Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
አዳነች አቤቤ ስትቀላምድ!
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
Don't get obsessed endlessly with beauty competition just like that low IQ dumb parrot calling himself horus because the beauty of characters and healing of Finfinne which cured King Menelik and Queen Tayitu is the most important and undeniable legacy.
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
አዳነች አቤቤ ማለት የፖለቲካ ደነዝ እንደ ድሮ የሩሲያ ኮሚኒስት ፓርቲ ሴት ካድሬዎች እንደ ከብት ቢሄቭ የምትደርግ መሳቂያ! በመስቀል በአል ምን ያክል እንደ ምትጠላ እንኳን መገመት የማትችል ዶማ ሄዳ በሚሊዮኖች ፊት ተዋረደች! አሁን ነጋ ጠባ ቀይ ፋውል እየረገጠች አፈ ቅቤው አቢይ ቀን የሚሰራውን እሷ ማታ ታፈርስበታለች! የኦነግ መስራቾች ይህን ሴትለር ኮሎኒያሊዝም ሲጽፉት ነበርንኮ! ተወት አድርገው በደፈናው ነፍጠኛ ማለት የያዙት መዘዙን አውቀው ነው። አሁን ይቺ ዶማ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል እንዱ ፖለቲካውን ሁሉ ንፍጥ ለቅልቃው ቁጭ! አሁን ጠብቁ አቢይ ካሜርካ ተመልሶ ይህን ሜስ ለማጽዳት ባለ ብዙ ተረትና ሜታፎር ዲስኩር ሲሰጠን!!! የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ወይ ፍንክች!!!
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
እሺ ጌታው - ንግስትህን አልሰድብብህም ስህተቷን ብቻ እመንልኝ።
ከተማውን ወደመጥፎ ረብሻ እየወሰደቻት ነው። የኢትዮዽያ ህዝብ መዝሙር ብቻ ነው አዲስ አበባ ተማሪ ቤቶች መዘመር ያለበት፣ እሱም በማስገደድ ሳይሆን በፈቃደኝነት ነው። አይ ሁሉም በቋንቋቸው ነው ከተባለ ደግሞ የትግሪም፣ የጉራጌም፣ የአማራም፣ የሱማሌም፣ የሲዳሞም፣ የሁሉም ክልሎች መዝሙሮች ይጨመሩና እንደባቢሎን ግንብ እንደናቆር። የድቁርናው መንስሄ ማን እንደሆነ አንተው ልዑል ፀሃይ መልስልኝ።
ከተማውን ወደመጥፎ ረብሻ እየወሰደቻት ነው። የኢትዮዽያ ህዝብ መዝሙር ብቻ ነው አዲስ አበባ ተማሪ ቤቶች መዘመር ያለበት፣ እሱም በማስገደድ ሳይሆን በፈቃደኝነት ነው። አይ ሁሉም በቋንቋቸው ነው ከተባለ ደግሞ የትግሪም፣ የጉራጌም፣ የአማራም፣ የሱማሌም፣ የሲዳሞም፣ የሁሉም ክልሎች መዝሙሮች ይጨመሩና እንደባቢሎን ግንብ እንደናቆር። የድቁርናው መንስሄ ማን እንደሆነ አንተው ልዑል ፀሃይ መልስልኝ።
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
Horus wrote: ↑12 Dec 2022, 23:17አዳነች አቤቤ ማለት የፖለቲካ ደነዝ እንደ ድሮ የሩሲያ ኮሚኒስት ፓርቲ ሴት ካድሬዎች እንደ ከብት ቢሄቭ የምትደርግ መሳቂያ! በመስቀል በአል ምን ያክል እንደ ምትጠላ እንኳን መገመት የማትችል ዶማ ሄዳ በሚሊዮኖች ፊት ተዋረደች! አሁን ነጋ ጠባ ቀይ ፋውል እየረገጠች አፈ ቅቤው አቢይ ቀን የሚሰራውን እሷ ማታ ታፈርስበታለች! የኦነግ መስራቾች ይህን ሴትለር ኮሎኒያሊዝም ሲጽፉት ነበርንኮ! ተወት አድርገው በደፈናው ነፍጠኛ ማለት የያዙት መዘዙን አውቀው ነው። አሁን ይቺ ዶማ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል እንዱ ፖለቲካውን ሁሉ ንፍጥ ለቅልቃው ቁጭ! አሁን ጠብቁ አቢይ ካሜርካ ተመልሶ ይህን ሜስ ለማጽዳት ባለ ብዙ ተረትና ሜታፎር ዲስኩር ሲሰጠን!!! የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ወይ ፍንክች!!!

