵያዊ፥ሌሊት ኦነግ-ብልጽግና ጸረ-ኢትዮጵያዊ እንደት ይቻላል?
DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 18:33FANO is Ethiopian, ONEG is Ethiopian, you and me are also Ethiopians. There is no ልሙጥ Ethiopia, get that down your inept skull.
Else you can also go and build your ልሙጥ homeland in Gojjam!
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
Your version home to all is taking all making Ethiopia in the image of Oromo ... That is your screwed up concept of "home for all." No other Ethiopia wants to be swallowed or dominated by 14-century mogassa neanderthals. Each individual Ethiopian and each Ethiopian nationality want to live free of any domination by any other. So push your mogassist agenda to a breaking point, which you have already done, and you will see how Ethiopians will show your ilks how to make Ethiopia that is home to all. You are clueless about what it means home to all foreign to none. We know mogassas will have to answer soon, the time has arrived.DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 17:44ምን ይሄ ብቻ፣ 7 ሙሉ ካርጎ አዉሮፕላን ብር ጭኖ ወደ አገር ቤት ያስገባና አገሪቱኣን ያከሰራ እኮ ነዉ።
ፈጠራ ላይ በጣም ጎበዞች ናችዉ፣ አገር ግን በፈጠራ የምትፈርስ አይመስለኝም።
The bottom-line: either we will going to build a country that is home to all, or lose the country and try the alternative.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
የኦነግ-ሸኔ ደጋፊዎች ችግር ምንድነው መሰላችሁ፥ ‘ለምን ንፁሃን ዜጎች ምዕራብ ሸዋና ወለጋ ውስጥ ይገደላሉ እንዲሁም ይፈናቀላሉ’ ተብለው ሲጠየቁ ነስር በነስር ይሆኑና ድንብርብራችሁ ይወጣል።
አንተ ልሙጥ በለው ወይንም ልምጥምጥ ብለህ ለማደናገር ሞክር፣ የሰዎች ጥያቄ ግን በእኩልነትና በሰላም በፈለጉበት የኢትዮዽያ ምድር በነፃነት የመኖር መብታቸው እንዲከበርላቸው ነው። ሌላ ማደናበሪያ ምክንያት አትደርድር። ዛሬ ወለጋ ከመሄድ የመን ሀገር ደርሶ መመለስ ይቀላል። ይኸንን የሚያክል ክፍለ ሃገር ማስተዳደር ያልቻለ ሰው ደግም ወይ የወንጀሉ ተባባሪ አለበለዚያም አሳፋሪና ውዳቂ ነው። ሌላ ሶስተኛ አማራጭ የለም። በቃ! በጭፍን የሚያጨበጭቡለት ካድሬዎች ደግሞ የመጨረሻ ድፍንና ክፉ ፍጥረቶች ናቸው።
አንተ ልሙጥ በለው ወይንም ልምጥምጥ ብለህ ለማደናገር ሞክር፣ የሰዎች ጥያቄ ግን በእኩልነትና በሰላም በፈለጉበት የኢትዮዽያ ምድር በነፃነት የመኖር መብታቸው እንዲከበርላቸው ነው። ሌላ ማደናበሪያ ምክንያት አትደርድር። ዛሬ ወለጋ ከመሄድ የመን ሀገር ደርሶ መመለስ ይቀላል። ይኸንን የሚያክል ክፍለ ሃገር ማስተዳደር ያልቻለ ሰው ደግም ወይ የወንጀሉ ተባባሪ አለበለዚያም አሳፋሪና ውዳቂ ነው። ሌላ ሶስተኛ አማራጭ የለም። በቃ! በጭፍን የሚያጨበጭቡለት ካድሬዎች ደግሞ የመጨረሻ ድፍንና ክፉ ፍጥረቶች ናቸው።
DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 18:33FANO is Ethiopian, ONEG is Ethiopian, you and me are also Ethiopians. There is no ልሙጥ Ethiopia, get that down your inept skull.
