አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
አብይ ከትግራይ ሲወጣ የኢትጵያ ህዝብን ሳያዘጋጅ ልክ በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር እንደተጠየቀ አስመስሎ ፤ በተዝረከረክ መንገድ ነው ከትግራይ የወጣው ፤ አሁን ዛሬ የዲሽቃ ዘፋኝ ዝም ብሎ ዘባረቀ ብሎ የሚያስብ ሰው ካለ ፤ የፖለቲካ ምልክት ሲያይ የማይገባው ብቻ ነው፤
አብይ ቅደመ ሁኔታውን ውይይት ማድረግ ካለበት ለኢትዮጵያ ህዝብ በግልጽ ማሳወቅ አለበት ፤ ፌልትማን፤ አባሳንጆ ና የተባበሩት መንግስታት ተወካይ ያሉት ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ፤ ይህ ማለት ወይይት እየተካሄደ ነው ማለት ነው፤ ስለዚህ አብይ ኢትዮጵያን ህዝብ ከኋላ እንዳይከዳ መጠንቀቅ አለበት፤ አሁን ያለውን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን ፤ የተለያዩ ክልሎች እንደሚያቃጥል ድንች ነው እርግፍ አርገው የሚያወርዱት ፤ መጀመሪያ የአማራ ክልል ካሁን ወዲያ ሻጥር ቢሰራበት ዝም ብሎ የሚያ ህዝብ አይደለም የአፋር፤ የሶማሊያ ክልል እንደዚያው፤ ስለዚህ አብይ በጣም በጣም መጠንቀቅ አለበት፤
ሁለተኛ ማኛውም ስምምነት የኤርትራንም ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ መሆነ አለበት ፤ ኢትዮጵያ ጀርባዋ በወያኔ ሲወጋ ሳያመነቱ የገቡ ጎረቤታችን ኤርትራ ጥቅሞቻ እንዲጠበቅ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊነት ነው ድርድር ከገባ፤
አብይ ማወቅ ያለበት የቆመበት መሬት በጣም ያልረጋ መሆኑን ማወቅ አለበት፤ በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ለኡላዊነት ያለው ከመላው ኢትዮጵያዊ ድጋፍ ያስገኘው ፤ ይህንን ድጋፍ ካለከበረና በአሜሪካን ጫና የኢትዮጵያን ህዝብ ለመክዳት ከሞከረ ፤ የርሱ መጨረሻ ፤ኢትዮጵያም ወድ ሲሪያ አይነት ጦርነት እንደምትገባ መገንዘግ ይገባዋል ፤
ወያኔ ሙሉ በሙሉ ትጥቁን በተረጋገጠ መንገድ ካልፈታ የፊደራል መንግስቱ ድርድር መግባት የለበትም ፤ ከያዛቸው የአማራና የአፋር ግዛቶች በአስቸኳይ መውጣት አለበት ፤ የተባበሩት መንግስታት ምግብ እርዳታንና የእርዳታ መኪናዎችን በጭራሽ ለጦርነት መጠቀም የለበትም ፤
ይህ ድርድር መስመር ካልያዘ
የኢትዮጵያ መንግስት ዋና የሚባሉትን የደሴን ፤ኮምቦልቻን ፤ላሊበላን ፤ አስፈጋጊውን ዝግጅት አድርጎ በአስቸኳይ መስለቀቅ ግዴታው ነው፤
ድል ለኢትዮጵያ
አብይ ቅደመ ሁኔታውን ውይይት ማድረግ ካለበት ለኢትዮጵያ ህዝብ በግልጽ ማሳወቅ አለበት ፤ ፌልትማን፤ አባሳንጆ ና የተባበሩት መንግስታት ተወካይ ያሉት ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ፤ ይህ ማለት ወይይት እየተካሄደ ነው ማለት ነው፤ ስለዚህ አብይ ኢትዮጵያን ህዝብ ከኋላ እንዳይከዳ መጠንቀቅ አለበት፤ አሁን ያለውን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን ፤ የተለያዩ ክልሎች እንደሚያቃጥል ድንች ነው እርግፍ አርገው የሚያወርዱት ፤ መጀመሪያ የአማራ ክልል ካሁን ወዲያ ሻጥር ቢሰራበት ዝም ብሎ የሚያ ህዝብ አይደለም የአፋር፤ የሶማሊያ ክልል እንደዚያው፤ ስለዚህ አብይ በጣም በጣም መጠንቀቅ አለበት፤
ሁለተኛ ማኛውም ስምምነት የኤርትራንም ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ መሆነ አለበት ፤ ኢትዮጵያ ጀርባዋ በወያኔ ሲወጋ ሳያመነቱ የገቡ ጎረቤታችን ኤርትራ ጥቅሞቻ እንዲጠበቅ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊነት ነው ድርድር ከገባ፤
አብይ ማወቅ ያለበት የቆመበት መሬት በጣም ያልረጋ መሆኑን ማወቅ አለበት፤ በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ለኡላዊነት ያለው ከመላው ኢትዮጵያዊ ድጋፍ ያስገኘው ፤ ይህንን ድጋፍ ካለከበረና በአሜሪካን ጫና የኢትዮጵያን ህዝብ ለመክዳት ከሞከረ ፤ የርሱ መጨረሻ ፤ኢትዮጵያም ወድ ሲሪያ አይነት ጦርነት እንደምትገባ መገንዘግ ይገባዋል ፤