-
- Member
- Posts: 950
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
ሰላም Horus; ስለ ፖስቱ thread እና ስለ አስተያየትህ እያመሰገንኩ የሚቻልና ተገቢ ከሆነ (ከኣንተ ፍላጎትና ከሙያዊው ግብረገብ አንፃር ማለቴ ነው) ... "ሲጽፉት ነበርኩ" ያልከውን አጋጣሚና ክስተት ለትምህርትና ለአጠቃላይ info እንዲሆነን ብታብራራልን። ምንም እንኳ "የኦሮሙማ ሰልቃጭ ንቅናቄ የሰፋሪ ቅኝ ግዛት" አጠቃላይ ዓላማው (ግቡ) ግልፅ ቢሆንም፤ የፃፉት ሰዎች እነማን? የትና እንዴት? የሚለውን ጥያቄ በማንሳት ሁላችንንም መሰረታዊ ዕውቀት የሚያስጨብጠን ከሆነ ... በመልካም ፈቃድህ ብታጋራን?
ከዚያ በመለስ ግን "አበሻ የችግሩን ጥልቀትና የኦሮሞ ፋሺሽቶች በኢትዮጵያ ላይ ያንዣበቡት አደጋ ክብደት ፈጽሞ አልገባንም ለማለት ይቻላል። ይህ አደጋ ባስቸኳይ መቀጨት ያለበት የጭለማ ዘመን ደመና ነው ።" ካልከው ጋር ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ! ህወሃት ዜግነታችንን ነበር የነፈገን፣ ይህ የተረኛ ኦሮሞ አስተዳደር ግን ሀገራችንን ነው እየነጠቀን ያለው። ብዙ ማለትና መስራትም እንዳለብን ይሰማኛል! በብዙ ደምና የህይወት መስዋዕትነት የተጠበቀች ሀገር እየፈረሰች ሳለች ጩኽታችን ግን በኣሸዋና ድንጋይ ተገንብቶ ዓመታትን ላስቆጠረ ህንፃ መፍረስ ሆኗል።
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
አሰግድ፣
ለጥያቄዎችህ ያሉት መልሶች ረጅም ቢሆኑም የዛሬውን ቁም ነገር የሚነካ አንድ ሁለት ነገር ልንገርህ ። በኦሮሞች ዘንድ አማራን ሰፋሪ ብለው ወደ ዘር ማጥፋት ያደረሳቸው ይህ ሰፋሪ የሚለው የፖለቲካ ቲኦሪ ከየት መጣ? ያንን ነው ለመጠቆም የሞከርኩት ።
እንደምታውቀው እስከ 1972 በፈረንጆች ድረስ በኢትዮጵያ የነበረው አንድ የተማሪ ንቅናቄ ብቻ ነበር ፤ የኤርትራም፣ የትግሬም፣ የኦሮሞም ተማሪዎች የኢተን አካል ነበሩ። ኤርትራዊያን ተማሪዎች ያው ቀደም ብሎ የተቋቋመ ነጻ አውጭ ስለነበራቸ በ72 አካባቢ ከኢተን ተገነጠሉ ። ትግሬዎች በ75 አካባቢ ትህነኝ አቆሙ ። ኦሮሞችም በ75 አካባቢ ኦነግን አቆሙ ። ኦነግን ከመሰረቱት ብዙዎቹ (ከዋቆ ጎቱ፣ ሱማሌ አቦ ወዘተ) ከመጡት ሌላ ከኛው ጋር የተማሪው ንቅናቄ አባል የነበሩ ናቸው ።
