Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!

Post by Ejersa » 08 Aug 2021, 14:40

መከላከያ ያፈገፈገ መስሏቸው በደስታ ወደ ወልድያ ለመግባት ተሰብስበው ባለበት ወቅት የጥይት ዶፍ ጁንታው ላይ ወርዶ አልቀዋል። በመርሳ በኩል ለመግባት ሙከራ ያደረጉት ጁንታዎች አይቀጡ ቅጣት እየተቀጡ ነው።

የመርሳ ወጣቶች፦ ከወልድያ ጭፍጨፋ ተርፎ የፈረጠጠው በቁጥር አናሳ ጁንታ በስሪንቃ ገጠራማ ክፍል ወደ መርሳ መሄጃ ታይቷል መባሉን ከሰሙ በሗላ በጥልቆ፣ በገጀራና በክላሽ ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!

Post by Za-Ilmaknun » 08 Aug 2021, 15:47

ሰበር ዜና
*
በ27 ተሽከርካሪ ስንቅና ትጥቅ ጭኖ ወደ ወልዲያ ሲገሰግስ የነበረው የአሸባሪው ህወሃት ጦር ሳንቃ ላይ ከነ ተሽከርካሪው ሙክክ ተደርጓል።

በተመሳሳይ በአበርገሌ በኩል ሰቆጣ ለመውረር የአሸባሪው ሃይል ከትላንት 9:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6:00 ሰዓት በተደረገው ውጊያ ዋግ ሹሞች አፈር ድሜ አብልተውታል።

ክተትልኝ
አንክትልኝ‼️

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!

Post by Kuasmeda » 08 Aug 2021, 15:55

:mrgreen: :lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Za-Ilmaknun wrote:
08 Aug 2021, 15:47
ሰበር ዜና
*
በ27 ተሽከርካሪ ስንቅና ትጥቅ ጭኖ ወደ ወልዲያ ሲገሰግስ የነበረው የአሸባሪው ህወሃት ጦር ሳንቃ ላይ ከነ ተሽከርካሪው ሙክክ ተደርጓል።

በተመሳሳይ በአበርገሌ በኩል ሰቆጣ ለመውረር የአሸባሪው ሃይል ከትላንት 9:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6:00 ሰዓት በተደረገው ውጊያ ዋግ ሹሞች አፈር ድሜ አብልተውታል።

ክተትልኝ
አንክትልኝ‼️

Post Reply