Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40421
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???

Post by Horus » 28 Sep 2020, 03:19

ኢትዮጵያ በዚህ ሁሉ ስቃይና ሰቆቃ ውስጥ የምትጨማለቀው በፍትህና በርትዕ የማስተዳድሩ በጎሳ የገነኑ ግ ን እውቀትም ችሎታል፣ ሞራልም የሌላቸው ወራሪ ተስፋፊ ሰው ማይወዳቸው፣ ሰው ማያምናቸው ሁሉ ገዢ ተብለው ወምበር ይዘው ምስኪን ሰላማዊ ሕዝብ ስለሚያሰቃዩ ነው !!!

Last edited by Horus on 28 Sep 2020, 05:24, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 40421
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???

Post by Horus » 28 Sep 2020, 05:06

ኢትዮጵያ ዛሬ የምትፈልገው የማንም ኩታራ ከፋፋይ ተስፋ ቢስ ሳይሆን የጉራጌን መንፈስ፣ የጉራጌን ምሳሌነት ፣የጉራጌ ጠጠር አይሰበሬ አይገቴ የጥረት ክቡርነት ካልቸርና ተምሳሌት ነው !!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!!




Post Reply