ያኔ በነበረው አይዲዮሎጂ መሰረት የብሄር ጥያቄ በሁላችንም ተቀባይነት አግኝቶ የነበረ ትልቅ (እስከ ዛሬም ያለ) ክርክር የመገንጠል መብትና ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል ቁውስችን) የሚሉት ነበሩ ። በኤትዮጵያዊነትና በኢትዮጵያ አንድነት ላይ ጽኑ አቋም የነበረን ወገኖች ብሄረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር መብታቸው ነው። የሰሴሽን ጥያቄ ግን መሰረት የለውም ስንል ኤርትራዊያን እኛ የጣሊያን (የውጭ አገር) ቅኝ ተገዥ ስለነበርን ነጻ ኤርትራ ጠይቀው የኤርትራ ኮሎኒያል ቁስችን ሆነ ። እኛ ምንግዜም ያንን አልተቀበልንም።
የኦሮሞ ተማሪዎች፣ ያዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የነበሩ እነአቦማ ምትኩ (የኡዙዋ ጸሃፊ) አይነቶች ሁሉ ያሰላስሉት የነበረ ነገር የኦሮሞ ጥያቄ ኮሎኒያል ጥያቄ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው? የሚል ነበር። ያኔ በነበረው ቲኦሮ መሰረት አንድ የፊውዳል ስርዓት እንዴት በግዛቱ ውስጥ ባሉ ጎሳዎች ላይ ቅኝ ገዥ ሊባል ይቻላል? የሚለው በታሪክ ምሳሌ ስላልነበረው እጅግ ያስቸገራቸው የቲኦሪ ጉዳይ ነበር።
ያኔ ነው የኦሮሞ ብሄር ጥያቄ መደበኛ ኮሎኒያል ጥያቄ ሳይሆን ሴትለር ኮሎኒያ ነው ። ያማራ ቅኝ ገዞች በኦሮሞ በመስፈር የሚያካሂዱት የቅኝ አገዛዝ አይነት ነው የሚል 7 ገጽ ወረቀት ጽፈው ነገሩ ከዚያ ጀመረ ። ነገር ግን ኦነግ እየሰፋና በውስጣቸው ያለው የሃሳቦች ብዛት እየበረከተ ሲሄድ ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል) የሚለው ቃል ትተውት ሰፋሪ በሚለው ቀጠሉና ነፍጠኛ የሚል ሌላ ተጨምሮበት አማራን ሰፋሪ ነፍጠኛ ብለው እስከ ዛሬ ዘልቀዋል ።
ለነገሩ ዛሬም ቢሆን የኦሮሞ ጥያቄ ምን እንደ ሆነ በልጽ እነሱም ራሳቸው ስለማያውቁት አሁን እንዲያውም ውዥንብሩ ብሶበታል ። ለምሳሌ የነአቢይና አዳነች የኦሮሞ ጥያቄ እንዳለ ኢትዮጵያን ኦሮሞ ማስመሰል፣ ኢትዮጵያን በኦሮሚያ መዋጥ የሚል ነው ።
የነበቀለ ገርባ የኦሮሞ ጥያቄ መናገር ይፈራሉ እንጂ ያው የጥንቱ የሴትለር ኮሎኒ ጥያቄ ነው ። ትግበራውም ሴትል ያደረጉት፣ የሰፈሩት አማሮችና ሌሎች ትናንሽ ሰፋሪዎችን በምጽዳት (በኤትኒክ ክሊንዚግ ዘር በማጥፋት) ንጹህ ኦሮሚያ ፈጥሮ ነጻ አገር መሆን ነው ። ይህን የሰፋሪ ቅኝ ግዛት ቲኦሪ ነው ሕዝብ በግልጽ የማያውቀው ።
እዚህ ላቁም፣ ሰላም