ወያኔ ሙሉ በሙሉ ትጥቁን በተረጋገጠ መንገድ ካልፈታ የፊደራል መንግስቱ ድርድር መግባት የለበትም ፤ ከያዛቸው የአማራና የአፋር ግዛቶች በአስቸኳይ መውጣት አለበት ፤ የተባበሩት መንግስታት ምግብ እርዳታንና የእርዳታ መኪናዎችን በጭራሽ ለጦርነት መጠቀም የለበትም ፤
ይህ ድርድር መስመር ካልያዘ
የኢትዮጵያ መንግስት ዋና የሚባሉትን የደሴን ፤ኮምቦልቻን ፤ላሊበላን ፤ አስፈጋጊውን ዝግጅት አድርጎ በአስቸኳይ መስለቀቅ ግዴታው ነው፤
ድል ለኢትዮጵያ
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
I don’t like a person with pendulum brain. If you like your King-7, just love him, like u love Your significant other. Abiy is best choice for you ( Nefxegna) guys; otherwise, once TDF & OLA take over Addis, then that day is your last day to breathe.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
Tolche! Your innocent linear thinking make me envy you. "TDF & OLA take over Addis" Giving the mass mobilization that is taking place right in-front of you are still overtaken by fairy tail. See you in a week , I don't know with what kind of concoction you going to come up when the ground shifts ?
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
Well said TGAA! No one will accept negotiation with the terrorist group!
TGAA wrote: ↑07 Nov 2021, 19:22አብይ ከትግራይ ሲወጣ የኢትጵያ ህዝብን ሳያዘጋጅ ልክ በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር እንደተጠየቀ አስመስሎ ፤ በተዝረከረክ መንገድ ነው ከትግራይ የወጣው ፤ አሁን ዛሬ የዲሽቃ ዘፋኝ ዝም ብሎ ዘባረቀ ብሎ የሚያስብ ሰው ካለ ፤ የፖለቲካ ምልክት ሲያይ የማይገባው ብቻ ነው፤
አብይ ቅደመ ሁኔታውን ውይይት ማድረግ ካለበት ለኢትዮጵያ ህዝብ በግልጽ ማሳወቅ አለበት ፤ ፌልትማን፤ አባሳንጆ ና የተባበሩት መንግስታት ተወካይ ያሉት ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ፤ ይህ ማለት ወይይት እየተካሄደ ነው ማለት ነው፤ ስለዚህ አብይ ኢትዮጵያን ህዝብ ከኋላ እንዳይከዳ መጠንቀቅ አለበት፤ አሁን ያለውን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን ፤ የተለያዩ ክልሎች እንደሚያቃጥል ድንች ነው እርግፍ አርገው የሚያወርዱት ፤ መጀመሪያ የአማራ ክልል ካሁን ወዲያ ሻጥር ቢሰራበት ዝም ብሎ የሚያ ህዝብ አይደለም የአፋር፤ የሶማሊያ ክልል እንደዚያው፤ ስለዚህ አብይ በጣም በጣም መጠንቀቅ አለበት፤
ሁለተኛ ማኛውም ስምምነት የኤርትራንም ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ መሆነ አለበት ፤ ኢትዮጵያ ጀርባዋ በወያኔ ሲወጋ ሳያመነቱ የገቡ ጎረቤታችን ኤርትራ ጥቅሞቻ እንዲጠበቅ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊነት ነው ድርድር ከገባ፤
አብይ ማወቅ ያለበት የቆመበት መሬት በጣም ያልረጋ መሆኑን ማወቅ አለበት፤ በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ለኡላዊነት ያለው ከመላው ኢትዮጵያዊ ድጋፍ ያስገኘው ፤ ይህንን ድጋፍ ካለከበረና በአሜሪካን ጫና የኢትዮጵያን ህዝብ ለመክዳት ከሞከረ ፤ የርሱ መጨረሻ ፤ኢትዮጵያም ወድ ሲሪያ አይነት ጦርነት እንደምትገባ መገንዘግ ይገባዋል ፤
