Horus wrote: ↑23 Oct 2022, 01:10
sun የምትባል ዪልማ ሃሬ አንተኮ መለስን ስቃወም ትሰድበኝ ነበር ። እኔ ደሞ የፖለቲካ ፋንዲያ ምን እንደ ሆነ አቃለሁ! ያንተን ተረኛነት እርሳው! በዚህ ድርድር ውስጥ ቁጥር አንድ ባለድርሻ የትግሬ ወምበር ላይ፣ የትግሬ ቂጣ ላይ ቂጥጥ ያለው ኦሮሙማ ሳይሆን መሬቱ ሚቀማው፣ ሊጡና ሽሮው ሚቀማው፣ ልጅና ሚስቱ በቆሻሻ ወሮበላ የትግሬ ድረግ አዲክት የሚደፈረው አማራ ነው ። የትግሬ ችግር መጀመሪያ ያማራ ችግር ነው ! ስለዚህ ከትግሬ ጋራ ድርድር ማድረግ ያለበት ኦሮሞ አይደለም፣ አማራ ነው! አንተ አዲሱ የገንፎ ድንፋታ ስለሆንክ ይህ ሎጂክ የራስ ቅልህ ውስጥ ሊሰርጽ አይችልም !!!
አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ ነው! የኦሮሞን ተረኛ ቀምባ ቀምባ ወደ ሚዛን የሚያመጣው አማራ ነው፣ ያ ማለት ደሞ የነቃ አማራ ነው! ኬር!!!!
Horse,
ከመሳደብህ በፊት፣ ድርድሩ ላይ የምካፈሉት እነማን እንደሆኑ ልትነግረን ትችላለህ? ዕንደሰማሁት ከሆነ የተደራዳሪዎቹ ቡድን 7 ሰዎችን ያካትታል ስባል ሰምቻለሁ፣ ቡድንኑ የምመሩት ደግሞ ክቡር የዉጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ና ምክትል ጠግላይ ምንስትሩ ናቸዉ ስባል ሰምቻለሁ። ዉሸት ነዉ እዉነት ነዉ?
I don't really like to waste my time lecturing someone who can't grasp any logic at all.
Amhara has elected, like all the rest in the country, its representatives in duly held free and fair election (at least with a better scale than those held before). That means those in the government have got a mandate from the people and authorized to handle in the name of those they represent.
In your hate driven gibisbis logic of hating Oromuma, whatever that may be, you took the mandate from those who are handling in the name of the Amhara people and gave it to those you call Oromuma.
Now you call for the participation of an entity based abroad without any clear mandate to overtake the affairs of the people, without any legal or otherwise representation.
That tripple A group is an Association of people residing in the North America, the third A stands for America, you can correct me here. Only this attribute disqualifies the entity to talk in the name of those still on the Amhara land in Ethiopia, it is not an Association of the whole Amhara, but that of those residing on the other side of the Atlantic.
I don't have a concrete prove so far but it is possible that the entity is given a task by the TPLF itself to promote the interest of the latter, in this case to rescue it from the total demise it is nearing with each passing day.
በመጨረሻም አንድ ነገር ተገንዘብ፣ ተረኝነት እያልክ ሰዉን ማሸማቅቅ የምትችል ከመሰለህ ባጣም ተሳሰታሀል፣ እዉነትን ለመናገር እዚህ መጥተን እንደዚህ አይነት ነገሮች አሸማቅቆን ዝም የምንል አይምሰለህ፣ እዉነትን ነዉ የምንከተለዉ ና።
ቸር ሰንብት ።