ለጥያቄዎችህ ያሉት መልሶች ረጅም ቢሆኑም የዛሬውን ቁም ነገር የሚነካ አንድ ሁለት ነገር ልንገርህ ። በኦሮሞች ዘንድ አማራን ሰፋሪ ብለው ወደ ዘር ማጥፋት ያደረሳቸው ይህ ሰፋሪ የሚለው የፖለቲካ ቲኦሪ ከየት መጣ? ያንን ነው ለመጠቆም የሞከርኩት ።
እንደምታውቀው እስከ 1972 በፈረንጆች ድረስ በኢትዮጵያ የነበረው አንድ የተማሪ ንቅናቄ ብቻ ነበር ፤ የኤርትራም፣ የትግሬም፣ የኦሮሞም ተማሪዎች የኢተን አካል ነበሩ። ኤርትራዊያን ተማሪዎች ያው ቀደም ብሎ የተቋቋመ ነጻ አውጭ ስለነበራቸ በ72 አካባቢ ከኢተን ተገነጠሉ ። ትግሬዎች በ75 አካባቢ ትህነኝ አቆሙ ። ኦሮሞችም በ75 አካባቢ ኦነግን አቆሙ ። ኦነግን ከመሰረቱት ብዙዎቹ (ከዋቆ ጎቱ፣ ሱማሌ አቦ ወዘተ) ከመጡት ሌላ ከኛው ጋር የተማሪው ንቅናቄ አባል የነበሩ ናቸው ።
ያኔ በነበረው አይዲዮሎጂ መሰረት የብሄር ጥያቄ በሁላችንም ተቀባይነት አግኝቶ የነበረ ትልቅ (እስከ ዛሬም ያለ) ክርክር የመገንጠል መብትና ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል ቁውስችን) የሚሉት ነበሩ ። በኤትዮጵያዊነትና በኢትዮጵያ አንድነት ላይ ጽኑ አቋም የነበረን ወገኖች ብሄረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር መብታቸው ነው። የሰሴሽን ጥያቄ ግን መሰረት የለውም ስንል ኤርትራዊያን እኛ የጣሊያን (የውጭ አገር) ቅኝ ተገዥ ስለነበርን ነጻ ኤርትራ ጠይቀው የኤርትራ ኮሎኒያል ቁስችን ሆነ ። እኛ ምንግዜም ያንን አልተቀበልንም።
የኦሮሞ ተማሪዎች፣ ያዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የነበሩ እነአቦማ ምትኩ (የኡዙዋ ጸሃፊ) አይነቶች ሁሉ ያሰላስሉት የነበረ ነገር የኦሮሞ ጥያቄ ኮሎኒያል ጥያቄ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው? የሚል ነበር። ያኔ በነበረው ቲኦሮ መሰረት አንድ የፊውዳል ስርዓት እንዴት በግዛቱ ውስጥ ባሉ ጎሳዎች ላይ ቅኝ ገዥ ሊባል ይቻላል? የሚለው በታሪክ ምሳሌ ስላልነበረው እጅግ ያስቸገራቸው የቲኦሪ ጉዳይ ነበር።
ያኔ ነው የኦሮሞ ብሄር ጥያቄ መደበኛ ኮሎኒያል ጥያቄ ሳይሆን ሴትለር ኮሎኒያ ነው ። ያማራ ቅኝ ገዞች በኦሮሞ በመስፈር የሚያካሂዱት የቅኝ አገዛዝ አይነት ነው የሚል 7 ገጽ ወረቀት ጽፈው ነገሩ ከዚያ ጀመረ ። ነገር ግን ኦነግ እየሰፋና በውስጣቸው ያለው የሃሳቦች ብዛት እየበረከተ ሲሄድ ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል) የሚለው ቃል ትተውት ሰፋሪ በሚለው ቀጠሉና ነፍጠኛ የሚል ሌላ ተጨምሮበት አማራን ሰፋሪ ነፍጠኛ ብለው እስከ ዛሬ ዘልቀዋል ።