Else you can also go and build your ልሙጥ homeland in Gojjam!
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ምንድ ነው እያልክ ያለሀኀው? ስለ አዳነች አቤቤ የ 3.8B አውቶቡስ ግዢ ነው የምታወራው?
እንዴት ነው ነገሩ ገና 4 ዐመት ሳይሞላቸው :
"ንፋ ንፋ ሆድህ ሲነፋ ሀገር ጥለህ ጥፋ" ተጀመረ እንዴ እዛ አካባቢ?
DefendTheTruth ከንቲባዋ አካባቢ የምታቀው ነገር ካለ ጀበ በለን እስቲ። ገና በ4 አመቱ ወያኔ ወያኔ ሸተተ ይሄ ነገር...
እንዴት ነው ነገሩ ገና 4 ዐመት ሳይሞላቸው :
"ንፋ ንፋ ሆድህ ሲነፋ ሀገር ጥለህ ጥፋ" ተጀመረ እንዴ እዛ አካባቢ?
DefendTheTruth ከንቲባዋ አካባቢ የምታቀው ነገር ካለ ጀበ በለን እስቲ። ገና በ4 አመቱ ወያኔ ወያኔ ሸተተ ይሄ ነገር...
DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 17:44ምን ይሄ ብቻ፣ 7 ሙሉ ካርጎ አዉሮፕላን ብር ጭኖ ወደ አገር ቤት ያስገባና አገሪቱኣን ያከሰራ እኮ ነዉ።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
Y3n3g3s3w wrote: ↑25 Feb 2023, 00:52ምንድ ነው እያልክ ያለሀኀው? ስለ አዳነች አቤቤ የ 3.8B አውቶቡስ ግዢ ነው የምታወራው?
እንዴት ነው ነገሩ ገና 4 ዐመት ሳይሞላቸው :
"ንፋ ንፋ ሆድህ ሲነፋ ሀገር ጥለህ ጥፋ" ተጀመረ እንዴ እዛ አካባቢ?![]()
![]()
DefendTheTruth ከንቲባዋ አካባቢ የምታቀው ነገር ካለ ጀበ በለን እስቲ። ገና በ4 አመቱ ወያኔ ወያኔ ሸተተ ይሄ ነገር...
ምነዉ፣ ያ 7 ካርጎ ሙሉ ብር ምንም ዉሃ ኣለነሳም አለ እንዴ በመጨረሻም ፣ ወዲያዉ ወደ 3.8 B ሸርተት ኣልክሳ?DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 17:44ምን ይሄ ብቻ፣ 7 ሙሉ ካርጎ አዉሮፕላን ብር ጭኖ ወደ አገር ቤት ያስገባና አገሪቱኣን ያከሰራ እኮ ነዉ።
እያዞራችዉ ፍጥሩ፣ ያ ሙያችዉ ይመስለኛል።
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ከየት ነው ይሄን 7 ካርጎ ሙሉ ብር " ታሪክ ያመጣኀው? እኔ እዚህ ጋ ለአብይ መንግስት ይጠቅማል ያልኩትን ነው የወረወርኩት(my 50 cents) አንተ ደሞ ያልተፃፈ ምናልባት የሆነ ቦታ የ ዩቱዩብ rant መሰለኝ (እውነትም ሊሆን ይችላል አላቅም ) የማይዛመድ ነገር የምትቀዣብረው።
ወደ ወያኔ አይነት ፕሮፓጋንዳ እየወሰዳችሁን ነው ልበል? ወያኔዎች አማራ ሊውጥህ ነው፣ኦሮሞ ሊሰለቅጥህ ነው .... እያሉ የትግሬን ህዝብ 30 እና 40 አመት ተረት ተረት ሲግቱትና ሲያጦዙት ኖረው በመጨረሻም ያየነው ሆነ። አሁንም አንተ ኦሮሙማ ተጠላ እያልክ ታላዝናለህ።
ኦሮሙማ ኦሮማራን አፈርሳለሁ ፣አፍርሻለሁ እያለ ጮቤ የሚረግጥ ከልት ነው! ኦሮማራ መፍረስ ምን ማለት ነው? አብሮ መኖር መለት ይሆን?
