Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የአብይ አሕመድና የአማራ ልሂቃን ኢትዮጵያ አወዳደቅ

Post by sarcasm » 15 Jul 2021, 21:51

Fitch የአገራትን የኢኮኖሚና የመዋዕለ ንዋይ ዓቅም፤ እንዲሁም ከፀጥታና ከተለያዩ የአገራት ነባራዊ ሁኔታ አኳያ ለኢንቨስትመንት እና ለብድር አሰጣጥ ያለውን አመቺነት፤ ወይም ስጋት፤ የሚያጠናና ለአገራት ኢኮኖሚና የብድር ዓቅም ደረጃ የሚሰጥ ተቋም ነው::

ይህ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ቀጥላ የመጨረሻውን ዝቅተኛ ደረጃ ይዛለች ብሏል:: ተቋሙ በዝርዝር ጥናትና በማስረጃ አስደግፎ እንዳቀረበው፤ ከቅርብ ዓመታት በፊት አገሪቱ ከነበራት ከፍተኛ ደረጃ፤ በአብይ አሕመድ አስተዳደር ዓዘቅት ውስጥ እንደገባች አመልክቷል::

አገሪቱ ለልማት ሆነ ለውጭ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ፤ ከፍተኛ ስጋትና አለመረጋጋት ካለባቸው የመጨረሻ አዋጭ ያልሆኑ አገራት ውስጥ ዋነኛዋ ናት ይላል::




https://www.facebook.com/kassa.hailemar ... 4476996828

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የአብይ አሕመድና የአማራ ልሂቃን ኢትዮጵያ አወዳደቅ

Post by sarcasm » 27 Oct 2021, 10:22

sarcasm wrote:
15 Jul 2021, 21:51
Fitch የአገራትን የኢኮኖሚና የመዋዕለ ንዋይ ዓቅም፤ እንዲሁም ከፀጥታና ከተለያዩ የአገራት ነባራዊ ሁኔታ አኳያ ለኢንቨስትመንት እና ለብድር አሰጣጥ ያለውን አመቺነት፤ ወይም ስጋት፤ የሚያጠናና ለአገራት ኢኮኖሚና የብድር ዓቅም ደረጃ የሚሰጥ ተቋም ነው::

ይህ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ቀጥላ የመጨረሻውን ዝቅተኛ ደረጃ ይዛለች ብሏል:: ተቋሙ በዝርዝር ጥናትና በማስረጃ አስደግፎ እንዳቀረበው፤ ከቅርብ ዓመታት በፊት አገሪቱ ከነበራት ከፍተኛ ደረጃ፤ በአብይ አሕመድ አስተዳደር ዓዘቅት ውስጥ እንደገባች አመልክቷል::

አገሪቱ ለልማት ሆነ ለውጭ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ፤ ከፍተኛ ስጋትና አለመረጋጋት ካለባቸው የመጨረሻ አዋጭ ያልሆኑ አገራት ውስጥ ዋነኛዋ ናት ይላል::




https://www.facebook.com/kassa.hailemar ... 4476996828
IMF has classed the country with Yemen and Syria. Even Somalia has some sort of forecast.

Post Reply