ለነገሩ ዛሬም ቢሆን የኦሮሞ ጥያቄ ምን እንደ ሆነ በልጽ እነሱም ራሳቸው ስለማያውቁት አሁን እንዲያውም ውዥንብሩ ብሶበታል ። ለምሳሌ የነአቢይና አዳነች የኦሮሞ ጥያቄ እንዳለ ኢትዮጵያን ኦሮሞ ማስመሰል፣ ኢትዮጵያን በኦሮሚያ መዋጥ የሚል ነው ።
የነበቀለ ገርባ የኦሮሞ ጥያቄ መናገር ይፈራሉ እንጂ ያው የጥንቱ የሴትለር ኮሎኒ ጥያቄ ነው ። ትግበራውም ሴትል ያደረጉት፣ የሰፈሩት አማሮችና ሌሎች ትናንሽ ሰፋሪዎችን በምጽዳት (በኤትኒክ ክሊንዚግ ዘር በማጥፋት) ንጹህ ኦሮሚያ ፈጥሮ ነጻ አገር መሆን ነው ። ይህን የሰፋሪ ቅኝ ግዛት ቲኦሪ ነው ሕዝብ በግልጽ የማያውቀው ።
እዚህ ላቁም፣ ሰላም
-
- Member
- Posts: 950
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
Hello Horus;Horus wrote: ↑13 Dec 2022, 15:33አሰግድ፣
ለጥያቄዎችህ ያሉት መልሶች ረጅም ቢሆኑም የዛሬውን ቁም ነገር የሚነካ አንድ ሁለት ነገር ልንገርህ ። በኦሮሞች ዘንድ አማራን ሰፋሪ ብለው ወደ ዘር ማጥፋት ያደረሳቸው ይህ ሰፋሪ የሚለው የፖለቲካ ቲኦሪ ከየት መጣ? ያንን ነው ለመጠቆም የሞከርኩት ።
እንደምታውቀው እስከ 1972 በፈረንጆች ድረስ በኢትዮጵያ የነበረው አንድ የተማሪ ንቅናቄ ብቻ ነበር ፤ የኤርትራም፣ የትግሬም፣ የኦሮሞም ተማሪዎች የኢተን አካል ነበሩ። ኤርትራዊያን ተማሪዎች ያው ቀደም ብሎ የተቋቋመ ነጻ አውጭ ስለነበራቸ በ72 አካባቢ ከኢተን ተገነጠሉ ። ትግሬዎች በ75 አካባቢ ትህነኝ አቆሙ ። ኦሮሞችም በ75 አካባቢ ኦነግን አቆሙ ። ኦነግን ከመሰረቱት ብዙዎቹ (ከዋቆ ጎቱ፣ ሱማሌ አቦ ወዘተ) ከመጡት ሌላ ከኛው ጋር የተማሪው ንቅናቄ አባል የነበሩ ናቸው ።
ያኔ በነበረው አይዲዮሎጂ መሰረት የብሄር ጥያቄ በሁላችንም ተቀባይነት አግኝቶ የነበረ ትልቅ (እስከ ዛሬም ያለ) ክርክር የመገንጠል መብትና ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል ቁውስችን) የሚሉት ነበሩ ። በኤትዮጵያዊነትና በኢትዮጵያ አንድነት ላይ ጽኑ አቋም የነበረን ወገኖች ብሄረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር መብታቸው ነው። የሰሴሽን ጥያቄ ግን መሰረት የለውም ስንል ኤርትራዊያን እኛ የጣሊያን (የውጭ አገር) ቅኝ ተገዥ ስለነበርን ነጻ ኤርትራ ጠይቀው የኤርትራ ኮሎኒያል ቁስችን ሆነ ። እኛ ምንግዜም ያንን አልተቀበልንም።
