Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15473
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ያ ሁሉ የኃላፊ-መንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Post by Abere » 03 Jan 2022, 15:56

ያ ሁሉ የኃላፊመንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

Re: ያ ሁሉ የኃላፊ-መንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Post by Dawi » 03 Jan 2022, 17:00

Abere wrote:
03 Jan 2022, 15:56
ያ ሁሉ የኃላፊመንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?
Abere,

Rub it in! :P

Abere
Senior Member
Posts: 15473
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ያ ሁሉ የኃላፊ-መንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Post by Abere » 03 Jan 2022, 17:59

በድል ይሰክራሉ - የህልም እሩጫ ሆነባቸው። ልባቸው ድክም ብሎ ሞቱ እኮ። አንድ ጠብ የሚል ነገር የለም። የሚንጠባጠበው ቢኖር የትግሬ እሬሳ ብቻ ነው። የፈረደብት እንደርታ ብቻ ይሞታል። የእንደርታ እናት የልጇን ሞት እንኳን መጠየቅ አትችልም።
Dawi wrote:
03 Jan 2022, 17:00
Abere wrote:
03 Jan 2022, 15:56
ያ ሁሉ የኃላፊመንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?
Abere,

Rub it in! :P

Misraq
Senior Member
Posts: 17864
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ያ ሁሉ የኃላፊ-መንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Post by Misraq » 03 Jan 2022, 18:07

ሕወሃት እንዴት ጮቤ እንደሚያስረግጣቸው ያውቅበታል፥፥ ዜና አወት እያለ ያዘልልና ድሮን መታን ፥ ታክቲካል ዊዝድራው አደረግን ገለመሌ ገለመሌ እያለ ያረጋጋቸዋል

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ያ ሁሉ የኃላፊ-መንገዲ እና የቶማስ የድል ዕልልታ ምን በላው? የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። በትግርኛ ድል ሲያደርጉ ስንት ጊዜ ዕልል ይላሉ? ሲሸነፉስ ? 3 ነው 7 ጊዜ?

Post by Sam Ebalalehu » 03 Jan 2022, 18:51

I disagree. Those two could manufacture “ news”!just to feel good for a day. They voluntarily trade thousands of young Tigrean kids lives for a couple of hours “news” that pumps up their adrenaline.
There is something seriously wrong with those two.

Post Reply