ወያኔ ሙሉ በሙሉ ትጥቁን በተረጋገጠ መንገድ ካልፈታ የፊደራል መንግስቱ ድርድር መግባት የለበትም ፤ ከያዛቸው የአማራና የአፋር ግዛቶች በአስቸኳይ መውጣት አለበት ፤ የተባበሩት መንግስታት ምግብ እርዳታንና የእርዳታ መኪናዎችን በጭራሽ ለጦርነት መጠቀም የለበትም ፤
ይህ ድርድር መስመር ካልያዘ
የኢትዮጵያ መንግስት ዋና የሚባሉትን የደሴን ፤ኮምቦልቻን ፤ላሊበላን ፤ አስፈጋጊውን ዝግጅት አድርጎ በአስቸኳይ መስለቀቅ ግዴታው ነው፤
ድል ለኢትዮጵያ
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
I really do share TGAA’s concern. But the timing of the Addis demonstration is giving me hope. And I might add I do not see in any shape or form there will be negotiation. Abiy is a legitimate Ethiopian leader. For TPLF he is not. Guys both side know it is only in the battlefield their differences will be resolved.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
TGAA,
If he doesn't now, he won't. TPLF won't be easy to negotiate with anyway unless Abbiy gives up more than what Ethiopians can live with. Will TPLF betray Oromos again. For the right deal, It will for sure.

If he doesn't now, he won't. TPLF won't be easy to negotiate with anyway unless Abbiy gives up more than what Ethiopians can live with. Will TPLF betray Oromos again. For the right deal, It will for sure.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
What exactly is the meaning of a PP mandated peaceful rally once the path to political power has been determined to be war? Are addis residents saying they will prevent the victor from using the city to administer the country? Of course not, because then, addis will loose its purpose; the reason for its existence as the seat of government.
addis concurred with the demands of the abiy's government and provided him the optical illusion it wanted, as it would act host to any other incoming winning political entity and comply with the demands of a host city.
addis concurred with the demands of the abiy's government and provided him the optical illusion it wanted, as it would act host to any other incoming winning political entity and comply with the demands of a host city.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
ጥርጣሬህን እጋራለሁ!!!!
ተበላህ ጎንደሬ አትነቃም ወይ ነው የተባለ። ዐብይ አህመድ በኢትዮዽያ ህዝብ ጀርባ ያለምንም ጥርጥር ከትግሬ መንጋ ወያኔ ጋር ይደራደራል። ታምራት ዲሽቃ ጌና በአብይ በኩል ፍቃድ ተሰጥቶት የማለዳ ወፍ መሆኑ ነው። የኢትዮዽያን ህዝብ በተለይ የአማራን ህዝብ በደንደሱ ሊጥል ይችላል። ይህ ደግሞ ከሜዳ ብድግ ብሎ ትግራይን ለቆ ሲወጣ ብቻ ሳይሆን በሩን ወለል ኣደርጎ ከፎቶ ወያኔን በመከላከያው እየመራ ለወያኔ ወሎን የመራበት ሁኔታ አመላካች ነው። ብዙ አማራዎች ያምኑታል ግን እርሱ ግን ዕለት በዕለት እያሳፈራቸው ነው አሁን ደግሞ ሲከዳቸው ምን ይሉን ይሆን?