የኦሮሞ ተማሪዎች፣ ያዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የነበሩ እነአቦማ ምትኩ (የኡዙዋ ጸሃፊ) አይነቶች ሁሉ ያሰላስሉት የነበረ ነገር የኦሮሞ ጥያቄ ኮሎኒያል ጥያቄ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው? የሚል ነበር። ያኔ በነበረው ቲኦሮ መሰረት አንድ የፊውዳል ስርዓት እንዴት በግዛቱ ውስጥ ባሉ ጎሳዎች ላይ ቅኝ ገዥ ሊባል ይቻላል? የሚለው በታሪክ ምሳሌ ስላልነበረው እጅግ ያስቸገራቸው የቲኦሪ ጉዳይ ነበር።
ያኔ ነው የኦሮሞ ብሄር ጥያቄ መደበኛ ኮሎኒያል ጥያቄ ሳይሆን ሴትለር ኮሎኒያ ነው ። ያማራ ቅኝ ገዞች በኦሮሞ በመስፈር የሚያካሂዱት የቅኝ አገዛዝ አይነት ነው የሚል 7 ገጽ ወረቀት ጽፈው ነገሩ ከዚያ ጀመረ ። ነገር ግን ኦነግ እየሰፋና በውስጣቸው ያለው የሃሳቦች ብዛት እየበረከተ ሲሄድ ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል) የሚለው ቃል ትተውት ሰፋሪ በሚለው ቀጠሉና ነፍጠኛ የሚል ሌላ ተጨምሮበት አማራን ሰፋሪ ነፍጠኛ ብለው እስከ ዛሬ ዘልቀዋል ።
ለነገሩ ዛሬም ቢሆን የኦሮሞ ጥያቄ ምን እንደ ሆነ በልጽ እነሱም ራሳቸው ስለማያውቁት አሁን እንዲያውም ውዥንብሩ ብሶበታል ። ለምሳሌ የነአቢይና አዳነች የኦሮሞ ጥያቄ እንዳለ ኢትዮጵያን ኦሮሞ ማስመሰል፣ ኢትዮጵያን በኦሮሚያ መዋጥ የሚል ነው ።
የነበቀለ ገርባ የኦሮሞ ጥያቄ መናገር ይፈራሉ እንጂ ያው የጥንቱ የሴትለር ኮሎኒ ጥያቄ ነው ። ትግበራውም ሴትል ያደረጉት፣ የሰፈሩት አማሮችና ሌሎች ትናንሽ ሰፋሪዎችን በምጽዳት (በኤትኒክ ክሊንዚግ ዘር በማጥፋት) ንጹህ ኦሮሚያ ፈጥሮ ነጻ አገር መሆን ነው ። ይህን የሰፋሪ ቅኝ ግዛት ቲኦሪ ነው ሕዝብ በግልጽ የማያውቀው ።
እዚህ ላቁም፣ ሰላም
ለሰጠኸኝ አጠር ያለች ግን አጠቃላይ ይዘት ላላት ማብራርያህ እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። ኣንድ ቀን ደግሞ በመፅሐፍ ወይንም በቃለ-መጠይቅ መልክ በስፋት የተብራራ ግለፃህን እናነብ - እንሰማ ይሆናል። ለአሁኑ ግን በድጋሚ እያመሰገንኩ መልካሙን ሁሉ እመኝልሀለሁ!
የዛሬ ድልና የዓለም ዋንጫ ለሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ይሁን!

Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
አሰግድ፣Assegid S. wrote: ↑14 Dec 2022, 10:14Hello Horus;Horus wrote: ↑13 Dec 2022, 15:33አሰግድ፣
ለጥያቄዎችህ ያሉት መልሶች ረጅም ቢሆኑም የዛሬውን ቁም ነገር የሚነካ አንድ ሁለት ነገር ልንገርህ ። በኦሮሞች ዘንድ አማራን ሰፋሪ ብለው ወደ ዘር ማጥፋት ያደረሳቸው ይህ ሰፋሪ የሚለው የፖለቲካ ቲኦሪ ከየት መጣ? ያንን ነው ለመጠቆም የሞከርኩት ።
እንደምታውቀው እስከ 1972 በፈረንጆች ድረስ በኢትዮጵያ የነበረው አንድ የተማሪ ንቅናቄ ብቻ ነበር ፤ የኤርትራም፣ የትግሬም፣ የኦሮሞም ተማሪዎች የኢተን አካል ነበሩ። ኤርትራዊያን ተማሪዎች ያው ቀደም ብሎ የተቋቋመ ነጻ አውጭ ስለነበራቸ በ72 አካባቢ ከኢተን ተገነጠሉ ። ትግሬዎች በ75 አካባቢ ትህነኝ አቆሙ ። ኦሮሞችም በ75 አካባቢ ኦነግን አቆሙ ። ኦነግን ከመሰረቱት ብዙዎቹ (ከዋቆ ጎቱ፣ ሱማሌ አቦ ወዘተ) ከመጡት ሌላ ከኛው ጋር የተማሪው ንቅናቄ አባል የነበሩ ናቸው ።
ያኔ በነበረው አይዲዮሎጂ መሰረት የብሄር ጥያቄ በሁላችንም ተቀባይነት አግኝቶ የነበረ ትልቅ (እስከ ዛሬም ያለ) ክርክር የመገንጠል መብትና ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል ቁውስችን) የሚሉት ነበሩ ። በኤትዮጵያዊነትና በኢትዮጵያ አንድነት ላይ ጽኑ አቋም የነበረን ወገኖች ብሄረሰቦች ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር መብታቸው ነው። የሰሴሽን ጥያቄ ግን መሰረት የለውም ስንል ኤርትራዊያን እኛ የጣሊያን (የውጭ አገር) ቅኝ ተገዥ ስለነበርን ነጻ ኤርትራ ጠይቀው የኤርትራ ኮሎኒያል ቁስችን ሆነ ። እኛ ምንግዜም ያንን አልተቀበልንም።
የኦሮሞ ተማሪዎች፣ ያዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የነበሩ እነአቦማ ምትኩ (የኡዙዋ ጸሃፊ) አይነቶች ሁሉ ያሰላስሉት የነበረ ነገር የኦሮሞ ጥያቄ ኮሎኒያል ጥያቄ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው? የሚል ነበር። ያኔ በነበረው ቲኦሮ መሰረት አንድ የፊውዳል ስርዓት እንዴት በግዛቱ ውስጥ ባሉ ጎሳዎች ላይ ቅኝ ገዥ ሊባል ይቻላል? የሚለው በታሪክ ምሳሌ ስላልነበረው እጅግ ያስቸገራቸው የቲኦሪ ጉዳይ ነበር።
ያኔ ነው የኦሮሞ ብሄር ጥያቄ መደበኛ ኮሎኒያል ጥያቄ ሳይሆን ሴትለር ኮሎኒያ ነው ። ያማራ ቅኝ ገዞች በኦሮሞ በመስፈር የሚያካሂዱት የቅኝ አገዛዝ አይነት ነው የሚል 7 ገጽ ወረቀት ጽፈው ነገሩ ከዚያ ጀመረ ። ነገር ግን ኦነግ እየሰፋና በውስጣቸው ያለው የሃሳቦች ብዛት እየበረከተ ሲሄድ ቅኝ ግዛት (ኮሎኒያል) የሚለው ቃል ትተውት ሰፋሪ በሚለው ቀጠሉና ነፍጠኛ የሚል ሌላ ተጨምሮበት አማራን ሰፋሪ ነፍጠኛ ብለው እስከ ዛሬ ዘልቀዋል ።