ሳይረፍድ ቀልብ ግዙ!
ወደ ወያኔ አይነት ፕሮፓጋንዳ እየወሰዳችሁን ነው ልበል? ወያኔዎች አማራ ሊውጥህ ነው፣ኦሮሞ ሊሰለቅጥህ ነው .... እያሉ የትግሬን ህዝብ 30 እና 40 አመት ተረት ተረት ሲግቱትና ሲያጦዙት ኖረው በመጨረሻም ያየነው ሆነ። አሁንም አንተ ኦሮሙማ ተጠላ እያልክ ታላዝናለህ።
ኦሮሙማ ኦሮማራን አፈርሳለሁ ፣አፍርሻለሁ እያለ ጮቤ የሚረግጥ ከልት ነው! ኦሮማራ መፍረስ ምን ማለት ነው? አብሮ መኖር መለት ይሆን?
ሳይረፍድ ቀልብ ግዙ!
DefendTheTruth wrote: ↑25 Feb 2023, 06:49Y3n3g3s3w wrote: ↑25 Feb 2023, 00:52ምንድ ነው እያልክ ያለሀኀው? ስለ አዳነች አቤቤ የ 3.8B አውቶቡስ ግዢ ነው የምታወራው?
እንዴት ነው ነገሩ ገና 4 ዐመት ሳይሞላቸው :
"ንፋ ንፋ ሆድህ ሲነፋ ሀገር ጥለህ ጥፋ" ተጀመረ እንዴ እዛ አካባቢ?![]()
![]()
DefendTheTruth ከንቲባዋ አካባቢ የምታቀው ነገር ካለ ጀበ በለን እስቲ። ገና በ4 አመቱ ወያኔ ወያኔ ሸተተ ይሄ ነገር...
ምነዉ፣ ያ 7 ካርጎ ሙሉ ብር ምንም ዉሃ ኣለነሳም አለ እንዴ በመጨረሻም ፣ ወዲያዉ ወደ 3.8 B ሸርተት ኣልክሳ?DefendTheTruth wrote: ↑24 Feb 2023, 17:44ምን ይሄ ብቻ፣ 7 ሙሉ ካርጎ አዉሮፕላን ብር ጭኖ ወደ አገር ቤት ያስገባና አገሪቱኣን ያከሰራ እኮ ነዉ።
እያዞራችዉ ፍጥሩ፣ ያ ሙያችዉ ይመስለኛል።
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
የኦሮሙማው ከልት ቁንጮ ሽመልስ አብዲሳ የወለጋ ነዋሪዎችን በሸኔ ጦሩ (ግማሹን የፒፒ አባል ናቹ ሌሎቹነ አማራ ናቹ እያለ) ካስጨረሰ በኋላ አሁን ደግሞ ይሄው የቦረና ጥሩ ዜጎቻችንን በረሀብ እየጨረሰብን ነው። ኦሮሙማ ለኦሮሞ ወይም ለኢትዮጵያ የሚያስብ ሳይሆን የውጭ ተላላኪ cult like አደረጃጀት ነዉ።
Ethiopians must stand against Oromuma now before it brings more misery to the Oromo people and chaos to the rest of the country.
Ethiopians must stand against Oromuma now before it brings more misery to the Oromo people and chaos to the rest of the country.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
Ante Koda GALA,
Focus on substance instead of dying from inferiority complex. You will get what you deserve.
The people of Borena are dying like flies while your burning from inferiority complex and doing evil things.
Yes, no body can stop a hungry and angry people.
Focus on substance instead of dying from inferiority complex. You will get what you deserve.