One thing however to be underlined is, the Eritrea-Amhara relationship has to be strengthen. These tow brotherly people are trustworthy and reliable.
ተበላህ ጎንደሬ አትነቃም ወይ ነው የተባለ። ዐብይ አህመድ በኢትዮዽያ ህዝብ ጀርባ ያለምንም ጥርጥር ከትግሬ መንጋ ወያኔ ጋር ይደራደራል። ታምራት ዲሽቃ ጌና በአብይ በኩል ፍቃድ ተሰጥቶት የማለዳ ወፍ መሆኑ ነው። የኢትዮዽያን ህዝብ በተለይ የአማራን ህዝብ በደንደሱ ሊጥል ይችላል። ይህ ደግሞ ከሜዳ ብድግ ብሎ ትግራይን ለቆ ሲወጣ ብቻ ሳይሆን በሩን ወለል ኣደርጎ ከፎቶ ወያኔን በመከላከያው እየመራ ለወያኔ ወሎን የመራበት ሁኔታ አመላካች ነው። ብዙ አማራዎች ያምኑታል ግን እርሱ ግን ዕለት በዕለት እያሳፈራቸው ነው አሁን ደግሞ ሲከዳቸው ምን ይሉን ይሆን?
One thing however to be underlined is, the Eritrea-Amhara relationship has to be strengthen. These tow brotherly people are trustworthy and reliable.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
gearhead wrote: ↑07 Nov 2021, 21:00What exactly is the meaning of a PP mandated peaceful rally once the path to political power has been determined to be war? Are addis residents saying they will prevent the victor from using the city to administer the country? Of course not, because then, addis will loose its purpose; the reason for its existence as the seat of government.
addis concurred with the demands of the abiy's government and provided him the optical illusion it wanted, as it would act host to any other incoming winning political entity and comply with the demands of a host city.
Please wait, video is loading...
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
TGAA wrote: ↑07 Nov 2021, 19:22አብይ ከትግራይ ሲወጣ የኢትጵያ ህዝብን ሳያዘጋጅ ልክ በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር እንደተጠየቀ አስመስሎ ፤ በተዝረከረክ መንገድ ነው ከትግራይ የወጣው ፤ አሁን ዛሬ የዲሽቃ ዘፋኝ ዝም ብሎ ዘባረቀ ብሎ የሚያስብ ሰው ካለ ፤ የፖለቲካ ምልክት ሲያይ የማይገባው ብቻ ነው፤
አብይ ቅደመ ሁኔታውን ውይይት ማድረግ ካለበት ለኢትዮጵያ ህዝብ በግልጽ ማሳወቅ አለበት ፤ ፌልትማን፤ አባሳንጆ ና የተባበሩት መንግስታት ተወካይ ያሉት ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ፤ ይህ ማለት ወይይት እየተካሄደ ነው ማለት ነው፤ ስለዚህ አብይ ኢትዮጵያን ህዝብ ከኋላ እንዳይከዳ መጠንቀቅ አለበት፤ አሁን ያለውን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን ፤ የተለያዩ ክልሎች እንደሚያቃጥል ድንች ነው እርግፍ አርገው የሚያወርዱት ፤ መጀመሪያ የአማራ ክልል ካሁን ወዲያ ሻጥር ቢሰራበት ዝም ብሎ የሚያ ህዝብ አይደለም የአፋር፤ የሶማሊያ ክልል እንደዚያው፤ ስለዚህ አብይ በጣም በጣም መጠንቀቅ አለበት፤
ሁለተኛ ማኛውም ስምምነት የኤርትራንም ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ መሆነ አለበት ፤ ኢትዮጵያ ጀርባዋ በወያኔ ሲወጋ ሳያመነቱ የገቡ ጎረቤታችን ኤርትራ ጥቅሞቻ እንዲጠበቅ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት ሀላፊነት ነው ድርድር ከገባ፤
አብይ ማወቅ ያለበት የቆመበት መሬት በጣም ያልረጋ መሆኑን ማወቅ አለበት፤ በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ለኡላዊነት ያለው ከመላው ኢትዮጵያዊ ድጋፍ ያስገኘው ፤ ይህንን ድጋፍ ካለከበረና በአሜሪካን ጫና የኢትዮጵያን ህዝብ ለመክዳት ከሞከረ ፤ የርሱ መጨረሻ ፤ኢትዮጵያም ወድ ሲሪያ አይነት ጦርነት እንደምትገባ መገንዘግ ይገባዋል ፤
ወያኔ ሙሉ በሙሉ ትጥቁን በተረጋገጠ መንገድ ካልፈታ የፊደራል መንግስቱ ድርድር መግባት የለበትም ፤ ከያዛቸው የአማራና የአፋር ግዛቶች በአስቸኳይ መውጣት አለበት ፤ የተባበሩት መንግስታት ምግብ እርዳታንና የእርዳታ መኪናዎችን በጭራሽ ለጦርነት መጠቀም የለበትም ፤
