Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የጁንታው ዘግናኝ ግፍ ቀጥሏል!

Post by Ejersa » 02 Jul 2021, 06:54



1. ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች የለውጡ ደጋፊ ነበራቹህ በማለት በግፍ እየገደላቸው ይገኛል።

አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ የራያ ዓዘቦ ተወላጅ ሲሆን አሁን በቶሮንቶ ነው የሚኖረው። በስደት ሃገር ሁኖ 24/7 ያለ እረፍት ሰርቶ ያፈራው ሃብት ሃገሬ ላይ ልስራ እና ስራ እድል ልፍጠር ብሎ በመኾኒ ከተማ B+G+5 ፎቅ እያሰራ ነበር። መከላከያ ኸተማዋ መልቀቁ ተከትሎ ጁንታው በከተማው ገብቶ የብልፅግና ደጋፊ ናቹህ በማለት ሰዎች እየገደለ ንብረት እያወደመ ይገኛል።

የአቶ አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ ህንፃም ጂንታው እንዲወድም አድርጓል ፤ በህንፃው የበረ ሴራሚክ፣ ቀለም፣ አሉሚንየም፣ ስሚንቶ፣ የኤሌትሪክ ገመድ ወዘተ በጁንታው ታጣቂ እንዲወድም ተደርጓል።

ይሄን ዝርፊያ የመሩ እና ያስባበሩ ፡ -
:arrow: ቢንያም ዘብረኣብሩኽ (የጀነራል ፃድቃን የወንድም ልጅ)
:arrow: ሰላም አሸናፊ(የእልፉ እህት ልጅ)
:arrow: ሼክ አደም ዓብድልቃድር (የትግራይ ክልል የሸሪዓ ሃላፊ የነበሩ)
:arrow: ክብሮ አርአያ ናቸው።

2. ሕሸ አዲሱ በመቐለ ኩሓ ክፍለ ከተማ ነው የሚኖረው። ወጣት አዲሱ ስጋቤት ከፍቶ ብዙ ደንበኛም ነበረው። መከላከያ ከትግራይ ለቆ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው መቐለ ገብቶ ንፁሃን ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መልኩ እየገደለ ይገኛል ለአዲሱም “በስጋቤትህ መከላከያ ይበሉ ነበር” በሚል ሰበብ በጣም ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ገድለው አካላቱ ቆራርጠው መንገድ ላይ ጥለውታል።

ጁንታው ያለምንም ቶክስ ለሰፊው ህዝብ ሲባል መቐለ ተለቆለት ገብቶ ነገር ግን ያለምንም በቂ ምክንያት ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መንገድ በግፍ እየገደለ ይገኛል።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: የጁንታው ዘግናኝ ግፍ ቀጥሏል!

Post by Hameddibewoyane » 02 Jul 2021, 07:24

:shock: :shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
02 Jul 2021, 06:54


1. ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች የለውጡ ደጋፊ ነበራቹህ በማለት በግፍ እየገደላቸው ይገኛል።

አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ የራያ ዓዘቦ ተወላጅ ሲሆን አሁን በቶሮንቶ ነው የሚኖረው። በስደት ሃገር ሁኖ 24/7 ያለ እረፍት ሰርቶ ያፈራው ሃብት ሃገሬ ላይ ልስራ እና ስራ እድል ልፍጠር ብሎ በመኾኒ ከተማ B+G+5 ፎቅ እያሰራ ነበር። መከላከያ ኸተማዋ መልቀቁ ተከትሎ ጁንታው በከተማው ገብቶ የብልፅግና ደጋፊ ናቹህ በማለት ሰዎች እየገደለ ንብረት እያወደመ ይገኛል።

የአቶ አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ ህንፃም ጂንታው እንዲወድም አድርጓል ፤ በህንፃው የበረ ሴራሚክ፣ ቀለም፣ አሉሚንየም፣ ስሚንቶ፣ የኤሌትሪክ ገመድ ወዘተ በጁንታው ታጣቂ እንዲወድም ተደርጓል።

ይሄን ዝርፊያ የመሩ እና ያስባበሩ ፡ -
:arrow: ቢንያም ዘብረኣብሩኽ (የጀነራል ፃድቃን የወንድም ልጅ)
:arrow: ሰላም አሸናፊ(የእልፉ እህት ልጅ)
:arrow: ሼክ አደም ዓብድልቃድር (የትግራይ ክልል የሸሪዓ ሃላፊ የነበሩ)
:arrow: ክብሮ አርአያ ናቸው።

2. ሕሸ አዲሱ በመቐለ ኩሓ ክፍለ ከተማ ነው የሚኖረው። ወጣት አዲሱ ስጋቤት ከፍቶ ብዙ ደንበኛም ነበረው። መከላከያ ከትግራይ ለቆ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው መቐለ ገብቶ ንፁሃን ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መልኩ እየገደለ ይገኛል ለአዲሱም “በስጋቤትህ መከላከያ ይበሉ ነበር” በሚል ሰበብ በጣም ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ገድለው አካላቱ ቆራርጠው መንገድ ላይ ጥለውታል።

ጁንታው ያለምንም ቶክስ ለሰፊው ህዝብ ሲባል መቐለ ተለቆለት ገብቶ ነገር ግን ያለምንም በቂ ምክንያት ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መንገድ በግፍ እየገደለ ይገኛል።

Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የጁንታው ዘግናኝ ግፍ ቀጥሏል!