ለነገሩ ዛሬም ቢሆን የኦሮሞ ጥያቄ ምን እንደ ሆነ በልጽ እነሱም ራሳቸው ስለማያውቁት አሁን እንዲያውም ውዥንብሩ ብሶበታል ። ለምሳሌ የነአቢይና አዳነች የኦሮሞ ጥያቄ እንዳለ ኢትዮጵያን ኦሮሞ ማስመሰል፣ ኢትዮጵያን በኦሮሚያ መዋጥ የሚል ነው ።
የነበቀለ ገርባ የኦሮሞ ጥያቄ መናገር ይፈራሉ እንጂ ያው የጥንቱ የሴትለር ኮሎኒ ጥያቄ ነው ። ትግበራውም ሴትል ያደረጉት፣ የሰፈሩት አማሮችና ሌሎች ትናንሽ ሰፋሪዎችን በምጽዳት (በኤትኒክ ክሊንዚግ ዘር በማጥፋት) ንጹህ ኦሮሚያ ፈጥሮ ነጻ አገር መሆን ነው ። ይህን የሰፋሪ ቅኝ ግዛት ቲኦሪ ነው ሕዝብ በግልጽ የማያውቀው ።
እዚህ ላቁም፣ ሰላም
ለሰጠኸኝ አጠር ያለች ግን አጠቃላይ ይዘት ላላት ማብራርያህ እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። ኣንድ ቀን ደግሞ በመፅሐፍ ወይንም በቃለ-መጠይቅ መልክ በስፋት የተብራራ ግለፃህን እናነብ - እንሰማ ይሆናል። ለአሁኑ ግን በድጋሚ እያመሰገንኩ መልካሙን ሁሉ እመኝልሀለሁ!
የዛሬ ድልና የዓለም ዋንጫ ለሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ይሁን!![]()
እኔም ለጥያቄህና ምስጋናህ በጣም አመሰግናለሁ! ያ ትውልድ አልሞት የነበረውን የቀጠሉ ትውልዶችም የሚራኮቱበት የኢርትዮጵያ አጀንዳ፣ የኢትዮጵያ ፕሮጀክት ይህው ከ50 አመት በኋላ እንኳን አልተቋጨም ። ለበፊቱ ችግር አዲስ ችግር እንደ መፍትሄ እየተሰጠው ነገራችን ሁሉ ዮፍታሄ ንጉሴ እንዳለ የእምቧይ ካብ ብቻ ሳይሆን እጅግ ውስብስብ ሆኖዋል ። ነገራችን ሁሉ እንኳንስ መልክ ይዞ በታሪክ መልክ ሊዘገብ ቀርቶ ተግባራዊ ሆኖ እንኳን ለማየት የማይቻል የጉም ዝግኒያ ሆኖ ነው ያለው ። እግዚአብሄር ለአገራችን አንድ የረባ መፍትሄ ሰጥቶ ትውልድም ታሪኩን ለመጻፍ ያብቃን እላለሁ!!!
ሞሮኮ የዚህ ዙር ሩጫቸውን ጨርሰዋል! ይበቃቸዋል! እኛ ውድድሩ ውስጥ ገብተን እንኳ የመሸነፍ እድል ገና አላገኘንም !!!
Re: ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስቸኳይ ከስልጣን መነሳት አለባት !!
አዳነች አቤቤ ምትባል የፖለቲካ ዶማ አይደለም ኦፒዶኦን አቢይ ጭምር ይዛ የታሪካ ትቢያ ታወዳቸዋለች !!! ኢትዮጵያዊ ለአዳነች ያለው ጥላቻ በቀጥታ አቢይ ላይ ያርፋል !! ይቺ ጸረ ኦርቶዶክስ ያዲስ አበቤ ጠላት የጎሳው ስርዓት ምስልና መልክ ! መልከ ኢርትኖክራሲ ነች!!