ይህ ድርድር መስመር ካልያዘ
የኢትዮጵያ መንግስት ዋና የሚባሉትን የደሴን ፤ኮምቦልቻን ፤ላሊበላን ፤ አስፈጋጊውን ዝግጅት አድርጎ በአስቸኳይ መስለቀቅ ግዴታው ነው፤
ድል ለኢትዮጵያ
100% spot spot ON!
አብይ አህመድ እስካሁን የኢትዮጵያን ለውርደት ያዳረጋት ይበቀዋል፡፡ አሁን በኢትዮጵያ ህዝብ ጀርባ እጫወታለሁ ካለ እውነትም የኢትዮጵያን ህዝን አላወቀውም ማለት ነው!!
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
TGAA
Well said and if Abiy caves in to the demand of the ferenjis Amara & Eritrea bond solidifies and wolkayit will remain Gonder. Period!
Well said and if Abiy caves in to the demand of the ferenjis Amara & Eritrea bond solidifies and wolkayit will remain Gonder. Period!
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
አዪዪዪ ወንድሜ ቲጂኤኤ፣
ዳቦ ትሆናለች ጨረቃ ስትፋፋ፣
ብሎ ይጠብቃል ደካማው በተስፋ፣
ጀግናው አብይህ፣ ድርድሩን እያጧጧፈው ሰለመሆኑ ለማመን ወብቆህ ተናንቆሃል፣እያቃሰትክ ኑዛዜም ይዘሃል። አብይ ከሸጠህ ውሎ አድሮዋል አባዬ። የሱ አፈቀላጤ ሪድዋን ሁሴን ከደብረፅዮን የሚመጣውን መልስ እየጠበቅን ነው ብሎ እኮ በግልፅ ተናግሮዋል።
አቢይ የሚፈልገው ስልጣኑን የሚያስቀጥልበት፣ ዙፋኑን የማያስነካበትን የቃል ኪዳን ሰነድ በድርድሩ ውስጥ ተካቶ በውል መፈራረምን ነው። ያ በተመዋላለት ማግስት ፋኖ ደህና ሰንብች ነው። ስለ ሰላም፣ ስለ ፍቅር ፣የጦርነት አስከፊነት፣ የልማትና ብልፅግና ልዕልናን ሲደሰኩር ትሠመዋለህ። ምና አለ በለኝ።
ሳም እባላላሁ፣ ዘኢልምክኑን አብሬና አንተ ግን ታሳዝኑኛላችሁ። በሉ ጠብቁ ጨረቃ ዳቦ ትሆናለች።
ዳቦ ትሆናለች ጨረቃ ስትፋፋ፣
ብሎ ይጠብቃል ደካማው በተስፋ፣
ጀግናው አብይህ፣ ድርድሩን እያጧጧፈው ሰለመሆኑ ለማመን ወብቆህ ተናንቆሃል፣እያቃሰትክ ኑዛዜም ይዘሃል። አብይ ከሸጠህ ውሎ አድሮዋል አባዬ። የሱ አፈቀላጤ ሪድዋን ሁሴን ከደብረፅዮን የሚመጣውን መልስ እየጠበቅን ነው ብሎ እኮ በግልፅ ተናግሮዋል።
አቢይ የሚፈልገው ስልጣኑን የሚያስቀጥልበት፣ ዙፋኑን የማያስነካበትን የቃል ኪዳን ሰነድ በድርድሩ ውስጥ ተካቶ በውል መፈራረምን ነው። ያ በተመዋላለት ማግስት ፋኖ ደህና ሰንብች ነው። ስለ ሰላም፣ ስለ ፍቅር ፣የጦርነት አስከፊነት፣ የልማትና ብልፅግና ልዕልናን ሲደሰኩር ትሠመዋለህ። ምና አለ በለኝ።
ሳም እባላላሁ፣ ዘኢልምክኑን አብሬና አንተ ግን ታሳዝኑኛላችሁ። በሉ ጠብቁ ጨረቃ ዳቦ ትሆናለች።
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
TGAA wrote: ↑07 Nov 2021, 20:11Tolche! Your innocent linear thinking make me envy you. "TDF & OLA take over Addis" Giving the mass mobilization that is taking place right in-front of you are still overtaken by fairy tail. See you in a week , I don't know with what kind of concoction you going to come up when the ground shifts ?
Tolche likes to provoke other than that he is a nice guy. He knows that OLA is a small protest group armed with light weapons. You need more than that to represent the aspirations of the millions of the Oromo people. That is what makes juntitoch very desperate. Only PMAA and some Amhara elites can save juntitoch by making damaging concessions.There have already been rumours of back-door talks/negotiations in Nairobi. Hitherto the position of the Ethiopian government and people is clear evidenced by the declarations made during the demonstration held today in Addis Abeba. I am impressed by the mayor of Addis Abeba. Mrs Adanech Abebé is a courageous and terrific lady. God bless her.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