Post by Selam/ » 02 Jul 2021, 08:17

Obviously, woyanes satanic ritual sacrifice is long overdue. They’re now making up for the one year backlog.
Ejersa wrote:
02 Jul 2021, 06:54


1. ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች የለውጡ ደጋፊ ነበራቹህ በማለት በግፍ እየገደላቸው ይገኛል።

አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ የራያ ዓዘቦ ተወላጅ ሲሆን አሁን በቶሮንቶ ነው የሚኖረው። በስደት ሃገር ሁኖ 24/7 ያለ እረፍት ሰርቶ ያፈራው ሃብት ሃገሬ ላይ ልስራ እና ስራ እድል ልፍጠር ብሎ በመኾኒ ከተማ B+G+5 ፎቅ እያሰራ ነበር። መከላከያ ኸተማዋ መልቀቁ ተከትሎ ጁንታው በከተማው ገብቶ የብልፅግና ደጋፊ ናቹህ በማለት ሰዎች እየገደለ ንብረት እያወደመ ይገኛል።

የአቶ አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ ህንፃም ጂንታው እንዲወድም አድርጓል ፤ በህንፃው የበረ ሴራሚክ፣ ቀለም፣ አሉሚንየም፣ ስሚንቶ፣ የኤሌትሪክ ገመድ ወዘተ በጁንታው ታጣቂ እንዲወድም ተደርጓል።

ይሄን ዝርፊያ የመሩ እና ያስባበሩ ፡ -
:arrow: ቢንያም ዘብረኣብሩኽ (የጀነራል ፃድቃን የወንድም ልጅ)
:arrow: ሰላም አሸናፊ(የእልፉ እህት ልጅ)
:arrow: ሼክ አደም ዓብድልቃድር (የትግራይ ክልል የሸሪዓ ሃላፊ የነበሩ)
:arrow: ክብሮ አርአያ ናቸው።

2. ሕሸ አዲሱ በመቐለ ኩሓ ክፍለ ከተማ ነው የሚኖረው። ወጣት አዲሱ ስጋቤት ከፍቶ ብዙ ደንበኛም ነበረው። መከላከያ ከትግራይ ለቆ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው መቐለ ገብቶ ንፁሃን ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መልኩ እየገደለ ይገኛል ለአዲሱም “በስጋቤትህ መከላከያ ይበሉ ነበር” በሚል ሰበብ በጣም ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ገድለው አካላቱ ቆራርጠው መንገድ ላይ ጥለውታል።

ጁንታው ያለምንም ቶክስ ለሰፊው ህዝብ ሲባል መቐለ ተለቆለት ገብቶ ነገር ግን ያለምንም በቂ ምክንያት ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መንገድ በግፍ እየገደለ ይገኛል።

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: የጁንታው ዘግናኝ ግፍ ቀጥሏል!

Post by Weyane.is.dead » 02 Jul 2021, 08:52

Fishy how none of the usual western media is talking about the atrocities committed by tplf. We knew all along their concerns were not humanitarian. Abiy's recent smart move has exposed them as a fraud. I wonder if our Issu shared his wisdom with him :mrgreen:
Ejersa wrote:
02 Jul 2021, 06:54


1. ጁንታው በመኾኒ የሚኖሩ ሙስሊሞች የለውጡ ደጋፊ ነበራቹህ በማለት በግፍ እየገደላቸው ይገኛል።

አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ የራያ ዓዘቦ ተወላጅ ሲሆን አሁን በቶሮንቶ ነው የሚኖረው። በስደት ሃገር ሁኖ 24/7 ያለ እረፍት ሰርቶ ያፈራው ሃብት ሃገሬ ላይ ልስራ እና ስራ እድል ልፍጠር ብሎ በመኾኒ ከተማ B+G+5 ፎቅ እያሰራ ነበር። መከላከያ ኸተማዋ መልቀቁ ተከትሎ ጁንታው በከተማው ገብቶ የብልፅግና ደጋፊ ናቹህ በማለት ሰዎች እየገደለ ንብረት እያወደመ ይገኛል።

የአቶ አቶ ዓብድልቃድር ወዳጆ ህንፃም ጂንታው እንዲወድም አድርጓል ፤ በህንፃው የበረ ሴራሚክ፣ ቀለም፣ አሉሚንየም፣ ስሚንቶ፣ የኤሌትሪክ ገመድ ወዘተ በጁንታው ታጣቂ እንዲወድም ተደርጓል።

ይሄን ዝርፊያ የመሩ እና ያስባበሩ ፡ -
:arrow: ቢንያም ዘብረኣብሩኽ (የጀነራል ፃድቃን የወንድም ልጅ)
:arrow: ሰላም አሸናፊ(የእልፉ እህት ልጅ)
:arrow: ሼክ አደም ዓብድልቃድር (የትግራይ ክልል የሸሪዓ ሃላፊ የነበሩ)
:arrow: ክብሮ አርአያ ናቸው።

2. ሕሸ አዲሱ በመቐለ ኩሓ ክፍለ ከተማ ነው የሚኖረው። ወጣት አዲሱ ስጋቤት ከፍቶ ብዙ ደንበኛም ነበረው። መከላከያ ከትግራይ ለቆ ከወጣ ቦሃላ ጁንታው መቐለ ገብቶ ንፁሃን ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መልኩ እየገደለ ይገኛል ለአዲሱም “በስጋቤትህ መከላከያ ይበሉ ነበር” በሚል ሰበብ በጣም ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ገድለው አካላቱ ቆራርጠው መንገድ ላይ ጥለውታል።

ጁንታው ያለምንም ቶክስ ለሰፊው ህዝብ ሲባል መቐለ ተለቆለት ገብቶ ነገር ግን ያለምንም በቂ ምክንያት ሰዎች እጅግ በሚዘገንን መንገድ በግፍ እየገደለ ይገኛል።

Post Reply