ለምሳሌ በጉልበት ክለስተር መሆን አለባችሁ የሚባሉት ዞኖች ጉራጌን ጨምሮ አለምንም ሬፈረንደም በሶስት ወር ውስጥ አዲስ ስም ተጭኖበት ለመዝጋት መንግስት ወስኗል ። ይህም ማለት አካቢያችን ለዘላቂ ቀውስና አመጽ ማዘጋጀት እንደ ሆነ ለሁሉም ግልጽ እየሆነ ነው ።
የጉራጌ ሕዝብ ፖለቲካዊ ማህበረሰብ የመሆን ሂደት እና ትግል! ጉራጌ ክልል ነው!!
የአቢይ አህመድ መንግስት የጉራጌ ብሄረሰብ ራሱን የሚገዛ የኢትዮጵያ ዜጋ እንዳይሆን፣ ጉራጌ የራሱ ክልልም ሆነ ክፍለ ሃገር እንዳይኖረው፣ የኔ ነው የሚለው አገር እንዳኖረውና የትም ተበትኖ ተዘርቶ ቋንቋውም ማንነቱም እዚም እዛም ተጨፍልቆ እንዲጠፋ ወስኖ በብልጽግና በኮማንድ ፖስት አስገዳጅነት ሊጭንብን ወስኗል።
ለምሳሌ በጉልበት ክለስተር መሆን አለባችሁ የሚባሉት ዞኖች ጉራጌን ጨምሮ አለምንም ሬፈረንደም በሶስት ወር ውስጥ አዲስ ስም ተጭኖበት ለመዝጋት መንግስት ወስኗል ። ይህም ማለት አካቢያችን ለዘላቂ ቀውስና አመጽ ማዘጋጀት እንደ ሆነ ለሁሉም ግልጽ እየሆነ ነው ።
ለምሳሌ በጉልበት ክለስተር መሆን አለባችሁ የሚባሉት ዞኖች ጉራጌን ጨምሮ አለምንም ሬፈረንደም በሶስት ወር ውስጥ አዲስ ስም ተጭኖበት ለመዝጋት መንግስት ወስኗል ። ይህም ማለት አካቢያችን ለዘላቂ ቀውስና አመጽ ማዘጋጀት እንደ ሆነ ለሁሉም ግልጽ እየሆነ ነው ።
Re: የጉራጌ ሕዝብ ፖለቲካዊ ማህበረሰብ የመሆን ሂደት እና ትግል! ጉራጌ ክልል ነው!!
Raising this issue at the most vulnerable time when the country's sovereignty is under attack can only be explained as a malicious activity whose aim is to foment chaos and drive a wedge through the heart of the nation. I guarantee you that it will not succeed.
Re: የጉራጌ ሕዝብ ፖለቲካዊ ማህበረሰብ የመሆን ሂደት እና ትግል! ጉራጌ ክልል ነው!!
Horus wrote: ↑05 Sep 2022, 13:26የአቢይ አህመድ መንግስት የጉራጌ ብሄረሰብ ራሱን የሚገዛ የኢትዮጵያ ዜጋ እንዳይሆን፣ ጉራጌ የራሱ ክልልም ሆነ ክፍለ ሃገር እንዳይኖረው፣ የኔ ነው የሚለው አገር እንዳኖረውና የትም ተበትኖ ተዘርቶ ቋንቋውም ማንነቱም እዚም እዛም ተጨፍልቆ እንዲጠፋ ወስኖ በብልጽግና በኮማንድ ፖስት አስገዳጅነት ሊጭንብን ወስኗል።
ለምሳሌ በጉልበት ክለስተር መሆን አለባችሁ የሚባሉት ዞኖች ጉራጌን ጨምሮ አለምንም ሬፈረንደም በሶስት ወር ውስጥ አዲስ ስም ተጭኖበት ለመዝጋት መንግስት ወስኗል ። ይህም ማለት አካቢያችን ለዘላቂ ቀውስና አመጽ ማዘጋጀት እንደ ሆነ ለሁሉም ግልጽ እየሆነ ነው ።

Re: የጉራጌ ሕዝብ ፖለቲካዊ ማህበረሰብ የመሆን ሂደት እና ትግል! ጉራጌ ክልል ነው!!
አብዲሳ፣
ጉራጌ ይህን ጥያቄ ያነሳው የዛሬ 30 አመት ነው ። ያቢይ ፓርቲ ባለፈው ምርጫ በመላ ጉራጌ የተመረጠው ይህ ጥያቄ አስፈጽማልሁ ብሎ ፕሮሚስ አድሮ ነው። የዛሬ 3 አመት ይህ ጥያቄ ለአቢይ ቀርቦለት ሲዳማን ባስችኳይ ክልል ሲሰጥ ጉራጌ ማፈን ጀመረ። የዛሬ ወር ፌዴሬሽን ምክር ቤት ተብዬ ተሰብስቦ ጉራጌን ሁለተኛ ዜጋ እንዲሆን ወሰነ። የጉራጌ ጥያቄ ከትግሬ ጦርነት ጋር የሚያገናኘው አንዳች ነገር የለም። ዛሬ ታላቁ የፍቅርና የሰላም ህዝብ ያለው በኮማንድ ፖስት ወታደራዊ አገዛዝ ስር ነው ።
የኦሮሞ ብልጽግናዎች ጉራጌ እንደ ህዝብ እንዳይኖር ማንነት እንዳይኖረው፣ በኢትዮጵያ ጉዳይ ድምጽ እንዳይኖረው ወስነዋል። ይህ ደሞ እስከ መጨረሻ የምንታገለው፣ እስከ አለም ፍርድ ቤት የምንወስደው እንጂ እብሪተኞች እንደሚስቡት የሚሞት ጉዳይ አይደለም ። በዚህ ዘመን፣ በኛ ትውልድ ጉራጌ እንደ ህዝብ ሊሞት፣ ባህሉ ቋንቋው ሊሞት ከቶም አይቻልም ።
የጉራጌ ጥያቄ ከኢትዮጵያ ሶቨርኒቲ ወይም ኢትዮጵያ ካለባት አደጋ ጋር አንዳች የሚያገናኘው ነገር የለም ፣ ለኢትዮያ ህልውና ለሺ አመት የሞተ ጉራጌ ነው!