Let me reverse the question on you .. when you are promoting and arguing wyeanes policies, and praising weyanes advances into other regions of Ethiopia, covering weyanes scorched earth policies of burning properties and killing innocent civilians, were you doing all that on behalf of Tigrian people or TPLF'S?
To go back to your question, Eritrea as a sovereign nation, and HGDEF as a creation of Eritrean people and one of the political parties in Eritea ( oppositions included) it is up to the Eritrean people to decide whether to accept it as their party to lead them or to remove it from power and replace it with another party they deem fit to do so.
However, when it comes to Ethiopia, in the 11th hour, when TPLF had put the very existence of Ethiopia in the balance, Eritreans both the government and the people have put their thumb on the scale in Ethiopia's favor, so under Meles Eritrea was punished for standing against weyanes shenanigans, now again they are being punished for standing with Ethiopian people, so it behooves Ethiopians to give the Eritrean case our full consideration going forward. We shouldn't let Eritreans suffer and carry undue burdens because they took a risk to stand with us when our existence was threatened by the internal determined enemy.
To go back to your question, Eritrea as a sovereign nation, and HGDEF as a creation of Eritrean people and one of the political parties in Eritea ( oppositions included) it is up to the Eritrean people to decide whether to accept it as their party to lead them or to remove it from power and replace it with another party they deem fit to do so.
However, when it comes to Ethiopia, in the 11th hour, when TPLF had put the very existence of Ethiopia in the balance, Eritreans both the government and the people have put their thumb on the scale in Ethiopia's favor, so under Meles Eritrea was punished for standing against weyanes shenanigans, now again they are being punished for standing with Ethiopian people, so it behooves Ethiopians to give the Eritrean case our full consideration going forward. We shouldn't let Eritreans suffer and carry undue burdens because they took a risk to stand with us when our existence was threatened by the internal determined enemy.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
HGDEF stood by PP just like it stood with TPLF in the past. HGDEF never stood with Ethiopian people. HGDEF does not stand with our people let alone your people.
You like HGDEF the way Halafi used to like HGDEF. Halafi used to say HGDEF stood with Ethiopia too when it worked with EPRDF hand and gloves. You are no different than Halafi.