The people of Borena are dying like flies while your burning from inferiority complex and doing evil things.
Yes, no body can stop a hungry and angry people.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ኦነግ ስጋቱም ችግሩም አማራ ነው:: ወረራውን እሬቻውን ብሄራዊ ሀይማኖት አድርጎ ሌሎችን ለመዋጥ እንቅፋቱ አማራ ብቻ ነው::
Ethiopians are open minded people to the newcomers of 1600.
Power was given to OLF Abiye in a gold platter. In just 5 years the country is burning right and left. The famine in Borena and the 1.2 million perished in a stupid war are the highlights of the tragedy.
Ethiopians are open minded people to the newcomers of 1600.
Power was given to OLF Abiye in a gold platter. In just 5 years the country is burning right and left. The famine in Borena and the 1.2 million perished in a stupid war are the highlights of the tragedy.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
Let me translate this:
Ethiopians must stand against Amharanet now before it brings more misery to the Amhara people and chaoes to the rest of the country.
You can now tell if this is a hypocrsy or a genuine concern from the sentence itself.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
አቶ ስዩም ተሾመ፣ አንድ ነገር ላስታዉሶት።Y3n3g3s3w wrote: ↑26 Feb 2023, 10:06የኦሮሙማው ከልት ቁንጮ ሽመልስ አብዲሳ የወለጋ ነዋሪዎችን በሸኔ ጦሩ (ግማሹን የፒፒ አባል ናቹ ሌሎቹነ አማራ ናቹ እያለ) ካስጨረሰ በኋላ አሁን ደግሞ ይሄው የቦረና ጥሩ ዜጎቻችንን በረሀብ እየጨረሰብን ነው። ኦሮሙማ ለኦሮሞ ወይም ለኢትዮጵያ የሚያስብ ሳይሆን የውጭ ተላላኪ cult like አደረጃጀት ነዉ።
Ethiopians must stand against Oromuma now before it brings more misery to the Oromo people and chaos to the rest of the country.
የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል፣ ይላሉ ስተርቱ።
ምናልባት ትልቁ ችግር ቦረና ላይ የዚህ አይነት ችግር ይመስለኛል።
የፖልቲካ ትርፍ ለማግኛት ብዬ ሳይሆን ለእዉነት ብዬ ነዉ እዝህ ላይ ሀሳቤን የማካፍለዉ።
ሕዝቡ ራሱ ቀዉስ ዉስጥ ነዉ፡ በአንድ በኩል ለመንግስት ግብር ይከፍላል፡ በሌላ በኩል ማታ ማታ ለሽፍታ ቀለብ ያቀብላል፡ መንግስት ስርኣት ለማስጠብቅ ስሄድ ተደብቆ መረጃ ለሽፍታ ያቀብላል። ሽፍታዉ ይህን ተጠቅሞ አድፍጦ ስርኣት አስጠባቂዉን ያስጨርሳል፡ በገፍ በዚህ መልክ ያለቀዉ ወጣት ስፍር ዬለሽ ነዉ።
መንግስት በዚህ አይነት ሁኔታ ዉስጥ ፣ እንዳዚህ ከሆነ እስኪ ችግሩን ይቅመሱት ብሎ ዞር ይላል። አሁን ያለዉ ሁኔታ ከዚህ የተለያ አይደለም።
በዚህ የተለከፈዉ ቦረና ብቻ ሳይሆን ሌላዉም አከባቢ ከዚህ የተለያ አይደለም፡ ህድ ወለጋ፣ ህድ ሰሜን ሸዋ፣ ምዕርብ ሸዋ፣ ወዘተ፣ በዚህ መልኩ ነዉ ቀዉስ ዉስጥ ያለዉ። ትምህርቱ የተገኘዉ ከወለጋ ነዉ፡
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
This administration must go. Quickly.
Ethiopians will have a civilized government that will govern with a new constitution based on individual right and freedom. Similar to the constitution the rest of the civilized world is governed by. Period.