ጉራጌ ኢትዮጵያን ከገነቡት ቁልፍ ሕዝቦች መሃል አንዱ ነው ። ብልጽግና ለምን ጉራጌን ለማጥፋት እንደ ተነሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲገልጽ እናደርጋለን?
ጉራጌ ይህን ጥያቄ ያነሳው የዛሬ 30 አመት ነው ። ያቢይ ፓርቲ ባለፈው ምርጫ በመላ ጉራጌ የተመረጠው ይህ ጥያቄ አስፈጽማልሁ ብሎ ፕሮሚስ አድሮ ነው። የዛሬ 3 አመት ይህ ጥያቄ ለአቢይ ቀርቦለት ሲዳማን ባስችኳይ ክልል ሲሰጥ ጉራጌ ማፈን ጀመረ። የዛሬ ወር ፌዴሬሽን ምክር ቤት ተብዬ ተሰብስቦ ጉራጌን ሁለተኛ ዜጋ እንዲሆን ወሰነ። የጉራጌ ጥያቄ ከትግሬ ጦርነት ጋር የሚያገናኘው አንዳች ነገር የለም። ዛሬ ታላቁ የፍቅርና የሰላም ህዝብ ያለው በኮማንድ ፖስት ወታደራዊ አገዛዝ ስር ነው ።
የኦሮሞ ብልጽግናዎች ጉራጌ እንደ ህዝብ እንዳይኖር ማንነት እንዳይኖረው፣ በኢትዮጵያ ጉዳይ ድምጽ እንዳይኖረው ወስነዋል። ይህ ደሞ እስከ መጨረሻ የምንታገለው፣ እስከ አለም ፍርድ ቤት የምንወስደው እንጂ እብሪተኞች እንደሚስቡት የሚሞት ጉዳይ አይደለም ። በዚህ ዘመን፣ በኛ ትውልድ ጉራጌ እንደ ህዝብ ሊሞት፣ ባህሉ ቋንቋው ሊሞት ከቶም አይቻልም ።
የጉራጌ ጥያቄ ከኢትዮጵያ ሶቨርኒቲ ወይም ኢትዮጵያ ካለባት አደጋ ጋር አንዳች የሚያገናኘው ነገር የለም ፣ ለኢትዮያ ህልውና ለሺ አመት የሞተ ጉራጌ ነው!
ጉራጌ ኢትዮጵያን ከገነቡት ቁልፍ ሕዝቦች መሃል አንዱ ነው ። ብልጽግና ለምን ጉራጌን ለማጥፋት እንደ ተነሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲገልጽ እናደርጋለን?
Re: የጉራጌ ሕዝብ ፖለቲካዊ ማህበረሰብ የመሆን ሂደት እና ትግል! ጉራጌ ክልል ነው!!
I have to agree here.
Horus wrote: ↑06 Sep 2022, 00:10አብዲሳ፣
ጉራጌ ይህን ጥያቄ ያነሳው የዛሬ 30 አመት ነው ። ያቢይ ፓርቲ ባለፈው ምርጫ በመላ ጉራጌ የተመረጠው ይህ ጥያቄ አስፈጽማልሁ ብሎ ፕሮሚስ አድሮ ነው። የዛሬ 3 አመት ይህ ጥያቄ ለአቢይ ቀርቦለት ሲዳማን ባስችኳይ ክልል ሲሰጥ ጉራጌ ማፈን ጀመረ። የዛሬ ወር ፌዴሬሽን ምክር ቤት ተብዬ ተሰብስቦ ጉራጌን ሁለተኛ ዜጋ እንዲሆን ወሰነ። የጉራጌ ጥያቄ ከትግሬ ጦርነት ጋር የሚያገናኘው አንዳች ነገር የለም። ዛሬ ታላቁ የፍቅርና የሰላም ህዝብ ያለው በኮማንድ ፖስት ወታደራዊ አገዛዝ ስር ነው ።
የኦሮሞ ብልጽግናዎች ጉራጌ እንደ ህዝብ እንዳይኖር ማንነት እንዳይኖረው፣ በኢትዮጵያ ጉዳይ ድምጽ እንዳይኖረው ወስነዋል። ይህ ደሞ እስከ መጨረሻ የምንታገለው፣ እስከ አለም ፍርድ ቤት የምንወስደው እንጂ እብሪተኞች እንደሚስቡት የሚሞት ጉዳይ አይደለም ። በዚህ ዘመን፣ በኛ ትውልድ ጉራጌ እንደ ህዝብ ሊሞት፣ ባህሉ ቋንቋው ሊሞት ከቶም አይቻልም ።
የጉራጌ ጥያቄ ከኢትዮጵያ ሶቨርኒቲ ወይም ኢትዮጵያ ካለባት አደጋ ጋር አንዳች የሚያገናኘው ነገር የለም ፣ ለኢትዮያ ህልውና ለሺ አመት የሞተ ጉራጌ ነው!
ጉራጌ ኢትዮጵያን ከገነቡት ቁልፍ ሕዝቦች መሃል አንዱ ነው ። ብልጽግና ለምን ጉራጌን ለማጥፋት እንደ ተነሳ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲገልጽ እናደርጋለን?