Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13059
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና: የአማራ ክልል መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠየቀ

Post by Thomas H » 28 Aug 2020, 14:06

የኢትዮጵያውያንን IQ በተመለከተ
የኢትዮጵያውያን IQ አማካኝ 63 ነው የሚለው አሀዝ የተገኘው Kaniel እና Fisherman ከኢትዮጵያ በሄዱ 250 ቤተ እስራኤላውያን(ጎንደሬዎች) ላይ ካደረጉት ጥናት እና በ 1991 (እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) በ international journal of psychology ላይ ካሳተሙት ጥናት ነው። ታዲያ ይሄን ጥናት ተንተርሰው ሪቻርድ ሊን የተባለ የስነልቦና ባለሙያ እና ታቱ ቫንሀነን የተባለ የፖለቲካ ሳይንቲስት በ 2002 GC ላይ በጻፉት "IQ and the wealth of nations" የተባለ መጽሀፍ ላይ የደሀ አገራት የድህነት ምንጭ የአእምሮ ብቃት ማነስ ነው የሚል ድምዳሜ ያለው መጽሀፍ አሳትመዋል።
ስለዚህ ከእኛ አብራክ የወጡ ጎንደሬዎች ይሄንን ጉድ ስላመጡብን የአማራ ክልል መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቃል::
በነገራችን ላይ የገዱ አንዳርጋቸው እና የንጉሡ ጥላሁን በእንግሊዝኛ መሰቃየት ከ IQ ጋር የተያያዘ ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ ዘማሪት ሶፊያ ሽባባው አገው ብሆንም "ለዝቅተኛው አይኪዋችን እንጸልይ" ብላ ዘምራለች::










pushkin
Member+
Posts: 9683
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና: የአማራ ክልል መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠየቀ

Post by pushkin » 28 Aug 2020, 14:12

How about the poverty striken Agame people. Your IQ is less than 60 & above that of monkeys :mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Thomas H wrote:
28 Aug 2020, 14:06
የኢትዮጵያውያንን IQ በተመለከተ
የኢትዮጵያውያን IQ አማካኝ 63 ነው የሚለው አሀዝ የተገኘው Kaniel እና Fisherman ከኢትዮጵያ በሄዱ 250 ቤተ እስራኤላውያን(ጎንደሬዎች) ላይ ካደረጉት ጥናት እና በ 1991 (እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) በ international journal of psychology ላይ ካሳተሙት ጥናት ነው። ታዲያ ይሄን ጥናት ተንተርሰው ሪቻርድ ሊን የተባለ የስነልቦና ባለሙያ እና ታቱ ቫንሀነን የተባለ የፖለቲካ ሳይንቲስት በ 2002 GC ላይ በጻፉት "IQ and the wealth of nations" የተባለ መጽሀፍ ላይ የደሀ አገራት የድህነት ምንጭ የአእምሮ ብቃት ማነስ ነው የሚል ድምዳሜ ያለው መጽሀፍ አሳትመዋል።
ስለዚህ ከእኛ አብራክ የወጡ ጎንደሬዎች ይሄንን ጉድ ስላመጡብን የአማራ ክልል መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቃል::
በነገራችን ላይ የገዱ አንዳርጋቸው እና የንጉሡ ጥላሁን በእንግሊዝኛ መሰቃየት ከ IQ ጋር የተያያዘ ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ ዘማሪት ሶፊያ ሽባባው አገው ብሆንም "ለዝቅተኛው አይኪዋችን እንጸልይ" ብላ ዘምራለች::










Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14756
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: ሰበር ዜና: የአማራ ክልል መንግሥት የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠየቀ

Post by Tog Wajale E.R. » 28 Aug 2020, 14:15

Breaking News:--- From Reliable Sources ☆ Awramba Webmaster Dawit Kebede Will Serve At Least Ten Years Jail Time In Addis Ababa. As He Says, He Misses The Most Using } Present Nicknamed E.R. Tigrayian Website { . After Ten Years Serving Jail Time, Then He Will Be Taken Straight To Dahlak Island Prison Cell For Another Ten Years For Abusing Lying Journalists Previlage Against Innocent Amara, Oromo, Tigrayian & Most Of All Against Mighty Eritrean. Haleluya, Amen.

Post Reply