A federal system by region but not ethnicity. Yes, Ethiopia will be built as a civilized country that will be governed by the rule of law.
The era of going around chopping heads and testicles to avenge fabricated lies will come to an end with the removal of Abiye Ahmed.
Those people in Borena are humans. They have no labels when they were created. The Ethiopian new constitution will take care of them as human first. There will be no room for famine in a civilized society where the rule of law is a supreme.
Ethiopians will have a civilized government that will govern with a new constitution based on individual right and freedom. Similar to the constitution the rest of the civilized world is governed by. Period.
A federal system by region but not ethnicity. Yes, Ethiopia will be built as a civilized country that will be governed by the rule of law.
The era of going around chopping heads and testicles to avenge fabricated lies will come to an end with the removal of Abiye Ahmed.
Those people in Borena are humans. They have no labels when they were created. The Ethiopian new constitution will take care of them as human first. There will be no room for famine in a civilized society where the rule of law is a supreme.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
ሽፍታ የለም ፣ሽፍታው ሽመልስና ግብራበሮቹ ናቸው.period ! ይሄን ደሞ ራሱ ከአንዴም ሁለት ግዜ በተግባር አረጋግጦልናል!
ስዩም የሚለው ፣ካዳመጥከው፣ የክልል መንግስቱ ወይ ራሱ አልቻለ ወይ የፌደራሉ እንዲገባና እንዲረዳው አይፈቅድም ፣ ይህ በተወሰነ ደረጃ እውነት ሊሆን ይችላል ነገር ግን ፤
ህዝቡ የማስተዳደር እውቀት፣ ብልሀት ወይም ብስለት ያለው ሰው እንዲመራው ይፈልጋል። የሽመልስ አብዲሳ አይነት ወጠጤ አገር መበጥበጥ እንጂ ማስተዳደር እንደማይችል በተግባር እያሳየህ ነው ፣ገና እስከሚያንገሸግሽህ ያሳይሀል። ማስተዳደር ምን እንደሚመስል ሶማሌ ክልል ሄዶ ለምን አይማርም ። ለህዝብ የሚያስብ እንደ ሙስጠፌ አይነት መሪ በወያኔ ወጥንቅጡ የወጣን ክልል እንደዚህ መልሶ ይገነባል። ሽመልስና የወንጀል ግብራበሮቹ ከኦሮሞ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከልተነሱ ገና መዐት ይወርዳል!
ስዩም የሚለው ፣ካዳመጥከው፣ የክልል መንግስቱ ወይ ራሱ አልቻለ ወይ የፌደራሉ እንዲገባና እንዲረዳው አይፈቅድም ፣ ይህ በተወሰነ ደረጃ እውነት ሊሆን ይችላል ነገር ግን ፤
ህዝቡ የማስተዳደር እውቀት፣ ብልሀት ወይም ብስለት ያለው ሰው እንዲመራው ይፈልጋል። የሽመልስ አብዲሳ አይነት ወጠጤ አገር መበጥበጥ እንጂ ማስተዳደር እንደማይችል በተግባር እያሳየህ ነው ፣ገና እስከሚያንገሸግሽህ ያሳይሀል። ማስተዳደር ምን እንደሚመስል ሶማሌ ክልል ሄዶ ለምን አይማርም ። ለህዝብ የሚያስብ እንደ ሙስጠፌ አይነት መሪ በወያኔ ወጥንቅጡ የወጣን ክልል እንደዚህ መልሶ ይገነባል። ሽመልስና የወንጀል ግብራበሮቹ ከኦሮሞ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከልተነሱ ገና መዐት ይወርዳል!
