Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42809
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያን የሚመሩት ዲክታተሩ ሳይሆን ሲኖዶሱና ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ናቸው!

Post by Horus » 14 Feb 2023, 00:28

ልብ ብላችሁ ተከታተሉ! ማነው የኢትዮጵያ መሪ? እስቲ በአርምሞ አስቡት! ማነው ዛሬ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ድምጽ ሆኖ ኢትዮጵያን እየመራ ያለው? ደግማችሁ ደሞ እስቲ እንደ ዶክተር ፕሮፌሰር ብሩክ ያሉት ኢትዮጵያዊያንና አረመነኔ አሸባሪ ያቢይ አህመድ አሊ ገዳዮችን አነጻጽሩ !!

ethiopian

Re: ኢትዮጵያን የሚመሩት ዲክታተሩ ሳይሆን ሲኖዶሱና ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ናቸው!

Post by ethiopian » 14 Feb 2023, 00:44

thank goodness ... Oromuma is not leading its own people , YAY

Union

Re: ኢትዮጵያን የሚመሩት ዲክታተሩ ሳይሆን ሲኖዶሱና ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ናቸው!

Post by Union » 14 Feb 2023, 08:36

Anbeta akaleguzi aka euroland,
Since when terrorists should lead their own people? :lol:

ethiopian wrote:
14 Feb 2023, 00:44
thank goodness ... Oromuma is not leading its own people , YAY

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ኢትዮጵያን የሚመሩት ዲክታተሩ ሳይሆን ሲኖዶሱና ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ናቸው!

Post by sarcasm » 14 Feb 2023, 12:37

ፕሬዚደንቷ ለአቡነ አብርሃምና ለአቡነ ጴጥሮስ ቀይ መስመር ሰጠቻቸው


Abere
Senior Member
Posts: 15441
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የሚመሩት ዲክታተሩ ሳይሆን ሲኖዶሱና ፕ/ት ሳህለ ወርቅ ናቸው!

Post by Abere » 14 Feb 2023, 12:57

ለአቡነ ማትያስ ለምን ቀረባቸው? እጅግ ይቀየሟታል። :lol: ዘረኛ ፕሬዚዳንት ናት ማለት ነው። ትግሬ ስለሆኑ ነው እርሳቸውን ያለሰመረችላቸው? :lol:
sarcasm wrote:
14 Feb 2023, 12:37
ፕሬዚደንቷ ለአቡነ አብርሃምና ለአቡነ ጴጥሮስ ቀይ መስመር ሰጠቻቸው


Post Reply