Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Post by Ejersa » 02 Oct 2020, 13:53

ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Post by pushkin » 02 Oct 2020, 13:59

:shock: :shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Post by Hameddibewoyane » 02 Oct 2020, 14:08

ጉድ ነው ዘንድሮ!በህዝብ ብር የተሰራ ፎቅ ትንሽ ኣያፍርም ግን :oops: :oops: :oops: :oops:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Post by Kuasmeda » 02 Oct 2020, 14:16

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።



( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 02 Oct 2020, 16:28

ልቢ ትግራይ ማለት፤
1. በአማርኛ ቋንቋ ቃለ መጠይቅ እየሰጡ "አማርኛ ቋንቋ ለመማር ያሳለፍኩት ጊዜ ይቆጨኛል!" ብሎ መናገር፣

2. የትግራይን የመገንጠልና የመስፋፋት ህልማቸው በአማርኛ ቋንቋ በማኒፌስቶአቸው ላይ እየጻፉ የአማራ ህዝብን እንደጠላት መፈረጅ፣

3. የአይናቹ ቀለም አላማረንም እያሉ 100,000 ሺ ኤርትራውያንን ንብረታቸው ዘርፈው ካባረሩ በኋላ፣ ጦርነትም አውጀው ብዙ ወጣቶች ካስፈጁ በኋላ፣ ያለ ምንም እፍረት "አማራ ባህራችሁ ይፈልጋል፣ እኛ ትግራዮች ግን ፍቅራችሁ ብቻ ነው የምንፈልገው" የሚሉ ፅሁፎችን አንግበው አደባባይ ሲወጡ፣

4. ለሃያ ሰባት አመታት የኦሮሞ ህዝብን ሲገድሉና ሲያኮላሹ እንዳልነበሩ፡ ዛሬ ለውጥ ከመጣ በኋላ ለኦሮሞ ህዝብ ተቆርቋሪ በመምሰል ለምድ የለበሰ የተኩላ አካሄድን ስልት በመቀየር ሲንቀሳቀሱ ማየት፣

5. ወደ መቀሌ ፈርጥጠው ከገቡ በኋላ፡ ዓባይ ትግራይ ሪፑብሊክ የሚለውን የመገንጠልና የመስፋፋት ህልማቸው አግአዝያን የሚል አዲስ ስም በመስጠት "ያለፈውን እርሱት፣ ወንድማማቾች እኮ ነን፣ ኤርትራውያን ድረሱልን!" እያሉ የበግ ለምድ ለብሰው ሲለማመጡ ማየት፣

6. ቲቪ ላይ ወጥተው በአማርኛ ቋንቋ እየተናገሩ "ከአማሮች ይልቅ ሱዳኖች ይሻሉናል" እያሉ መናገር፣













Post Reply