አቶ ስዩም ተሾመ፣ አንድ ነገር ላስታዉሶት።
የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል፣ ይላሉ ስተርቱ።
ምናልባት ትልቁ ችግር ቦረና ላይ የዚህ አይነት ችግር ይመስለኛል።
የፖልቲካ ትርፍ ለማግኛት ብዬ ሳይሆን ለእዉነት ብዬ ነዉ እዝህ ላይ ሀሳቤን የማካፍለዉ።
ሕዝቡ ራሱ ቀዉስ ዉስጥ ነዉ፡ በአንድ በኩል ለመንግስት ግብር ይከፍላል፡ በሌላ በኩል ማታ ማታ ለሽፍታ ቀለብ ያቀብላል፡ መንግስት ስርኣት ለማስጠብቅ ስሄድ ተደብቆ መረጃ ለሽፍታ ያቀብላል።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13243
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
Thanks to ቆሞ ቀሮች we can't demand accountability (fully) from those who are mismanaging public affairs, because the former are using any possibility to grab power including the one outside of the constitutional order, leading us to the vicious cycle. We are tired of that, we want to move forward and try to keep pace with the fast moving world.Y3n3g3s3w wrote: ↑26 Feb 2023, 14:40ሽፍታ የለም ፣ሽፍታው ሽመልስና ግብራበሮቹ ናቸው.period ! ይሄን ደሞ ራሱ ከአንዴም ሁለት ግዜ በተግባር አረጋግጦልናል!
ስዩም የሚለው ፣ካዳመጥከው፣ የክልል መንግስቱ ወይ ራሱ አልቻለ ወይ የፌደራሉ እንዲገባና እንዲረዳው አይፈቅድም ፣ ይህ በተወሰነ ደረጃ እውነት ሊሆን ይችላል ነገር ግን ፤
ህዝቡ የማስተዳደር እውቀት፣ ብልሀት ወይም ብስለት ያለው ሰው እንዲመራው ይፈልጋል። የሽመልስ አብዲሳ አይነት ወጠጤ አገር መበጥበጥ እንጂ ማስተዳደር እንደማይችል በተግባር እያሳየህ ነው ፣ገና እስከሚያንገሸግሽህ ያሳይሀል። ማስተዳደር ምን እንደሚመስል ሶማሌ ክልል ሄዶ ለምን አይማርም ። ለህዝብ የሚያስብ እንደ ሙስጠፌ አይነት መሪ በወያኔ ወጥንቅጡ የወጣን ክልል እንደዚህ መልሶ ይገነባል። ሽመልስና የወንጀል ግብራበሮቹ ከኦሮሞ ህዝብ ጫንቃ ላይ ከልተነሱ ገና መዐት ይወርዳል!
ቆሞ ቀሮች are only interested in grabing power by all means posiible, including fabricated propaganda.
Those in government are also given the opportunity to show the people what is in store for them, in case they were to be removed. The people say: we can't get trapped in a pithole we come across during the night (the future) that we have seen already during the day (the past).
Evereything has a consequence and a cause, no matter how much we try to cover up.
Re: ወይ ፊት ለፊት መጋፈጥ ወይም በራስ ስኬት ተጠልፎ መንኮታኮት የዶር አብይ መንግስት የቀረቡለት ጥቂት ..........
DefendTheTruth wrote: ↑26 Feb 2023, 15:17በሌላ አባባል ቆሞ ቀሩ በሌላ ቆሞ ቀር ምክንያት ባለ ስልጣኑን accountability ሰይጠይቅ ቀረ ወይም እንዳይጠይ አደረገው።![]()
ይሄው ቆሞ ቀር በዕድገት ጎዳና ተስፈንጥሮ እንዳይሄድ ሌላ ቆሞ ቀር አንገቴን አንቆ አላንቀሳቅስ አለኝ እያለ ክሱን እያዥጎደጎደው ነው ። ምክንያት ቢያጣና ማጣፊያው ቢያጥረው....
ሀገር መምራት እንደ ሀገር ማፍረስ ቀላል መስሎህ ከጫካ ዘው ብለህ መተህ ይሄን ተልካሻ ምክንያት ትሰጣለህ....አጃኢብ