You like HGDEF the way Halafi used to like HGDEF. Halafi used to say HGDEF stood with Ethiopia too when it worked with EPRDF hand and gloves. You are no different than Halafi.
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
Shut up Tigrayan muslim !!!eden wrote: ↑07 Nov 2021, 23:35HGDEF stood by PP just like it stood with TPLF in the past. HGDEF never stood with Ethiopian people. HGDEF does not stand with our people let alone your people.
You like HGDEF the way Halafi used to like HGDEF. Halafi used to say HGDEF stood with Ethiopia too when it worked with EPRDF hand and gloves. You are no different than Halafi.
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
Your false equivalency withstanding the unvarnished truth is Weyane had been germinated in anti-Ethiopian soil,grew and is going to die from it. Weyane from let -go its main object was to destroy Ethiopia, the only thing that caused it to have a change of heart was that when it got 4 kilos found out that it actually can govern with an iron fist and run the country as it wants to. It organized the whole government structure in its own service. It disjointed the society so it can fall down whenever weyanes let the strings that hold it together go. After weyanes isolated themselves in Mekle in fear of being prosecuted by the Ethiopian government, they saw no other way than killing Ethiopia as a state to be the power center again. Given their upper hand in almost economically and militarily ( which they have been preparing for two decades for this occasion ) they decided to go for the jugular. And they did with all their might but Eritrea played a crucial role to defuse it.. Had they succeeded Ethiopia would have ceased to exist. I'm not arguing that Eritreans don't have their own interest --they do. But their survival was not threatened as Ethiopia's was. Had weyan's succeeded the cost for Ethiopia would have been astronomical given the number of enemies from near and afar that wants her dead.eden wrote: ↑07 Nov 2021, 23:35HGDEF stood by PP just like it stood with TPLF in the past. HGDEF never stood with Ethiopian people. HGDEF does not stand with our people let alone your people.
You like HGDEF the way Halafi used to like HGDEF. Halafi used to say HGDEF stood with Ethiopia too when it worked with EPRDF hand and gloves. You are no different than Halafi.
-
Sam Ebalalehu
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
The statement of the year was written by Eden. Isayes does not stand with our people let alone yours. Besides, it is the first confession that Eden is a Tigrayan.
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10970
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: አብይ ከፊት ኢትዮጵያዊያን አሰልፎ ከኋላ የኢትዮጵያን ህዝብ የካደ ስምንነት ካደረገ የአገዛዙ መጭረሻ ነው የሚሆነው፤
TGAA,
I do believe it is still the fault of Ethiopians at least since 30 years. Will the attrocities be worse than when Tplf of moved in? Doubt it whether Mengistu left or stayed it is a matter of Ethiopian people. At the time, Tplf of Eplf together moved in to stop any resistance their advisers are still the same group as today. They are trying to materialise their dream and fully the West is involved. Even after the government that claims to be proud of Ethiopians still keeps mistakes instead of preventing Tplf quickly and through negotiations that will save even Tigrayan youths let alone other regions. So who ever is giving advice to the current government, plus the Olf groups within waiting for orders from outside and the mistrust between Oromo and Amara, the inactivitiy of especially the diaspora in the world is exacerbating the situation, making things worse. Acting decisivily and quickly would have given a room towards peace for Ethiopia
I do believe it is still the fault of Ethiopians at least since 30 years. Will the attrocities be worse than when Tplf of moved in? Doubt it whether Mengistu left or stayed it is a matter of Ethiopian people. At the time, Tplf of Eplf together moved in to stop any resistance their advisers are still the same group as today. They are trying to materialise their dream and fully the West is involved. Even after the government that claims to be proud of Ethiopians still keeps mistakes instead of preventing Tplf quickly and through negotiations that will save even Tigrayan youths let alone other regions. So who ever is giving advice to the current government, plus the Olf groups within waiting for orders from outside and the mistrust between Oromo and Amara, the inactivitiy of especially the diaspora in the world is exacerbating the situation, making things worse. Acting decisivily and quickly would have given a room towards peace for Ethiopia