Re: Must Watch: Shocking ! ዛሬ በምዕራብ ትግራይ በተደረገው ጦርነት የ 10 እና የ 11 ዓመት ዕድሜ ያላቸው የኢትዮጵያ ወታደሮች ተማረኩ
ሃፍቶም ሃይለ
የ 13 ዓመት ህፃን ብሩክ በየነ ነው።የቆቦ ልጅ ሲሆን-ስለ ጥይት መተኮስ ምንም የማያውቅ ጨቅላ ህፃን ነው።መሳርያው ጥሎ እየሸሸ እያለ ነበር ብፃይ ይዞ አቅፎ ያመጣው።በጣም ያሳዝናል።ህሊና ቢሶች!!
(ፎቶ-ሰመረ ብርሃነ)
......//....
ትግራይ ትስዕር!!

የ 13 ዓመት ህፃን ብሩክ በየነ ነው።የቆቦ ልጅ ሲሆን-ስለ ጥይት መተኮስ ምንም የማያውቅ ጨቅላ ህፃን ነው።መሳርያው ጥሎ እየሸሸ እያለ ነበር ብፃይ ይዞ አቅፎ ያመጣው።በጣም ያሳዝናል።ህሊና ቢሶች!!
(ፎቶ-ሰመረ ብርሃነ)
......//....
ትግራይ ትስዕር!!

-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47704
- Joined: 30 May 2010, 23:04