Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና: በቄለም ወለጋና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል!!!!

Post by Ejersa » 03 Apr 2021, 14:21

በ ወለጋ ቄለም፣ጋቤል ወረዳና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል:: በዚህ ዘመቻ በርካታ የኦነግ/ሸኔ ቡድን አባላት ተደምስሰዋል::

Abere
Senior Member
Posts: 15350
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሰበር ዜና: በቄለም ወለጋና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል!!!!

Post by Abere » 03 Apr 2021, 15:03

Let it rain! Let it rain, ይቻላል! ደሴ ላይ ዳመና ገራዶ ላይ ጣይ ማለት ቀረ:: I am a true believer, this is possible. ወያኔ ዋሻ ለዋሻ ሲንከራተት በዝናብ ነጎድጓድ ባሉበት መጨረስ ነው። ከድሮኑ /drone/ቢተርፉ በዳመና ጠፉ መሆኑ ነው። Don't forget the Oromo ቄሮ will say ዳመና ኬኛ. Who knows would carry stick and ሜንጫ to control the sky ቂቂቂቂ

Post Reply