የመርሳ ወጣቶች፦ ከወልድያ ጭፍጨፋ ተርፎ የፈረጠጠው በቁጥር አናሳ ጁንታ በስሪንቃ ገጠራማ ክፍል ወደ መርሳ መሄጃ ታይቷል መባሉን ከሰሙ በሗላ በጥልቆ፣ በገጀራና በክላሽ ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።
ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!
መከላከያ ያፈገፈገ መስሏቸው በደስታ ወደ ወልድያ ለመግባት ተሰብስበው ባለበት ወቅት የጥይት ዶፍ ጁንታው ላይ ወርዶ አልቀዋል። በመርሳ በኩል ለመግባት ሙከራ ያደረጉት ጁንታዎች አይቀጡ ቅጣት እየተቀጡ ነው።
የመርሳ ወጣቶች፦ ከወልድያ ጭፍጨፋ ተርፎ የፈረጠጠው በቁጥር አናሳ ጁንታ በስሪንቃ ገጠራማ ክፍል ወደ መርሳ መሄጃ ታይቷል መባሉን ከሰሙ በሗላ በጥልቆ፣ በገጀራና በክላሽ ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።

የመርሳ ወጣቶች፦ ከወልድያ ጭፍጨፋ ተርፎ የፈረጠጠው በቁጥር አናሳ ጁንታ በስሪንቃ ገጠራማ ክፍል ወደ መርሳ መሄጃ ታይቷል መባሉን ከሰሙ በሗላ በጥልቆ፣ በገጀራና በክላሽ ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!
ሰበር ዜና
*
በ27 ተሽከርካሪ ስንቅና ትጥቅ ጭኖ ወደ ወልዲያ ሲገሰግስ የነበረው የአሸባሪው ህወሃት ጦር ሳንቃ ላይ ከነ ተሽከርካሪው ሙክክ ተደርጓል።
በተመሳሳይ በአበርገሌ በኩል ሰቆጣ ለመውረር የአሸባሪው ሃይል ከትላንት 9:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6:00 ሰዓት በተደረገው ውጊያ ዋግ ሹሞች አፈር ድሜ አብልተውታል።
ክተትልኝ
አንክትልኝ
*
በ27 ተሽከርካሪ ስንቅና ትጥቅ ጭኖ ወደ ወልዲያ ሲገሰግስ የነበረው የአሸባሪው ህወሃት ጦር ሳንቃ ላይ ከነ ተሽከርካሪው ሙክክ ተደርጓል።
በተመሳሳይ በአበርገሌ በኩል ሰቆጣ ለመውረር የአሸባሪው ሃይል ከትላንት 9:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6:00 ሰዓት በተደረገው ውጊያ ዋግ ሹሞች አፈር ድሜ አብልተውታል።
ክተትልኝ
አንክትልኝ
Re: ሰበር ዜና፣ ወልድያ ከባድ ጦርነት ላይ ናት!
Za-Ilmaknun wrote: ↑08 Aug 2021, 15:47ሰበር ዜና
*
በ27 ተሽከርካሪ ስንቅና ትጥቅ ጭኖ ወደ ወልዲያ ሲገሰግስ የነበረው የአሸባሪው ህወሃት ጦር ሳንቃ ላይ ከነ ተሽከርካሪው ሙክክ ተደርጓል።
በተመሳሳይ በአበርገሌ በኩል ሰቆጣ ለመውረር የአሸባሪው ሃይል ከትላንት 9:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 6:00 ሰዓት በተደረገው ውጊያ ዋግ ሹሞች አፈር ድሜ አብልተውታል።
ክተትልኝ
አንክትልኝ![]()